No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Monday 31 December 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Dec. 31 2012 Ethiopia


Happy New Year My FB Friends!!!!!Press release by Fikrie Zelekew

December 31, 2012

Before a new year is getting in, as a human being, everyone promises for him or herself to achieve successful and remarkable things in life whether it is accomplished as it is planned throughout the year or not. Of course, there are many external (social and political) obstacles which can be the bottle necks for its performance than personal or internal influence. The success is differ person to person commitments if it is not influenced by political and social constraints.

However, peoples’ (nations) like Ethiopia people who are tied under the yoke of dictatorship are completely not able to perform their wishes, dreams and plans freely and confidently. Their lives and securities are even treated in the hands of dictators blessing. Man can lose his life under his dictators’ hands or on the way to search safety or be imprisoned or disturbed by corrupted leaders. That means in such nations annual plans cannot be achieved as its plan. Even if life goes up and down, we need to avoid the external obstacles which are determined by the negative results of our dictator leaders.

Sunday 30 December 2012

በኢሳት እርዳታ ሳጅን ሽታየ ወርቁ ራሱን ከማጥፋት ተቆጠበ

ታህሳስ  ፳(ሃያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ከሁለት ቀናት በፊት በደቡብ ክልል በዳዉሮ ዞን በሎማ ወረዳ ገሣ ከተማ ላይ ይደረግ በነበረዉና የሎማ ዲሣ ህዝብ የአዲስ ወረዳ አግባብነት ስብሰባ ላይ የግል አስያየቱን የሰጠዉ የፖሊስ ባልደረባ ሳጅን ሽታየ ወርቁ እራሱን ከምግብ እና ከውሀ ለ24 ሰዓታት ከልክሎ በወጣበት ዛፍ ላይ ራሱን ከማጥፋቱ በፊት ከኢሳት ጋር ተገናኝቶ አላማውን ለህዝብ ይፋ ለማድረግ በመፈለጉ የኢሳት ባልደረቦች በስልክ አግኝተው ራሱን እንዳያጠፋ በመምከራቸው፣ ከድርጊቱ ታቅቦ በፖሊስ ታጅቦ ወደ እስር ቤት ተጉዟል።
ሣጅን ሽታዬ ወርቁ ሺበሺ ከሁለት ቀናት በፊት “ወረዳ አያስፈልም ካላችሁ ለምን ድሮ ለሲዳማ 9 ለወላይታ 5 እያለችሁ ሸንሽናችሁ ሰጣችሁ በማለት” በስብሰባ ላይ በሰጠዉ አስተያየት ምክንያት በዕለቱ ለስብሳበ የወጡ የወረዳዉ የመንግሥት ሠራተኞች የእርሱን ሀሳብ በመደገፍ ስብሰባዉን አቋርጠዉ በመዉጣታቸዉ ምክንያት ከትላንቱ ስብሰባ የወረዳዉ ፖሊስ አባላት በሙሉ እንዳይገቡ መከልከላቸዉን መግለጻችን ይታወሳል፡፡

Friday 28 December 2012

በቡሬ ግንባር የሚገኘው የኢትዮጵያ ሰራዊት እርስ በርሱ ተዋጋ

ታህሳስ ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የኢሳት የመከላከያ ምንጮች እንደገለጡት በቡሬ ግንባር በሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት  አባላት መካከል ማንዳ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ማክሰኞ ሌሊት የተጀመረው የእርስ በርስ ጦርነት እስከ እኩለቀን ዘልቆ እንደነበርና አሁንም ውጥረቱ እንዳለ መሆኑን ለማወቅ ተችሎአል።
የእርስ በርስ ጦርነቱ እንደተጀመረ የአካባቢው ነዋሪ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ጦርነት ጀመሩ በሚል ቀየውን ለቆ የተንቀሳቀሰ ሲሆን፣ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናት በሄሊኮፕተር እየተንቀሳቀሱ ጦርነቱን ለማስቆም ጥረት ሲያደርጉ እንደነበር ምንጮቻችን ገልጸዋል።
40 ወታደሮች መሞታቸውን እንዲሁም ከ39 በላይ ደግሞ መቁሰላቸውን ከማንዳ ሆስፒታል የተገኘ መረጃ ያመለካተ ሲሆን፣ ሆስፒታል ሳይደረሱ የሞቱ፣ ወደ መቀሌ ሆስፒታል በሄሊኮፕተር የተወሰዱ ወታደራዊ አዛዦች መኖራቸውንም ለማወቅ ተችሎአል።
ዘግይቶ በደረሰን ዜና ደግሞ 15 ወታደሮች ወዲያውኑ መሞታቸውን ፣ 12ቱ ደግሞ ለሞት ሲያጣጥሩ በአይናቸው ማየታቸውን አንድ ስማቸውም ድምጻቸውም እንዳይተላለፍ የጠየቁ በሆስፒታሉ ውስጥ የሚሰሩ ነርስ ተናግረዋል።

Monday 24 December 2012

ከእሁድ እስከ እሁድ (የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች)

ኢህአዴግን በኃይል ለማስወገድ ጥሪ ቀረበ
በኢትዮጵያ ያለውን አገዛዝ ለመጣል ይቻል ዘንድ ለቀድሞው ሰራዊት፣ አሁን በስራ ላይ ላሉት የመከላከያ አባላትና በአገር ውስጥና በውጪ ስደት ላይ ላሉ ዜጎች ሁሉ የትግል ጥሪ ቀረበ። “የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል” በሚል ስያሜ ጥሪውን ያስተላለፈው ክፍል ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከሚመሩት ድርጅት ጋር ግንኙነት እንዳለው ለማጣራት ያደረገው ሙከራ እንዳልተሳካለት ኢሳት ዘወትር እሁድ በሚያቀርበው የሳምንቱ ዜናዎች ላይ አስታውቋል።
ኢሳት በሰበር ዜና ያቀረበው ይህ ዜና ከዋናው የግንቦት ሰባት ንቅናቄ ጋር ግንኙነት እንዳለውና እንደሌለው ለማጣራት ያደረገው ሙከራ ለጊዜው ባይሳካለትም፣ በቅርቡ ግን መረጃዎችን በማሰባሰብ በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ የሚያቀርብ መረጃ ለመስጠት እንደሚተጋ አስታውቋል።

Sunday 23 December 2012

የባህርዳር ሹማምንት በከፍተኛ ሙስና ተዘፍቀዋል ተባለ


ኢሳት ዜና:-ለአቶ በረከት ስምኦን የተጻፈ ሚስጢራዊ ደብዳቤ እንዳመለከተው በባህርዳር ከተማ ከንቲባ በአቶ ፋንታ ደጀን አማካኝነት በርካታ ወንጀሎች እየተፈጸሙ ናቸው።
ደብዳቤው በብአዴን ውስጥ ሁለት በጥቅም የተሳሰሩ ቡድኖች መፈጠራቸውን ያመለክታል። አንደኛው ቡድን ደጀኔ ሽባባው በተባለው የብአዴን ጽሀፈት ቤት ሀላፊ የሚመራ ሲሆን በዚህ ቡድን ውስጥ የገቢዎች ጽህፈት ቤት ሀላፊ የሆነው ክብረት ሙሀመድ፣ የከተማ አግልገሎት የቴክኒክ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅር መኮንን፣ የቤቶች ልማት ስራአስኪያጅ አቶ ክንድይሁን እገዘው፣ የንግድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ መንግስቴ አምሳሉ እና የጥቃቅን ምክትል ሀላፊ አቶ ሙላቱ ጸጋየ ይገኙበታል።
አቶ ስማቸው ወንድማገኘሁ በተባለው ሰው በሚመራው ቡድን ደግሞ የሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ሀላፊው አቶ ቢያድግልኝ

“የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል” የምሥረታ መግለጫና ሃገራዊ ጥሪ ቀን ታህሳስ 11 2005


የወያኔን ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ በትጥቅ ትግል ለማስወገድ “የግንቦት7 ሕዝባዊ ኃይል” የሚል ስያሜ የሰጠነውን፣ በሃገር ወዳድና ለህዝብ ተቆርቋሪ በሆኑ ወጣቶች፣ ምሁራንና ዜጎች የተሞላውን ድርጅት መመሥረታችን በዛሬው እለት ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በይፋ እናበስራልን።
የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል፣ የሕዝብ ሉዓላዊ የሥልጣን ባለቤትነት የተረጋገጠባት፤ የዜጎች መብቶች፣ ሃገራዊ አንድነት፣ ደህንነትና ጥቅም የተከበሩባት ጠንካራና ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እውን ሆና የማየትን ራዕይ የሰነቀ ድርጅት ነው።

