No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Friday 8 February 2013

ESAT Daily News Amsterdam 08 February 2013 Ethiopia .

የኢህአዴግ መንግስት በሳኡዲ አረቢያ-ሪያድ ለ ዓባይ ግድብ ቦንድ ግዥ የጠራው ስብሰባ ወደ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀይሮ በተቃውሞ ተጠናቀቀ

የካቲት ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-በሳውዲ አረቢያ ሪያድ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ለ አባይ ግድብ ማሰሪያ የሚውል የቦንድ ግዥ የሚካሄድበትን ፕሮግራም የያዘው ከሳምንታት በፊት ነው።
በፕሮግራሙ መሰረት ትናንት ሐሙስ ከወትሮው በተለዬ መልኩ በሪያድና አካባቢው የሞኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን በስፍራው በመገኘት የኮሙኒቲውን አዳራሽ ከ አፍ እስከ ገደፉ ይሞሉታል።
የቦንድ ግዥውን ፕሮግራም ለመምራት ወደዚያው ያቀኑት የኢህአዴግ ባለስልጣናትም  በስብሰባው ከተገኘው በርካታ ሰውደጎስ ያለ ገንዘብ እንደሚያሰባስቡ ተስፋ  ያደረጉ።
ሆኖም  ሰሞኑን<<ጂሀዳዊ ሀረካት”በሚል ርዕስ መንግስት  በ እስር ላይ  ያሉትን የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴዎች አስመልክቶ  በቴሌቪዥኑ  በለቀቀው ፊልም ቁጣቸው እየተቀጣጠለ በ አዳራሹ የተገኙት ሙስሊሞች  የቦንድ ግዥውን ስብሰባ ወደ ከፍተኛ የተቃውሞ ትዕይንት ቀይረውታል።
“ግድቡ ከመሪዎቻችን መፈታትና ከሰላማችን በሁዋላ ይደርሳል”በማለት ቅሬታቸውን መግለጽ የጀመሩት በሪያድ የሚኖሩ ሙስሊሞች፤ <<ኢቲቪ ሌባ!ኢቲቪ አሸባሪ!መጂሊስ ይውረድ! መሪዎቻችን ይፈቱ!ድምፃችን ይሰማ!>>በማለት አዳራሹንና አካባቢውን በከፍተኛ ጩኸት አናውጠውታል።

በብዙ መቶሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ተቃውሞአቸውን ሲያሰሙ ዋሉ

የካቲት ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-<<ጅሀዳዊ ሀረካት>> የተሰኘውንና በ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሰሞኑን የተላለፈውን ፊልም በመቃወምና ለታሰሩት የሙስሊም መፍትሔ =  አፈላ ላጊ ኮሚቴዎች አጋርነታቸውን ለመግለጽ በብዙ መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ዛሬ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያሰሙ ውለዋል።
“መሪዎቻችን ይፈቱ! ዓላማችን ኢስላማዊ መንግስት ሳይሆን የሀይማኖት ነፃነታችንን ማግኘት ነው! ድምፃችን ይሰማ ፣ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ይቁም>>የሚሉ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንን የሚያወግዙ መፈክሮች ቀርበዋል።
በተቃውሞው ላይ የተሳተፈ አንድ ሙስሊም፣  ተቃውሞው መስሊሙ ለመሪዎቹ ያለውን ድጋፍ በቁርጠኝነት የገለጠበት ነበር ብሎአል።
<<ጅሀዳዊ ሀረካት>>በሚል ርዕስ በ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የተለቀቀው የፈጠራ ድራማ በሙስሊሞች ብቻ ሳይሆን በሌሎች እምነት ተከታዮች፣በተቃዋሚ ፓርቲዎች እና በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ጭምር ከፍ ያለ ተቃውሞና ውግዘት እየቀረበበት ይገኛል።

A Day Light Robbery in Ethiopia: “Doing Business With African dictators
”