Saturday 22 December 2012

ESAT Weekly News 23 December 2012


ከሶማሊያውያን የሚበልጡ ኢትዮጵያዊያን ተሰደዋል ኦሮሞ፣ ኦጋዴን፣ አማራና ትግራይ በደረጃ ተቀምጠዋል

የአራት ዓመት ማነጻጸሪያ የቀረበበትን የሪፖርቱ አንያንዳንዱ ክፍል ያስገርማል። የማነጻጸሪያው ማሳረጊያ አስደንጋጭ ነው። መረጃው በአሃዝ፣ በኩኔታ፣ በባህሪው ስደትን ይገልጻል። ትንታኔው በካርታ፣ በስደቱ መነሻና መድረሻ መካከል፣ እንዲሁም በስደት መዳረሻ ላይ የሚያጋጥመውን አፈና፣ ቶርቸር፣ አስገድዶ መደፈር፣ ስቃይ፣ የባህር ሲሳይ የሆኑ ወገኖችን ይጠቅሳል።
በተለይ በምስራቅ አፍሪቃ በኤርትራ፣ በኢትዮጵያ  በኬንያ፣ በጅቡቲ፣ በሶማሊያና፣ፑንት ላንድ፣ ሶማሊ ላንድ፣ ስደትና የስደትን አስከፊነት በሪፖርቱ ተዘርዝሯል። አገራችን ኢትዮጵያ በስደት የተለዩዋት ዜጎቿ ቁጥር አገር አልባ ከሆነችው ሶማሊያ የሚልቅበትን ሁኔታ ያመላክታል።

Friday 21 December 2012

ወደ ጠፈር ማዕከሉ የተደረገው ጉዞ


በሔኖክ ረታ

በቅርቡ አይከን ኢትዮጵያ በተሰኘ የግል ድርጅት አማካይነት ከተማ አቀፍ የጥያቄና መልስ ውድድር ከተዘጋጀ በኋላ ተማሪዎቹ በሒሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ ያላቸው ችሎታ ተገምግሞ በውጭ አገር ከሚገኙ ተማሪዎች ጋራም በአህጉር ደረጃ ከተወዳደሩ በኋላ አንድ መልካም አጋጣሚ ተፈጥሮላቸዋል፡፡
ይህም የኬኔዲ የጠፈር ማዕከልን በሎስአንጀለስ አሜሪካን ተገኝቶ መጎብኘት፡፡ ናሳ በሚል ምሕፃረ ቃል የሚታወቀው የአሜሪካ ብሔራዊ የጠፈር ማዕከል የነገዎቹን ጠፈርተኞች ከመፍጠርና ሳይንሱንም ከማስፋፋት አንፃር በየዓመቱ ከተለያዩ የዓለም አገራት የተውጣጡ ታዳጊ ተማሪዎችን ለጉብኝት ይጋብዛል፡፡ የእኛ ልጆችም ይህን ዕድል ያገኙት አስፈላጊውን የማጣርያ ውድድር አልፈው በመጨረሻው ዙር በሕንድ የተካሄደውን ዓለም አቀፍ ውድድር አሸንፈው ነው፤” ይላሉ የአይከን ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ሰናክሬም መኰንን፡፡

በተያዘላቸው መርሐ ግብር መሠረት አንድ ሳምንት በናሳ ቆይታ ያደረጉት ተማሪዎች በጉብኝቱ ምን ያህል እንደተደሰቱና ለወደፊቱም ትልቅ ተስፋ እንዲሰንቁ እንዳስቻላቸው ይናገራሉ፡፡ ከስድስቱ ተማሪዎች መካከል አንዷ

Ethiopia: 4 journalists win free speech prize


Friday, December 21, 2012 @ 04:12 AM ed
(New York) – Four Ethiopian journalists have received the prestigious Hellman/Hammett award for 2012 in recognition of their efforts to promote free expression in Ethiopia, one of the world’s most restricted media environments.
Eskinder Nega Fenta, an independent journalist and blogger; Reeyot Alemu Gobebo of the disbanded weekly newspaper Feteh; Woubshet Taye Abebe of the now-closed weekly newspaper Awramba Times; and Mesfin Negash of Addis Neger Online were among a diverse group of 41 writers and journalists from 19 countries to receive the award in 2012. Eskinder, Reeyot, and Woubshet are imprisoned in Ethiopia; Mesfin fled in 2009. All four journalists were convicted in 2012 under Ethiopia’s draconian anti-terrorism law.

Tuesday 18 December 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Dec. 18 2012 Ethiopia


MEPs demanded “unconditional release of (Eskinder) Nega”


Sent a letter to the Prime Minister

EU-Parliament
Washington, D.C.: Today, 16 members of the European Parliament issued a public letter to Ethiopian Prime Minster Hailemariam Desalegn expressing their grave concern regarding the continued detention of imprisoned journalist and blogger Eskinder Nega.

Monday 17 December 2012

ከእሁድ እስከ እሁድ (የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች)

 
ገበያ የደራላት ጅቡቲ
ታህሳስ 4 ቀን 2005 ዓም ከወደአገርቤት የተዘገበው ዜና መለስን በማስታወሻነት የሚዘክር ሆኗል። ዜናው እንዳለው ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በተገኙበት ጅቡቲ ታጁራ ላይ  አዲስ ወደብ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነስርዓት አከናውናለች። የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ  የወደቡ ግንባታ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ የምትፈልገውን የወደብ አገልግሎት በተሟላ ደረጃ እንድታገኝ ያስችላታል ሲሉ የ “ገበያው ደራ” ንግግር አድርገዋል።
በስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት ሃይለማርያም ደሳለኝ ፥ አዲሱ የወደብ ግንባታ የኢትዮጵያና የጅቡቲ ህዝብ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መሆኑንን ጠቅሰው መናገራቸውን የገለጸው ፋና ብሮድካስቲንግ “ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት በየብስና በባቡር ትራንስፖርት ፣ በሃይል አቅርቦትና በወደብ አገልግሎት የተቆራኘው የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በመልካም ደረጃ ላይ ይገኛል” ሲል

Friday 14 December 2012

አንድነት ስየን ሊሰርዝ ወይም ሊያስጠነቅቅ ይችላል የተሃድሶው ጅማሬ ይሆን?

በነባር አመራሮች ሲንከባለል የኖረው “የቅንጅት ወራሽ” አንድነት ፓርቲ ኃላፊነቱንና አመራሩን ለተተኪ ሳያስረክብ መቆየቱ በአብዛኛው ትችት ሲያሰጥ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ በተለይም አቶ ስየ አብርሃ ፓርቲውን በተቀላቀሉ ማግስት በከፍተኛ ኃላፊነት መሰየማቸው አልተወደደለትም ነበር፡፡ በአንድነት ፓርቲ ውስጥም እስከመከፋፈል የዘለቀ ልዩነት መፍጠሩ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፡፡
አሁን የረገበ የሚመስለው የፓርቲው የውስጥ ልዩነት፤ በወቅቱ “ዝም አንልም፤ መርህ ይከበር” የሚሉት ኃይሎች የወሰዷቸውን ጽንፈኛ አቋሞች ብዙዎች የሚደግፉት ባይሆኑም ያነሱትን ጥያቄ አግባብነት ግን ይቀበላሉ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ይሁን በሌላ የፓርቲው ተቀዳሚ ምክትል ሊመንበር የነበሩት ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም “እኛ የማማከር አገልግሎት መስጠት አለብን፤ አመራሩን መያዝ ያለበት አዲሱ ትውልድ ነው” በማለት ራሳቸውን በቅሬታ ከፓርቲው ማግለላቸው ይታወሳል፡፡

Tuesday 11 December 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Dec. 11 2012 Ethiopia


በ2012ቱ ዓለም አቀፍ የአገሮች የሙስና ሰንጠረዥ፤ የኢትዮጵያ ገጽታ በጨረፍታ


«ሙስና በከፋባቸው አገሮች የሰብዓዊ መብት አያያዝም ያንኑ ያህል የከፋውን መስመር ይይዛል፤» ሲሉ የ2012ቱን ዓመታዊ የአሮች ገጽታ በመግቢያቸው የቃኙት ካናዳዊቷ የድርጅቱ ሊቀመንበር Labelle ናቸው።
ከሰሃራ በስተደቡብ ከሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ትልቋ የዩናይትድ ስቴትስ እርዳታ ተቀባይ የሆነችው ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሲቪል ማኅበረሰብ ይዞታዋ እየተዳከመ መምጣቱን የሚናገሩ ተችዎቿ፥ “በጸረ-ሙስና ዘመቻውም ክፉኛ ወድቃለች፤ ይላሉ። ለዚህም አንዱ ምክኒያት፤ የሙስናው ተዋናዮች በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የመንግስት ባለሥልጣናት ጭምር መሆናቸው ነው፤” ሲሉ ይወነጅላሉ።
ኢትዮጵያ የህዝቧን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በእጅጉ ስትጥር መቆየቷን ያመለከቱት  Labelle ባለፉት ጥቂት ዓመታት የሚታየው ግን አሳሳቢ ሁኔታዎች ጎልተው መታየት መቀጠላቸውን አመልክተው፤ “ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሲቪል ማኅበረሰቦች ያላቸው ሥፍራ እየጠበበ መምጣቱ አንዳንድ አሳሳቢ ሁኔታዎችን ከስቷል። ያ ጤናማ አይደለም። ጥሩም አይደለም። መንግስት ያ አቀራረብ ለኅዝቡም ሆነ

Thursday 6 December 2012

Ethiopian PM willing to talk to Eritrea

Addis Ababa, Ethiopia: Hailemariam Desalegn, Ethiopia’s prime minister, has said that he is willing to hold talks with neighbouring Eritrea, with whom Addis Ababa fought a border war that ended in 2000.
If Desalegn follows through with Wednesday’s statement, it will be the first time a leader in Addis Ababa has held talks with Issaias Afeworki, the Eritrean president, since the end of the conflict which left at least 70,000 people dead.
“If you ask me, ‘Do you want to go to Asmara and sit down and negotiate with Isaias Afwerki?’ Then, I will say yes’,” Hailemariam said in an interview with Al Jazeera to be broadcast on Saturday.

Wednesday 5 December 2012

አጫጭር የሀገር ቤት ምናብ-አከል ዜናዎች – ቁጥር 3


አዲሱ ሹመት የጭቡ መሆኑን ዜጎች ገለጹ
Ethiopian news from Addis Ababa“የሰሞኑ የወያኔዎች የቁጭ በሉ ሹመት የልጅነት ጊዜ የዕቃ ዕቃ ጨዋታን ያስታውሰኛል፡፡ እልም ያለ ዐይን ያወጣ የጭቡ ሥራ ነው፡፡ ማንን ሊያታልሉ ይሆን እንዲህ እንሻቸው የሚጥሱትን የራሳቸውን ሕገ መንግሥት ተብዬ ሳይቀር ሽረው ይህን የመሰለ ከማሳቅ ባለፈ የማንንም ቀልብ የማይስብ የአራድነት አይሉት የቂልነት ሥራ የሚሠሩት?” በማለት የገለጡት አንድ የመንደር አዛውንት እንደዚህ ዓይነት ለአንዲት ድሃ ሀገር ለታይታዊው የማስመሰል ቲያትር ሲባል ብቻ ሦስት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችን በመደርደር የብሔሮችን የሥልጣን እኩልነት ለማሳየት መሞከራቸው ሕዝቡን የመሳደብ በንቀት ልምጭም የመማታት ያህል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብም ሆነ የተቀረው ዓለም ሀገሪቱን ቀጥቅጦና አንቀጥቅጦ እየገዛት ያለው ከየትኛው ዘውግ የወጣ የአሰለጦች ቡድን መሆኑን በግልጽ እያወቁት ይህን ድርጊት መፈጸማቸው እነዚህ በሕዝብ ላይ እንደመዥገር ተጣብቀው ሀኪም ይንቀለን ያሉት

Tuesday 4 December 2012

The ICC’s Africa circus continues… The Horn Times opinion box, Dec 3, 2012


*Who should have been prosecuted first, the kind- hearted Madame Simone Gbagbo or the ferocious Senorita Azeb Mesfin?

by Getahune Bekele
The international criminal court has become a laughing stock in Africa
Simone
Is the ICC starting to pick soft targets?
Azeb Mesfin

The international criminal court has become a laughing stock in Africa, once again, when it bizarrely indicted the wife of former Ivory Coast president Laurent Gbagbo, Madame Simone Ehivert Gbagbo, 63, on four counts of crimes against humanity.
In a charge widely denounced across Africa as flawed, unjust and French fabricated, the ICC accused the former first lady of being her husbands’ alter ego in orchestrating a campaign of
election violence where more than 3000 people lost their lives.

Monday 3 December 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Dec. 03 2012 Ethiopia


የጋራ እንቅስቃሴ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪ አቶ ኦባንግ ሜቶ በኦስሎ ኖርዌይ ተገኝተው ስተላለፈት መልክት ኖቪንበር 01 2012


ጄ/ል መሓመድ ሲነሱ፤ ጄ/ል ሞላ ተመለሱ ከኢየሩሳሌም አርአያ


ባለፈው ወር ከአየር ሃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ጄ/ል ሞላ ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንደተመለሱ ምንጮች ገለፁ። ጄ/ል ሞላን እንዲተኩ ተደርገው ለሶስት ሳምንት አየር ሃይሉን በዋና አዛዥነት ሲመሩ የሰነበቱት ጄ/ል መሓመድ እንደነበሩ ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጄ/ል ሞላ ወደ አዛዥነት በመመለሳቸው ጄ/ል መሓመድ ይዘውት ከሰነበቱት ሃላፊነት እንዲነሱ መደረጉን ገልፀዋል። ጄ/ል መሓመድ የአግዚ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ እንደሆኑ ሲታወቅ፤ በተጨማሪ የሕወሓት ታጋይ እንደነበሩ ተጠቁሞዋል። አየር ሃይልን ለመምራት የሚያስችል ምንም እውቀት እንደሌላቸው ምንጮቹ ገልፀዋል።

ጄ/ል ሞላ ከሃላፊነት እንዲነሱ የተደረገው ከጄ/ል ሳሞራ ጋር በተፈጠረ የከረረ ቅራኔ መሆኑን ምንጮቹ ሳይጠቁሙ አላለፉም። ሳሞራ በመሩት ስብሰባ ላይ ጄ/ል ሞላ ካቀረቡዋቸው ተቃውሞዎች መካከል ከጥቂት ወራት በፊት ለከፍተኛ መኮንኖች የተሰጠው የጄነራልነት ማዕረግ ዕድገት በተመለከተ ያቀረቡት ሲጠቀስ፤ ለአንዳንድ መኮንኖች የተሰጠው የጄኔራልነት ማዕረግ ጨርሶ ተገቢ ያልሆነ በማለት

Sunday 2 December 2012

በለገጣፎ ገሃነምና ገነት አየሁ! “በኔ ዘመን የኦሮሞ ልጆች እንዳይታሰሩ አድርጌያለሁ” ጁነዲን


በለገጣፎ ገሃነምና ገነት አየሁ!

“በኔ ዘመን የኦሮሞ ልጆች እንዳይታሰሩ አድርጌያለሁ” ጁነዲን
legetafo 7



“የኦሮሞ እንግዴ ልጅ” በሚል ስያሜ የሚጠራው ኦህዴድ በ1997 መስቀለኛ ጥያቄ ቀርቦለት ነበር። ጥያቄውን ያቀረቡት አንድ በዕድሜ ጠና ያሉ አዛውንት ነበሩ። ጥያቄው የቀረበው አዳማ /ናዝሬት/ ቀበሌ 11 አዳራሽ ውስጥ ነበር። ተጠያቂው የወቅቱ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ጁነዲን ሳዶ ሲሆኑ ስብሰባው የተጠራው “ለምን አልመረጣችሁንም” በሚል ኦህዴድ ከህዝብ ጋር ያለውን ችግር ለመፍታት ታስቦ ነበር።
“ኦነግ ኦሮሞ ነው። እናንተም ኦሮሞ ከሆናችሁ ለምን አንድ አትሆኑም? እናንተ አንድ ብትሆኑ ልጆቻችን አይታሰሩም፣ አይገረፉም፣ አይሰቀሉም፣ የደረሱበት እየጠፋ ሃዘን አንቀመጥም፣ ኦሮሞ እስከመቼ ይታሰራል?” የሚል ጥያቄ ያቀረቡት አባት ንግግራቸውን መጨረስ አልቻሉም ቤቱ በጭብጨባ ተናወጠ።

Saturday 1 December 2012

የአዜብ-በረከት የተንኮል እቅድ (ከጋሻ ለኢትዮጵያውያን)


መለስ ዜናዊ የስልጣን እድሚያቸውን ለማራዘም ከተጠቀሙባቸው ዘዴዎች አንዱና ዋናው “የትግራይ ህዝብ የሥርዓቱ ልዩ
ተጠቃሚ”እንደሆነ አድረገው በካድሬዎቻችው በኩል ያለመሰልቸት የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ማካሄድ ነበር። ይህ ዘዴ የትግራይ ህዝብ
ተጠቃሚ፤ የኢትዮጲያ ህዝብ ግን የበይ ተመልካች ሆኖ እንዲሰማው አድርጎታል። አቶ መለስ “ነፃ ሚድያ” ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚቻል ሁኔታ ስላጠፉትና የኢትዮጵያ ህዝብም የሳቸው የፕሮፓጋንዳ ሰለባ ስላደረጉት እሳቸው የሚናገሩት እና የሚያወሩት እውነት ይሁን ውሸት ለማወቅ ይቸገራል። ያ ውሸት ተደጋግሞ ሲነገረው ውሸቱን እውነት ነው ብሎ ይቀበለዋል። አቶ መለስ ኢኮኖሚህ 11 በመቶ አድጓል እያሉ ነጋ ጠባ ሲወተውቱት፣ ከአመት ወደ አመት ኑሮው እየከፋ፣ ጉልበቱ በረሀብ እየደከመ የሄደው ወገን ውሸቱን እውነት አድርጎ ከመቀበል ውጪ ሌላ አማራጭ የለCም።

Friday 30 November 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 30 2012 Ethiopia


የእስላም ኢትዮጵያውያን የትግል ስልት ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም

በአለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ እስላም ኢትዮጵያውያን ማካሄድ የጀመሩት ትግል በዓይነቱም፣ በስፋቱም፣ በአስተሳሰቡም፣ በስሜቱም እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ ከአገዛዙ ጋር ከተደረጉ ትግሎች በጣም የተለየ ነው፤ በመጀመሪያ ደረጃ ትግሉ ለሃይማኖት ነጻነት ነው፤ ስለዚህም በአገዛዙ በኩል የፖሊቲካ ዓላማና የፖሊቲካ መልክ እየተሰጠው ሲሆን በእስልምና ምእመኖቹ በኩል ግን ትግሉን ከፖሊቲካ የጸዳ ለማድረግ ግሩም የሆነና የተሳካ ጥረት እያደረጉ ነው፤ ሁለተኛ የትግሉ ስልት ፍጹም ሰላማዊ በመሆኑ የአገዛዙን የጉልበት ስልት እያከሸፈ ያጋለጠው ይመስላል፤ አንዱና ዋነኛው የትግሉ ሰላማዊነት መግለጫ በቤተ መስጊድ መወሰኑ ነው፤ ይህ ስልት አዲስ አይደለም፤ በብዙ የአረብ አገሮች የሚጠቀሙበት ነው።