Statement by Mr. Obang Metho, Executive Director of the SMNE, on Understanding Land Investment in East Africa, at  the Seminar Hall II, India International Centre, Max Muller Marg, New Delhi
Organized by: Centre For Social Development (CSD) in association with Indian Social Action Forum (INSAF), New Delhi; Kalpavriksh, Pune; Popular Education and Action Centre (PEACE), New Delhi and The Oakland Institute, Oakland, USA 
February 5, 2013
Africa has emerged as the premiere frontier market in the world for vast agricultural land acquisitions, often called “land
Obang Metho
grabs” due to widespread evidence that the land being acquired is not “free and clear” of inhabitants. Instead, repressive African governments, like in Ethiopia, are forcing some of the poorest people in the world from their homes and land without consultation or compensation, leaving most of them more destitute than before. Those who resist have faced arbitrary arrests, beatings, rape, torture, and death.
In Ethiopia, huge swathes of fertile, well-watered agricultural land are being leased for up to 99 years and for negligible amounts to foreign countries, foreign multinational companies and private investors. At the forefront of these mostly secretive deals are investors from India, China and Saudi Arabia.
Africa has a history of being abused, whether through the trafficking of human beings during slavery, during the centuries of colonialism or through the more modern-day exploitation of its diamonds, oil, gold or some other natural resource; however, the expropriation of land in a country where nearly 80% of the people depend on subsistence farming may threaten African life at its roots. 
Mr. Obang Metho, the Executive Director of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE), a grassroots social justice movement advocating for the rights and freedom of the Ethiopian people, will be speaking at the
Understanding Land Investment in East Africa
The SMNE partnered with the Oakland Institute in completing an in-depth study on Understanding Land Investment Deals in Africa. Mr. Metho originates from Gambella, Ethiopia, said to be at the epicenter of land-grabs on the continent and the location of the largest Indian agricultural enterprise in the country—a potentially 300,000 hectare farm being leased to Karuturi—as well as the location of many other Indian business ventures.
Mr. Metho will voice concerns regarding the lack of transparency and accountability surrounding these land acquisitions in a country known for its authoritarian, one-party, ethnic-based government, which has been in power for 21 years.  Elections have not met international standards with the current regime “winning” the election in 2010 with a purported 99.6% victory. Only 1 out of 547 members of the Ethiopian parliament is a member of the opposition. The government controls all the media. Journalists and dissidents are charged as terrorists under vague anti-terrorism laws.
Restrictive laws on civil society have essentially closed down all independent institutions, replacing them with government-controlled look-alike organizations. These are the facts about Ethiopia and so if any think that these land acquisitions have the input, let alone support of the people, they are mistaken. Even though it is required under the law, no one can anyone assume that this has been followed.
Even though India may be struggling with its own land issues, Ethiopia and India are very different countries. In India, there may be a debate between peasant groups, landowners, developers and the government; however, in Ethiopia, such a debate would be outlawed. In India, the media can discuss the issues and write about it in newspapers, but in Ethiopia, those involved may end up in jail if they oppose the government position. When normal avenues for public discussion or legal action are blocked, conflict, including violent conflict, will sometimes erupt, particularly where government security forces have abused the people.
When Ethiopia promotes land investments to prospective foreign partners, they emphasize the immense opportunity, while minimizing the rising risk of insecurity that will be inevitable as more and more people are evicted from their homes and land, as they become hungry, no longer being able to feed themselves or as water is diverted from local use to instead irrigate new farms.
In 2012, one farm was attacked by insurgents resulting in the deaths of a number of employees as some believe the only way to deter land leasing is to attack investors. What the government has not explained is how they are pitting the people against the investors rather than helping to create mutually-beneficial partnerships between investors and the local people. It can be done, but not in this way.
Currently, there are legal processes underway in the UK and the US to deal with the very repressive program of moving smallholder farmers and pastoralists into concentrated villages, devoid of services, fertile land and water, in order to free up the land for foreign investors. Human rights organizations have exposed the widespread human rights abuses associated with this resettlement process. It may be that those who support and collude with such programs will be found complicit.
Foreign investors cannot close their eyes to these risks. Nor can anyone count on the current government for protection as this regime has always looked after its own self-interests first, which may be self-preservation as it suffers internal power struggles that could unpredictably change its direction or cause it to implode, a greater risk now that the mastermind dictator, the former prime minister, Meles Zenawi, has died after ruling the country for twenty-one years.
Foreign investors should instead align with the interests of the people against what has become not just a “land grab” but a “life grab” because the land which has sustained them is no longer there. Their voices have been silenced by their own government. If this is wrong in India it should be wrong in Ethiopia.
When people are pushed to the edge, the people will fight back. No group knows this better than the Indian. When it happened in India, Ghandi led the people as they fought for justice.  The same thing will happen in Ethiopia or in other parts of Africa.
Working with African dictators who are stealing from the people for their own benefit is not only risky, unsustainable and wrong, it is unconscionable. When decisions are made without morality, honesty and integrity, the consequences to human life are devastating and long-lasting. An example of this is the Berlin Conference in the late 1800’s when Africa was divvied up among colonialist powers without an African being included at the table. That decision is still affecting Africa, enflaming conflict on the continent that has enveloped others throughout the world.
The same thing could happen with land grabs that now threaten food security and water resources on the continent. This time, the decision may not be made at the table in Berlin, but it could be in Addis Ababa or in New Delhi.  The one thing of which you can be sure is that there are no indigenous people at this table. Instead some Ethiopian officials are making these decisions with Indian investors without considering the impact on the people or the country in the long term. Ethiopia and Africa need investment and welcome Indian investment but what we stand against is the daylight robbery of the people. If it is not allowed in New Delhi or other parts of India, it should never be allowed in Gambella, the Omo Valley or anywhere else in Ethiopia.
Let us follow our consciences, respecting the value of the human life of others rather than exploitive investment that breaks all the values Ghandi revered to the point of losing his life. Those who have experienced colonialism should not trade places with the colonialists either at home or in a foreign land.
Only when we see the God-given value in our global brothers and sisters, putting our shared humanity before our ethnicity, nationality, or other identity distinctions will we truly be free. Only then will we be building a more peaceful, respectful and harmonious global society. Let our conscience give us the guidance we need at such a time as this.
****
For media enquiries, including interview requests, contact Mr. Obang Metho, Executive Director of the SMNE. Phone 202 725-1616 or Email: Obang@solidaritymovement.org
The SMNE is a non-violent, non-political, grassroots social justice movement of diverse Ethiopians; committed to bringing truth, justice, freedom, equality, reconciliation, accountability and respect for human and civil rights to the people of Ethiopia and beyond. The SMNE has branches in the United States, Canada and United Kingdom and chapters in various cities and countries throughout the world, including within Ethiopia.