Thursday 29 November 2012

ህወሃት አረጋግቶ አገገመ ብቸኛው ተቃዋሚ የንግድ ሚኒስትሩን ሹመት ኮነኑ



Assigned EPRDFist

ኢህአዴግ “አረጋግቶ አገገመ” ከተባለው አዲሱ “ምደባ” መካከል የንግድ ሚኒስትር  ተብለው በተሰየሙት ላይ ብቸኛው የፓርላማ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ ጠንካራ መከራከሪያ በማቅረብ ተቃወሙ። አቶ ግርማ የሚሾሙ ብቻ ሳይሆን የሚነሱ ባለስልጣናት ከሃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያትም ለህዝብ መቅረብ እንዳለበት አሳሰቡ። አቶ ሃይለማርያም ተቃውሞውን “መክረንና ገምግመን ያደረግነው ነው” ሲሉ ተከላከሉ። አቶ ግርማ ብሩ (አሁን አምባሳደር) ሲመሩት የነበረውን ሚኒስቴር መ/ቤት “ስያሜና ምልክት መለየት የማይችል” በማለት አንቋሸሹት።

አይ.ኤል.ኦ ኢትዮጵያን ለሠራተኞች መብቶች “ክፉ” ሃገር ሲል ፈረጀ



የአይኤልኦ የመደራጀት ነፃነት ኮሚቴው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ፖል ፋን ደር ሃይደን
ከእነዚህ ዋና ዋና እና ቁልፍ ከሚባሉ ስምምነቶች መካከል በማኅበር የመደራጀት ነፃነት ስምምነት፣ ለመደራጀት መብት የሚሰጥ ጥበቃ ስምምነት፣ የወል ድርድር መብት ስምምነት የሚጠቀሱ ሲሆን ኢትዮጵያም እነዚህንና ሌሎቹንም ስምምነቶች ተቀብላ ፈርማቸዋለች፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ስምምነቶቹን የማክበር ግዴታ እንደሚጠበቅባት የአይኤልኦ የመደራጀት ነፃነት ኮሚቴው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ፖል ፋን ደር ሃይደን ገልፀዋል፡፡የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የሥራ ድርጅት – አይኤልኦ ኢትዮጵያን የሠራተኞችን መብቶች በማክበር በኩል የከፋች ሃገር ናት ሲል

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 29 2012 Ethiopia


EPRDF GTP Plan includes the election of three Deputy Prime Ministers?



Reading the lips of Hailemariam Desalegn
Ethiopian ruling junta showed progress in the 5 year GTP plan by electing 3 Deputy prime minister. We don’t have any constitutional provision that allow the parliament to elect three deputies prime minister though the ruling junta doesn’t respect their own constitution. There is only one Deputy Prime minister as stipulated under the constitution. The constitution states “the deputy Prime Minister… not the Deputy Prime ministers… ”.
Read Article 75 the Deputy Prime Minister:

A man got beaten up for handing out flyers for Zenawi memorial

Meles and the Deconstruction of EthiopiaAn Ethiopian-American man handing out flyers for a memorial service for Ethiopia’s recently deceased prime minister, Meles Zenawi, claims he was assaulted by a countryman who reviled the repressive leader, according to criminal and civil court documents.
The victim and plaintiff, Tesfai Tsadik, is suing both Wossenu Gizaw, the alleged assailant, and Debre Salam Medahnealem Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, the Fondren Southwest house of worship near which the alleged assault took place.

Wednesday 28 November 2012

አጫጭር የሀገር ቤት ወሬዎች (ከአዲስ አባባ) ቁጥር 2


ይነጋል በላቸው

ከአዲስ አባባ
Addis Ababa is the capital city of Ethiopia.ባለፈው የዜና ዕወጃችን ይህን መሰል የሀገር ውስጥ አጫጭር ወሬዎች ዘገባ ቢያንስ በሣምንት አንድ ጊዜ እናቀርባለን ብለን ቃል ባልገባነው መሠረት ከመጀመሪያው የቀጠለውን የዛሬውን ዝግጅት ቀጥለን የምናቀርበው በታላቅ  የደስታ ስሜት ነው፡፡ እነዚህ ወሬዎች በምናባዊ የአቀራረብ ፋሽን በመዋዛታቸው የአንዳንዶችን አመኔታ በቀላሉ ላያገኙ እንደሚችሉ ቢጠረጠርም ሀሰት እንዳልሆኑ ግን ለተከታታዮቻችን በዚህ አጋጣሚ ልናስታውስ እንወዳለን፡፡ የዜና ማዕከሉ ውሸትን በመዘገብ የሚያገኘው ቅንጣት ትርፍ አለመኖሩን በሚገባ ስለሚገነዘብ ጥቂቶቹን የሥነ ጽሑፍ አላባውያንና ነገር ማስዋቢያ ግብኣቶችን(literary flavors) ከመጠቀም ውጪ ያልተሰማና ያልተደረገ ወይም ከነአካቴው ‹ይህን ዓይነቱ ነገር ሊደረግ አይችልም!› ተብሎ የሚገመትን ክስተት በዜና ፋይል ውስጥ እንደማያካትት በትህትና ያስታውቃል፡፡ ሃሳብን በተፈለገው መንገድ ማቅረብ ይቻላል፤

Monday 26 November 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov 26 2012 Ethiopia


የሱዛን ራይስ ሸፍጥ በቤንጋዚው ጥቃት ላይ! ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ

በሴፕቴምበር 2 2012 የአሜሪካዋ አምባሳደር በተባበሩት መንግስታት: ሱዛን ራይስ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ስርአት ላይ ስሜታዊ ሆና የሚያቅለሸልሽ ቃላት ያዘለ ንግግር አነብንባ ነበር፡፡ መለስን፤ ‹‹የማይደክምና ራሱን የማይወድ››በአጠቃላይ እሱነቱ ለስራውና ለቤተሰቡ የሆነ ብላዋለች፡፡ ‹‹ጠንካራ፤ በእምነቱ የጸና እና በእርግጥም ለጂሎችና ለደደቦች እሱ እንደሚጠራቸው ትእግስቱ ትንሽ ነበር፡፡ ሱዛን ራይስ ይህን ቅጥ ያጣና ከአንድ አሜሪካን ከሚያህል ሃገር ወኪል ጨርሶ ሊሰማ የማይገባ ያልተገራ ንግግር ስታደርግ ጅልና ደደብ የሚለውን ቃል በድፍረትና በአጥንኦት የለጠፈችው በኢትዮጵያዊያን ነጻ ጋዜጠኞች፤የተቃዋሚ መሪዎች፤ተሟጋቾች፤የፖለቲካ እስረኞች፤የሲቪል ማሕበረ ሰብ መሪዎች፤እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ላይ ነው፡፡ የንግግሯን ቪዲዮ በመመልከት ሴትዮዋ ይህን ንግግር የመለስን ተቃዋሚዎች በመጨረሻ ጡጫ ደረታቸዉን ብላ ለመለስ የአስከሬን መሸኛ አድርጋ ማቅረቧ እንደነበር ያስታውቃል፡፡

የ‹ትግላችን› አሣር ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

ከደቂቃዎች በፊት የኤሊያስ ወንድሙን የኢሣት ቃለ ምልልስ እየተከታተልኩ ነበር፡፡ ያን ቃለ መጠይቅ እንዳገባደድኩ ኤልያስ የሚመራው የፀሐይ አሣታሚ ድርጅት እስካሁን ካሣተማቸው 60 ያህል መጻሕፍት ለየትኞቹ ይበልጥ ክብደት እንደሚሰጥ ሲጠየቅ ከጠቆማቸው ሥራዎች መካከል በሁለተኛነት የጠቀሰው የቀድሞውን መሪ የኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያምን(ባሉበት ሰላምታዬ ይድረሳቸው) ‹ትግላችን› የሚል መጽሐፍ ነበርና ጀማምሬው ሳበቃ ሁሉንም ሳላነብ ዴስክቶፕ ላይ ያኖርኩት ይሄው መጽሐፍ ትዝ አለኝ፡፡ ከጅምሩ እንደገና ላነበው ፈቀድኩናም ወደንባብ ክፍል አመራሁ፡፡ ግን እውነት ልናገርና ሸከከኝ፤ ዱሮውንም ሸክኮኝ ነበር ሳልጨርስ የተውኩት፡፡ እናገራለሁ፡፡

የወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታና የወደፊት የትግል አቅጣጫ – በዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር

መግቢያ

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ

Sunday 25 November 2012

ለመሆኑ አባ ገብርኤል ስንት ምላስ አላቸው? ዘመነ ካሳ ፍራንክፈርት ጀርመን


በቀደመ ስማቸው ኢያሱ ተፈሪ ተብለው ይጠሩ የነበሩት አባ ገብርኤል በቀድሞው ፓትርያርክ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፈቃድ አባ ገብርኤል በመባል የዽዽስና ማእረግ
 ተቀበሉ ከዚያም በተለያዩ የኢትዮዽያ አሕጉረ ስብከቶች በሊቀ ጳጳስነት አገልግለዋል በተለይም የቀደመችው የኢትዮጵያ አካል የነበረችው የኤርትራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በነበሩበት ጊዜ ከተዋሕዶ ትምህርት የወጣ የምስጢረ ሥላሴን ትምሕርት የሚያፋለስ መጽሐፍ በመጻፋቸው ምክንያት ተወግዘውና ተሽረው በቀደመው አለማዊ ሥማቸው አቶ ኢያሱ ተፈሪ ተብለው በቅዱስ ሲኖዶስ ተለይተው እንደነበር ታሪክ መዝግቦት የተቀመጠ መሆኑ የታወቀ ጉዳይ ነው
አባ ገብርኤል በአቋማቸው ወላዋይነት በተናገሩበት የማይጸኑእንደ ገበታ ውኃ የሚዋልሉ ይህን ብየ ነበር ብለው ይሉታና ትዝብት የሌላቸው እና ጠንካራ ነው ብሎ

Saturday 24 November 2012

Likely war over the Blue Nile River?

by Robele Ababya, 23 November 2012
Blue Nile River in Dry Season, EthiopiaThe Nile water is the sole lifeline for Egypt to which the Blue Nile River contributes 85%. The Blue Nile River is a vital indispensable resource of Ethiopia for irrigation farming in view of her increasing population, source of hydraulic power, and a deterrent weapon of last resort for self-defense. The two countries are naturally bound by the Blue Nile on which they are dependent for survival. This is a top priority agenda like no others for both Ethiopia and Egypt to take extreme care in order to stop radicals on both sides bent on souring relations.
The writing of this piece is prompted by the uncertainty in the fate of multi-party democracy in Egypt and the intransigence of the TPLF-controlled EPRDF government to make an all-inclusive change

Friday 23 November 2012

ESAT Daliy News Amsterdam Nov 23 2012 Ethiopia


አስታውሳለሁ! እንዴት እረሳለሁ!! ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም


ትርጉም  ከነጻነት ለሃገሬ

በ ሰኔ 6-8 እና በ ህዳር 1-4 2005 (እንዳሮፓ አቆጣጠር) በ በግንቦት 2005 የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ ኢህአዴግ ያወጣውን ሕገ መንግሥት በማመን ባዶ እጃቸውን ወደEthiopia November Victims never again, Alemayehu G. Mariam
 አደባባይ የወጡ ንጹሃን ወንዶች፤ሴቶች፤ሕጻናት ኢትዮጵያዊያን በቅርቡ ሕይወታቸው ባለፈው በመለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝና ቁጥጥር ሕይወታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ተደብድበው ተገድለዋል። በአቶ መለስ ዜናዊና በፓርላማው ሕጋዊ ሆኖ የተዋቀረው የአጣሪ ኮሚሽን  አጣርቶ እንደዘገበው እውነታ፤ “ባዶ እጃቸውን በሕገ መንግሥቱ ላይ በጸደቀው መብታቸው መሰረት ወደ አደባባይ ከወጡትና ሰላማዊ ሰልፍ በማካሄድ ላይ ከነበሩት መሃል 193ቱ፤ እና እንዲሁም በመንግሥት ወህኒ ቤት ታስረው ባሉት በርካታዎች ላይ ከፖሊስ በተተኮሰ ጥይት ሕይወታቸው አልፏል 763ም ቁስለኛ ሆነዋል፡፡ አጣሪ ኮሚሽኑ ሁኔታውን በአግባቡና ከወገንተኛነት ነጻ በሆነ መንፈስ በማጣራት የንጹሃኑ ደም አለ አግባብ መፍሰሱን ሕይወታቸውም መቀጠፉን ዘግቧል፡፡ ገዢው

Thursday 22 November 2012

ESAT Daliy News Amsterdam Nov 22 2012 Ethiopia


የቀድመዋ እመቤት ጋሻ አነሱ!



ባትወጋ ፡ እንኳን፡ በል፡ እንገፍ፡ እንገፍ፤
የአባትህ፡ ጋሻ፡ ትኋኑ፡ ይርገፍ።
ይህ ለዳተኛ ልጅ የአባቱን ጅግንነት ላልተከተለ ጋሻውን ለማንሳት ላልደፈረ የተዜመ ዜማ ነበረ። የቀድመዋ ቀዳማዊት እመቤት ባለቤት አቶ መለስ ዜናዊ አዜብ መስፍንን በፓራላማቸውAzeb Mesfin former first lady of Ethiopia ላይ ‘ቆራጥ ታጋይ’ ሲሉ አወድሰዋቸው ነበር።የዳኛ ብርቱካን መዴክሳ  በታጋይነታቸው ሰማቸው በኢትዮጵያዊያ ዘንድ እየገነነ መምጣቱ፤ የባለቤታቸውን ታጋይነት ሰለአጠላበት ነው በቁጭት የተናተሩት ያሉም ነበሩ። የወያኔ ተጋዳዮችም ቀዳማዊት እመቤትን እንደ ( Popular Front  for Liberation of Palestine) ‘የፍልስጤም ሕዝባዊ ነፃነት ግንባር’  አባል የሆኑትን የእውቋንና ዝነኛዋን ሌዕላአ ካህሌድ (Leila Khaled) እንደ አስራ አምስተኛው ምዕተ ዓመት ዝነኛ ፈረሳዊት ጅግኒት የካቶሊክቱ ቅድስት ጆኖ ኦፍ አርክ (Joan of Arc) ጋር ያመሳስሏቸዋል። በተለይ ራሳቸው ላይ ጣል  የሚያደርጓት ሻሽ መሰል ኮታ ቁርጥ ሌዕላአ ካህሌድን አስመስሏቸዋል። (AK 47) ክላሽስኮብ ይዘው ፎቶ ተነሰተው በኢቲቪ  ባለመቅረባቸው ጅግንነታቸው አልታወቀም።አፈሩን ገለባ ያድርግላቸውና

መፈረካከሱ ቀጥሏል፤ ፍርሃት፣ ጭንቀትና መደነባበሩም በወያኔ መንደር ተባብሷል ከይኸነው አንተሁነኝ


ህዳር 21 2012
የሐምሌና ነሐሴ ከባድ ዝናባማ ወራት ጠቅልለው ከሄዱ ቆይተዋል። ለወጥሮው የኢትዮጵያን ሰማይ ሸፍኖ የነበረው ከባድ ጥቁር ዳመና ከረር ከረር እያለች በመጣችው የፀሐይ ሙቀት ምክንያት እየተሸነፈ እንደ ባለሙያ ሴት የጥጥ ንድፍ እዚህም እዚያም በተን በተን ያለ እጅግ በጣም ስስ ጉም መሆን ከጀመረ ውሎ አድሯል።   ሜዳ፣ ጋራና ሸንተረሩ ውሃ ጠግቦ በቃኝ ብሎ በሙሉ ደረቱ የሚያፈስባቸውና በተለምዶ የአበባ ወራት ተብለው የሚጠሩት ወራቶችም ምድሪቱን ካስወቡበት ምትሃታማ አስደማሚና ህሊናን ያዥ ህብር ቀለማቸው እየሸሹ የምድሪቱን አላባ እንካችሁ የሚሉበት ወርሃ ጥጋብ ወርሃ ምርት ጊዜ እየደረሰ ነው። ጓዳ ጎድጋዳው፣ ሸጥና ወንዙ፣ ኩሬ ሸለቆው፣ ወጣ ገባ ተራራው ባጠቃላይ ምድሪቱ በሚላስ በሚቀመስ ሲሳይ የምትጎበኝበትና የምትሞላበት መልካም የደስታና የጥጋብ ወራት፤ ወርሃ ምርት ኢትዮጵያ።

Wednesday 21 November 2012

ESAT Daliy News Amsterdam Nov 21 2012 Ethiopia


ህወሀት በከፍተኛ ወጪ በትግራይ ያካሄደው ስብሰባ ውጤታማ አልሆነም ተባለ


ህዳር ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት)  ከ 160 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በመመደብ በትግራይ ክልል በሚገኙ ወረዳዎች በሙሉ ሰሞኑን ያደረገው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ህዝባዊ ስብሰባ የታሰበውን ውጤት ሊያስገኝ አልቻለም ተባለ።
በስፍራው የሚገኘው የ ኢሳት ወኪል እንዳደረሰን መረጃ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሞት በሁዋላ አብዛኛው ህዝብ አሁን በቀሩት ባለስልጣናት በራስ መተማመን እያጣ መምጣቱን ያመለክታል።
ከህብረተሰቡ እየተሰሙ ባሉ ጠንካራ ጥያቄዎች  ግራ እየተጋቡ የመጡ  አንዳንድ የህወሀት አባላት  ራሳቸውን ከድርጅቱ አባልበነት እስከማግለል መድረሳቸውንና ጥቂት የማይባሉ የደህንነት ሠራተኞች መክዳታቸውንም መረጃው ይጠቁማል።

የሕዝብ ራእይ ለምን በአምባገነን ስም ይጠራል?


ኢትዮጵያ ሲቪክ ንቅናቄ
Ethiopian Civic Movement
አቶ ሃይለማርያም „የታላቁን መሪ ራእይ“ እንደሚተገብሩ ቃል ገብተዋል፤ ለውጥ እንደሚያደርጉ ግን አልገለፁም፡፡ ኢህአዴግ በአቶ መለስ ፍላጎት ብቻ ይመራ፣ የኢትዮጵያ ህዝብምEthiopian Civic Movement 2012 በሰውየው ፍላጎት ይገዛ ነበር፡፡ ከዛ ፍላጎት ማፈንገጥ ለግምገማ ያጋልጥና በጠላትነት ያስፈርጅ ነበር፡፡ ያገዛዙ ጠባይ በድርጅቱ አባላትም አለመተማመንን አስርፆና አስፍኖ፣ አባላቱ በግልፅ ሃሳባቸውን እንዳይገልፁ አፍኖ ስለቆየ ኢህአዴግ ከአቶ መለስ ሞት በሁዋላም እስካሁን የሚመራው በሟቹ መንፈስ ነው፡፡አባላቱ ከአፋኙ ባህል ገና አልተላቀቁም፡፡ ስለዚህ የአቶ ሃይለማርያም ንግግር የተጀመረውን መቀጠል ከሚለው ሃሳብ አለመውጣቱ ለጊዜው አያስገርምም፡፡
አቶ ሃይለማርያም የኢህአዴግ ባለስልጣን ሆነው፣ በተለይም በመለስ ዜናዊ ተመርተው ለዚሁ ስልጣን የበቁ እንደመሆናቸው፣ ባጫር ጊዜ የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋትና አንዳንድ የፖለቲካ ለውጦችን በማድረግ አገሪቱን ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለማሸጋገር ይችላሉ ብሎ መጠበቅ አይቻልም፡፡ በተለይም ቁልፍ የሆኑ ተቋሞች እንደ ዴህንነትና የጦር ሓይሉ በወንጀል የሚጠየቁና በሙስና የተጨማለቁ የህወሓት ሰዎች ቁጥጥር ውስጥ እስከሆኑ ድረስ ለውጥ ይመጣል ብሎ መጠበቅ አይቻልም፡፡

Monday 19 November 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov 19, 2012 Ethiopia


High time to support Ethiopian Muslims by Abebe Gellaw


Ethiopian Muslims are waging their struggle in a religious context

For the last two decades, nonviolent struggle, or civil resistance, appeared to be highly misunderstood and confused in Ethiopia. The resultant effect of this confusion is that so many opportune moments to build a movement for change have been wasted. In fact, a number of leaders failed to provide the necessary leadership to mobilize the oppressed people of Ethiopia to confront their oppressors.
Though Ethiopian Muslims are waging their struggle in a religious context, they are showing us that nonviolent struggle is not “impossible”

Sunday 18 November 2012

Meles Zenawi's legacy for the Horn of Africa [Al Jazeera,17 Nov 2012 ]

 Zenawi's regime will be remembered for holding Ethiopia together as one country even un...
der the centripetal ethnic order.

There is little doubt that Meles Zenawi's political architecture gave modest advantages to most ethnic groups in the country who were the subjects of the empire [EPA]
Any recent visitor to Ethiopia would be struck by the ubiquitous billboards commemorating the late Prime Minister's life, two months after his demise. Meles Zenawi's photo form the backdrop to the TV screens and adorns the streets of all the major towns and villages.

Saturday 17 November 2012

“ጥቁሩ ሰው” ይናገራል!


Obang Metho Solidarity Movement for New Ethiopia
“ጥቁሩ ሰው” ይሉታል። ኢትዮጵያዊያን ለሚያሽከረከራት አስፈሪ ፈተና መፍትሄው ሰብአዊነትን ማስቀደም ብቻ ነው የሚል የጸና እምነት አለው። “ከጎሳ በፊት ሰብዓዊነት” በሚል መሪ ዓላማ ከሚመስሉት ጋር በመሆን ድርጅት አቋቁሞ መሥራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባከናወናቸው ሥራዎች ከፍተኛ እርካታ እንደሚሰማው ያምናል። ኢትዮጵያዊያን ችግር ደርሶባቸዋል በሚባልበት ሁሉ ቀድሞ ደራሽ እንደሆነ ብዙዎች ይመሰክሩለታል። በዚህና በሰብዓዊ መብት ጉዳይ በሰራቸው ስራዎቹ ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ደጋፊዎችና አድናቂዎች ለማፍራት ቢችልም “ከጀርባው ድብቅ ዓላማና አጀንዳ አለው፣ ብቻውን ይሮጣል” የሚሉትን ጨምሮ በግል አቋሞቹ ዙሪያ ነቀፌታ የሚሰነዝሩበትም አሉ።

Friday 16 November 2012

አጫጭር የሀገር ቤት ወሬዎች – ኢሣት ቴሌቪዥን እንዳይሠራጭ ታፈነ (ዘግይቶ የደረሰ አስደሳች ዜና፡- ኢሣት ሠራ!)

ኢሣት ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ እንዳይሠራጭ ታፈነ
Ethiopian Satellite Television, ESAT TVከአንድ ዓመት ተኩል ስኬታማ አፈና በኋላ የተጣለበትን ተደጋጋሚ የአየር ሞገድ እመቃ ተቋቁሞ ላለፉት ጥቂት ሣምንታት በኢትዮጵያ ሥርጭቱን ጀምሮ የነበረው የኢሣት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ከትናንት በስቲያ ኅዳር 4 ቀን 2005ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ዝነኛ ሥርጭቱ መቋረጡ ታወቀ፡፡ ባለፉት የሥርጭት ጊዜያት ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የብሶት መተንፈሻና የታፈኑ የሀገር ቤት ዜናዎች ማወጃ ሆኖ መሰንበቱ የሚታወቅ ነው፡፡
ሰሞኑን ግን ኢቢኤስ የሚባለው ወያኔ-ዘመም የቴሌቪዥን ጣቢያ ከአረብሣት ወጥቶ ወደናይልሣት መግባቱን ተከትሎ የሁለቱም ሞገድ የሚተላለፍባቸው 10815 የማሰራጫ ፍሪኩየንሲ መዘጋቱ ተረጋግጧል፡፡ ይህን የማፈን ድርጊት የፈጸሙትም የወያኔው መንግሥትና የቻይና የቴክሎጂ ጠበብት እንደሆኑ ኢንሣ (INSA) ከሚባለው ከሥራ አመራር እስከጽዳትና ዘበኛ ድረስ የተመረጡ የትግሬ የጉልበትና የኢንተሊጀንስ ባለሙያዎች ብቻ ከሚሠሩበት የወያኔው መንግሥት የፀረ ድረገፅ ሚዲያ ተቋም በፌስታል ተጠቅልሎ እንዳልባሌ ከወጣ ዕቃ መረዳት ተችሏል፡፡ አንዳንድ ወገኖች እንደሚሉት የኢቢኤስ ወደናይልሣት መግባት ከኢሣት መታፈን ጋር የቀረበ ግንኙነት አለው ተብሏል፡፡

Thursday 15 November 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov 15 2012 Ethiopia


ከአዲስ አበባ ውጪ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ መኢአድ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን አስታወቁ

ህዳር ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-ከአዲስ አበባ ውጪ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች በኢህአዴግ ካድሬዎችና በመንግሥት ባለሥልጣናት ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን አስታወቁ፡፡
የክልል ምክር ቤቶችና የወረዳዎች የምርጫ እንቅስቃሴ በመጀመሩ የኢህአዴግ ካድሬዎች እንደተለመደው አውሬ ባህሪያቸው ጎልቶ ወጥቷል ያሉት የመኢአድ የአሶሳ የአመራር አባል የመንግሥት ደህነቶች የተቃዋሚ ፓርቲ በተለይም የመኢአድ ፓርቲ አባላትንና ደጋፊዎችን እየለቀሙ መሬታችሁን ለቃችሁ ውጡ በማለት እያስፈራሩን ነው ብለዋል

አምባሳደር ተወልደ ዓጋመ ከፓርቲው ለቀቁ (እየሩሳሌም አርአያ)


የሕወሐት ማ/ኰሚቴ አምባሳደር ተወልደ ገብሩ (በቅጽል ስማቸው ተወልደ ዓጋመ) በገዛ ፈቃዳቸው ከፓርቲው እንደለቀቁ ምንጮች አረጋገጡ። ባለፈው በተካሔደው የፓርቲው ጉባኤ ላይ የመልቀቂያ ጥያቄ አቅርበው ከማ/ኰሚቴ አባልነት እራሳቸውን እንዳገለሉ አስታውቀዋል። በአምባሳደርነት ሲያገለግሉ የቆዩት ተወልደ «አጋሜ» ከ 1993ዓ.ም በሑዋላ ተዛውረው በአትሌቲክስ ፌዴረሽን ያለሙያቸው ተመድበው ቆይተዋል።
በተጨማሪ ባለቤታቸው ሮማን ገ/ስላሴ በፓርቲው ሊ/መንበር « አይኖዋን ማየት አልፈልግም» ተብለው ከፓርቲው ርቀው እንደነበር ምንጮቹ አስታውሰዋል። የሕወሃት አንጋፋ ሴት ታጋይ የነበሩት ሮማን የተሓድሶ «አቀንቃኝ» ሆነው ወደ መድረክ በመውጣታቸው በትግራይ የሴቶች ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ተደርገው በመለስ ከመሾማቸው ባሻገር በፓርቲው ማ/ኰሚቴ አባልነት መካተታቸውን ጠቁመዋል።

Wednesday 14 November 2012

ኢህአዴግ በፖለቲካ ወለምታ ውስጥ !!


November 14, 2012 08:59 am By EditorLeave a Comment

ኢህአዴግ በ“ፖለቲካ ወለምታ” ውስጥ እንደሚገኝ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የኢህአዴግ ዲፕሎማት ለጎልጉል
ተናገሩ። በከፊል ኢህአዴግን የተለዩ የሚስሉት ዲፕሎማት በጎልጉል የቅርብ ሰው አማካይነት ድምጻቸው ሳይቀረጽ ባደረጉት
ቃለ ምልልስ እንዳሉት የተፈጠረው የፖለቲካ ወለምታ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል አመልክተዋል። የኢህአዴግ ከፍተኛ
ባለስልጣናት በመካከለኛ አመራሩ ውስጥ የመጠራጠር ስሜት መፈጠሩን በፓርቲ ግምገማ ላይ በግልጽ መናገራቸው
የዲፕሎማቱን አስተያየት የሚያጠናክር ሆኖ ተገኝቷል።

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov 14 2012 Ethiopia


Espionage on Ethiopians in Noway has TPLF backing

‹‹ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ››

እስክንድር ነጋ
‹‹ናፍቆት እኔ ብሞትም አንተ ንብረቴን ታስመልሳለህ››ከነገ በስቲያ (ማክሰኞ ህዳር አራት) በከፍተኛው ፍርድ ቤት ሶስተኛ ወንጀል ችሎት የእስክንድር ነጋን ንብረት ለመውረስ ይሰየማል፡፡ በትላንትናው ዕለት የክስ ቻርጅና መንግስት እወርሳቸዋለሁ ያላቸውን የእስክንድር ሁለት ቤቶች ካርታ የተያያዙበት መጥሪያ ደርሶታል፡፡ (በነገራችን ላይ መንግስት ሊወስዳቸው ከተዘጋጁት ቤቶች አንዱ በእናቱ ስም ያለ ሲሆን የዛሬ ዓመት አካባቢ ባለቤቱ ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል የቤቱን ስም ለማዞር ፈልጋ ‹‹ካርታው የለም›› በሚል አንዴ ቀበሌ፣ ሌላ ጊዜ ክፍለ ከተማ፣ ቀጥሎ አዲስ አበባ መስተዳደር ስትመላለስ ከርማ ሊገኝ ስላልቻለ ሰልችቷት ትታው ነበር፡፡

Tuesday 13 November 2012

Ethiopia: Mainstreaming Jungle Economics on the expenses of the poor


by Teshome Debalke

Congratulation African tyrants, finally a new economic disciplineWhen some of the world Media and institutions take the Ethiopian ruling regime’s propaganda at face value to claim the country is one of the fastest growing economies, it makes you pause to say a new discipline in economics designed particularly to legitimize corruption as real must be invented.
Congratulation African tyrants, finally a new economic discipline that would cover up your notoriously corrupt rule to show growth and development is invented. If reshuffling numbers of foreign aid, Diaspora remittance and selling off national resources to foreign inventors for cheap are considered growth and development we are in the new era of modern day dictatorship.  Unlike the previous era where dictators claim to protect the poor masses from the

Monday 12 November 2012

በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል

ይኸነው አንተሁነኝ
11-11-2012

በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል ወገን? ጉልበተኛው ወያኔ በጉልበቱ ተማምኖ በማን አለብኝነት እና በማን አህሎኝነት የምንኖርበትን ቦታና ፍላጎታችንን ሳይቀር ወስኖ በንቀት ረግጦ መግዛቱ ሳያንሰው፤ ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበር፣ መንግስት ራሱ ላወጣው ህግ ይገዛ፣ መብታችንን ተጠቅመን የሰጠነው የምርጫ ድምጻችን ይከበር ብለው ጥያቄያቸውን ለማሰማት የወጡ ሰላማዊ ሰልፈኞችን እድሜ ዘመናቸውን ወስኖ፤ እንደፈለገ የሚያዛቸውን የአጋዚ ሰራዊት በመጠቀም በጠራራ ፀሐይ በሀገራችን የተለያዩ ከተሞች አውራ መንገዶች ላይ ያለርህራሄ ግንባር ደረታቸውን እየቀደደ እንደ ውሻ ሬሳ እንደ አልባሌ ያጣለበት ወርሃ ትቅምት እንሆ ሰባትኛ የሃዘን ዓመት ባተ።

Sunday 11 November 2012

US concerned about worsening Muslim rights in Ethiopia By United States Commission on International Religious Freedom November 10, 2012

High-ranking TPLF official flees to Canada


Nov. 9 (ESAT News) The Director of the Federal Civil Service Agency has reportedly sought asylum in Canada. The longtime TPLF loyalist Atakliti Hagos reportedly left Ethiopia for good with his family, which is seen as a sign of frustration and division within the ruling elite after the death of former Prime Minister Meles Zenawi.
ESAT learnt that Atakliti has been absent from work for over two months but reportedly arrived in Canada a over month ago.
ESAT effort to get a statement in relation to the director’s defection from the Federal Civil Service Agency did not bear any fruits.

ወ/ሮ አዜብ የባለቤታቸውን ምስጢር ይፋ አደረጉ


አማራ፣ ደቡብና ኦሮሚያ እንቅልፍ ውስጥ ናቸው

effort2
“የሙስና መርከብ” በሚል ስያሜ የሚጠሩት አሉ። ከተቋቋመ ጀምሮ አንድም ቀን ስለንብረቱ መጠን ለህዝብ ተገልጾ አያውቅም። ከአገሪቱ ባንኮች ትልቁ ተበዳሪ ነው።የወጋጋን ባንክ ትልቁ ባለድርሻ ነው። በአንዳንድ ከፍተኛ የንግድ ተቋማት ውስጥ የንግድ ሽርክና እንዳለው ይታማል። የወርቅ ማዕድን ፍለጋው ሰምሮለታል። የግል አስመጪዎችን በመፈታተን አነካክቶ ጥሏቸዋል። አገሪቱ ላይ የገነባው የንግድ ኢምፓየር በበርካቶች ዘንድ ቅሬታ ፈጥሯል። በሌሎች ክልሎች በተመሳሳይ የተቋቋሙትን የንግድ ተቋማት በመደፍጠጥ በፖለቲካው የበላይነቱ ሳቢያ ልዩ ተጠቃሚ በመሆኑ አይወደድም። ይህ ታላቅ የህወሃት የንግድ ግዛት ኤፈርት ነው።

“በአገራችን ባይተዋር ከመሆን በላይ ውርደት የለም” የስምንት ዓመቷ ታዳጊ ጥሪ አቀረበች!!

norway



ይህንን ዘገባ ሳሰናዳ በ1997 ምርጫ ወቅት አዲሱ ገበያ አካባቢ አልሞ ተኳሾች የገደሉባቸውን ልጃቸውን ስም እየጠሩ “ምን
አደረካቸው? ምን አጠፋህ? አንተኮ ትንሽ ነህ? ማንን ልጠይቅ? ማንን ላናግር? ልጄ … የኔ ባለተስፋ፣ እኔ ልደፋ፣ እኔ መንገድ ላይ ልዘረር፣ ምነው ለኔ ባደረገው? የማን ያለህ ይባላል…” የሚሉ ልብን ዘልቆ የሚገባ ሃረግ እየደጋገሙ እብደት የተቀላቀለው ለቅሶ አልቅሰው ያስለቀሱን እናት ታወሱኝ፤ ብዙዎች በተመሳሳይ አንብተዋል።ደረታቸውን ደቅተዋል። አሁን ድረስ የልጅ፣ የአባት፣ የወንድም፣

በጅጅጋ የሚታየው የሰብአዊ መብት ጥሰት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል


ህዳር ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ኢሳት ያነጋገራቸው ነዋሪዎች፣ ሰራተኞችና ጎብኝዎች እንደገለጹት በኢትዮጵያ የሶማሊ ክልል ዋና ከተማ በሆነው ጅጅጋም ሆነ ከጅጅጋ ከተማ ራቅ ባሉ ቦታዎች ከፍተኛ የሆነ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በተወላጅ የኦጋዴንና የሌሎችም ጎሳዎች አባላት እንዲሁም በክልሉ ውስጥ በሚኖሩ የሌሎች አካባቢዎች ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ነው።
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የመንግስት ሰራተኛ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች በመሄድ በአካባቢው ይሰሩ የነበሩ ሰዎች ሶማሊኛ አትችሉም ተብለው ከስራ ተባረዋል።
እንዲሁም በቀበሌ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች ከ400 እስከ 1500 ብር የሚደርስ  ኪራይ እንዲከፍሉ በመገደዳቸው ምሬታቸውን እየገለጹ ነው።
የክልሉ መንግስት ልዩ ሚሊሺያ በማለት የሚጠራው፣  የፌደራሉ መንግስት ይወቀው አይወቀው የማይታወቅ፣  ታጣቂ ሀይል በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ያለተቆጣጠሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እየፈጸመ ነው።
ከመሀል አገር ወደ ጅጅጋ ለስራ የሄደ አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ ሰራተኛ  በአካባቢው የሚፈጸመውን የሰብአዊ መብት ጥሰት ከተመለከተ በሁዋላ ለኢሳት እንደገለጸው ጅጅጋ በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ አካል ናት ብሎ ለመናገር አያስደፍርም ብሎአል።
የክልሉ ልዩ ሚሊሻዎች በተወሰኑ ብሄር ተወላጆች ላይ አነጣጥረው ጥቃት እንደሚፈጽሙም ታዛቢው ይናገራል
ከአቶ መለስ ዜናዊ እረፍት በሁዋላ በክልሉ የሚታየው ግፍ እየጨመረ መምጣቱን ታዛቢው ገልጿል
ልዩ ሀይል እየተባለ የሚጠራው ታጣቂ ሀይል ከክልሉ አልፎ በአፋር ተወላጆች ላይ እስከ ሞት የሚደርስ ጥቃቶችን እየፈጸሙ እንደነበር በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አብዲ ሙሀመድ ኦማር፣ የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ ከእንግዲህ  ከማንም ትእዛዝ አልቀበልም በማለት ክልሉን ራዝ ገዝ አደርጋለሁ እያሉ ሲናገሩ እንደነበር የቅርብ ታማኝ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
በዚሁ ጉዳይ ላይ የክልሉን መንግስት አቋም ለማወቅ ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

    Saturday 10 November 2012

    ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 10 2012 Ethiopia


    Bulcha Demeksa’s Exclusive Interview


    Bulcha Demeksa, in his early septuagenarian age, is still an outspoken politician besides his role as a business figure. After

    Served in different African countries before he made his way back to Addis Ababa
    Bulcha Demeksa
    Serving as a deputy minister of Finance in 1960s, he joined the World Bank and UNDP and served in different African countries before he made his way back to Addis Ababa after 20 years of staying abroad.
    Following the coming of EPRDF to power Bulcha had also actively participated in the political and economic life of the country that ranged from forming an opposition political party to founding the first private commercial Bank in Ethiopia- Awash International Bank.
    Though he is still taking part in the politics of the country, he says he is not really active these days. So he now prefers to look

    Friday 9 November 2012

    ኢህአዴግ ስንት ቦታ ሊሰነጠቅ ይችላል?

    በተመስገን ደሳለኝ
    ብርዱ የጥቅምት ነው፤ አጥንት ድረስ ዘልቆ የሚያንቀጠቅጥ ኃይለኛ ቅዝቃዜ፡፡ አዲስ አበባ ገና ከእንቅልፏ በመንቃት ላይ ነች፡፡ ለስራ የቸኮሉ መንገደኞች ትራንስፖርት ፍለጋ ወዲያ ወዲህ ይካለባሉ፡፡ ማክሰኞ ጥቅምት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 12 ሰዓት ከ50 ደቂቃ ላይ ብስራተ ገብርኤል አደባባይ ‹‹መገናኛ ራዲዮ›› በያዙ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

    የትራፊክ ፖሊሶቹ ስራ የበዛባቸው ይመስላሉ፡፡ 12 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ሲል በሁለት የሞተር ብስክሌት በተፈናጠጡ የትራፊክ ፖሊሶች ፊት አውራሪነት አንዲት ሳይረን የተገጠመላት የፖሊስ ታርጋ የለጠፈች መኪና የ‹‹መንገድ ልቀቁልኝ›› ጩኸቷን እያንባረቀች አቋርጣ በማለፍ ወደ ሳር ቤት አቅጣጫ ከነፈች፡፡ ሶስት ‹‹ቪኤት›› መኪና ሰለሱ፡፡

    ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 09 2012 Ethiopia


    The Obama victory versus fake change in Ethiopia


    by Robele Ababya, 09 November 2012

    Bravo to both rivals for the White House

    congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney.begin this piece with my sincere congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney. I do so despite my repeatedly expressed vehement objection to the inaction of his Administration to stop gruesome human rights violations in Ethiopia on the excuse of giving priority to the US security interest.
    I would also like to express my admiration for the Governor for graciously conceding defeat in his moving speech underlining that country comes first and calling on congressional leaders to

    Wednesday 7 November 2012

    የመከላከያ ሰራዊት አዲሱን መንግስት እንዲቀበሉ ለማሳመን የሚደረገው ግምገማ ቀጥሎአል


    ኢሳት ዜና:-የኢሳት የመከላከያ ሰራዊት ምንጮች እንደገለጡት  የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ  ካረፉ እና አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ከተሾሙ በሁዋላ በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የሚካሄደው ግምገማ ተጠናክሮ ቀጥሎአል።
    ከፍተኛ የጦር አዛዦች ግምገማ መጠናቀቁን የጠቆሙት ምንጮች፣ ግምገማው ወደ መካከለኛና ተራ ወታደሮች እየወረደ ነው።
    በምስራቅ እዝ የሚገኙ እስከ ኮሎኔልነት ማእረግ ያላቸው መኮንኖች ሀረር ውስጥ ልዩ ስፍራው ቤተመንግስት በሚባለው ቦታ ከፍተኛ ግምገማ እያደረጉ ነው። የግምገማው ዋና አጀንዳ አቶ ሀይለማርያም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከመሾማቸው  በፊት ለ34 ወታደራዊ መኮንኖች ስለተሰጠው ማእረግ፣ ስለ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒሰትር እና ስለመለስ ራእይ መሆኑ ታውቋል።
    ሀረር ውስጥ በሚካሄደው ግምገማ የአመለካከት ልዩነቶች መታየታቸውንና ግልጽ ሆኖ ባይወጣም ክፍፍል መፈጠሩን ምንጮች ገልጠዋል።

    በቃሊቲ ግንቦት 7 እየተባሉ በሚጠሩ እስረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑ ታወቀ


    ጥቅምት ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
    ኢሳት ዜና:-የኢሳት የቃሊቲ ምንጮቻችን  እንደገለጡት በተለምዶ የአማራ ተወላጅ የሆኑትንና ከፖለቲካ ጋር  በተያያዘ የታሰሩትን  በሙሉ  የማረሚያ ቤቱ ሀላፊዎች ግንቦት7 እያሉ እንደሚጠሩዋቸው ገልጸው፣ በእረኞች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶች እየተፈጸመ መሆኑንም ገልጸዋል።
    ከዚህ ቀደም  በእነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ መዝገብ በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሰው በእስር ላይ በሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች ላይ እጅግ ኢሰብዓዊ የሆነ አሰቃቂ ድብደባ ( ቶርች) የተፈጸመባቸው መሆኑን ኢሳት የቃሊቲ ምንጮችን በመጥቀስ ለህዝብ ይፋ አድርጎ ነበር።
    ዘገባው አለማቀፍ ትኩረትን በመሳቡ፣ በቃሊቲ የነበረው ሁኔታ በአንጻራዊ መልኩ ተሻሻሎ እንደነበር የጠቀሱት ምንጮች፣  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በእነ አቶ አንዱአለም አራጌ መዝገብ በተከሰሱትና በሌሎችም የፖለቲካ እስረኞች ላይ የሚደርሰው እንግልት እየጨመረ መምጣቱ ታውቋል።
    በቃሊቲና ቂሊንጦ ማረማያ ቤቶች በሚገኙ እስረኞች ላይ ከሚተገበሩት የማሰቃያ መንገዶች መካከል ድብደባ አንዱ መሆኑ ታውቋል።
    ይህ በእንዲህ እንዳለ በሽብር ወንጀል ተከሶ ፍረደኛ የሆኑት አቶ አንዱአለም አባተ ትናንት እኩለ ቀን ላይ ይግባኝ ሰሚ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
    አቶ አንዱአለም በግላቸው ጠበቃ ለመቅጠር እንደማይችሉ በመግለጻቸው መንግስት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።
    ፍርድ ቤቱም መንግስት ለእስረኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ትእዛዝ ሰጥቷል።  ይግባኙን ለማየትም ለህዳር 24 ፣ 2005 ዓም የጊዜ ቀጠሮ በመስጠት ችሎቱን አጠናቋል።

    ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 07 2012 Ethiopia


    President Barack Obama Victory Speech 2012: Election Remarks From Chicago Illinois


    as

    asdfg

    Monday 5 November 2012

    በመከላከያ የጄኔራሎች ፍጥጫ ከኢየሩሳሌም አርአያ


    በመከላከያ ያለው ሽኩቻ እየበረታ ሄዶዋል። በጄ/ል ሳሞራ ትዕዛዝ የአየር ሓይል አዛዥ የነበሩት ጄ/ል ሞላ ሃ/ማሪያም ከሃላፊነት እንዲነሱ ተደርጎዋል። በምትካቸው ደግሞ ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ እንደሚቀመጡ ታውቓል። በቅርቡ የሜ/ጄኔራልነት ሹመት ያገኙት እና ወዲ ዘውዴ በሚል የሚጠሩት ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ ከበረሃ አንስቶ ከሳሞራ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው ከዚህ ቀደም ጠቁሜ ነበር። የሹመታቸው ምስጢሩ ሳሞራ ናቸው። ካኤርትራ የሚወለዱት ወዲ ዘውዴ ከሳሞራ ባለፈ ለመለስ ታማኝ አገልጋይ የነበሩ ናችው። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት « ፈሪ» ተብለው እንደተገመገሙ ታማኝ ምንጮች አስታውሰዋል።