ጂሃዳዊ እርምጃን በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩት ሲጋለጡ ዳኛቸው ቢያድግልኝ

ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ሀገርኛ በሆነ መንገድ ከውስጥ በፈለቁ ጠላቶች ጉልበት የማፈራረስና ከካርታ የማጥፋት ሂደት ሴራ የተፈለገውን ያህል ውጤት ባያመጣም ሀገሪቱን ግን የሁዋልዮሽ እየጎተተ እንደሚገኝ ይታወቃል። ስለምን ብለው እኒሁ የኢትዮጵያ ልጆች እናታቸውን ለመግደል ሀገራቸውን ለማፈራረስ ተነሱ? ፍጻሜያቸውስ ምን ሊሆን ነው? የሚለው ጥያቄ ሁሉንም ሰው የሚያሳስብና የሚገርምም ነው። የፈለገውን ያህል ሚስጥራዊ ስራ ይሰራ፣ ምንም አይነት የጉልበት ጫና ይደረግ የፈለገውን ያህል የገንዘብና የመሳርያ ክምችት ይኑር ለውጥን ለቅጽበት ማገድ እንጂ ማቆም ከቶውኑም አይቻልም። አገር ለማፈራረስ ተነሱ የሚባሉትና ሀገር በማፈራረስ ከበሩ በሚባሉት መካከል ትልቅ ልዩነት አለ። ይልቁንም ኢትዮጵያዊ ሁሉ ቆርጦ ሊታገል የሚገባው ጎጠኛነት መሰረት ያደረገ ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ አውጆ ሀገር እያፈረሰ ያለውን የትግራይ ተገንጣይ ድርጅት ‘ጂሃዳዊ’ እርምጃን ሊሆን ይገባል።
ሰሞኑን ከተለያዩ ዜናዎች ላይ የተለቃቀሙ የፊልም ቅንጫቢዎችን አስፈሪ በሚመስል ሙዚቃ በማጀብ አንድና ሁለት አረፍተ ነገር ከታሳሪዎች ድምጽ በመቀነጫጨብ ለማጅ የሰራው ፊልም ውሸት በማይታክተው ኢቲቪ ለእይታ ቀርቦ ተመልክተናል። ይህንን “ተጨፈኑልኝ ላታላችሁ” ድርሰት ተመልክቶ የሳቀ እንጂ የተሳቀቀ ይኖራል ብሎ የሚያምን የለም። የትግራይ ተገንጣይ ቡድን አሸባሪዎች በየጊዜው ቁልቁል የወረደ ነገር የሚያደርጉት መካከላቸው የነበሩ ጥቂት ሻል የሚሉ ሰዎች እንኳን አብረዋቸው ባለመኖራቸው መሆኑ በግልጽ እየታየ መጥቷል። እንደሁልጊዜውም የአምባገነን

Thursday 7 February 2013

Indian investors are forcing Ethiopians off their land

Ethiopia‘s leasing of 600,000 hectares (1.5 acres) of prime farmland to Indian companies has led to intimidation, repression, detentions, rapes, beatings, environmental destruction, and the imprisonment of journalists and political objectors, according to a new report.
Research by the US-based Oakland Institute suggests many thousands of Ethiopians are in the process of being relocated or have fled to neighbouring countries after their traditional land has been handed to foreign investors without their consent. The situation is likely to deteriorate further as companies start to gear up their operations and the government persues plans to lease as much as 15% of the land in some regions, says Oakland.

እስላማዊ መንግሥት በኢትዮጵያ?

መለስ የሚሌኒየም ንግሥ እለት ተገኝተው ዘፈን ምረጡ ሲባሉ “የሱዳን ዘፈን ይሁንልኝ” ብለው ከባለቤታቸው ጋር የተምነሸነሹበት የሚሌኒየም አዳራሽ በአቶ አሊ አብዶ የከንቲባነት ዘመን ለመስጊድ ማሰሪያ ተጠይቆ እንደነበር ፣ አቶ አሊም ቦታውን ለተጠየቀው ዓላማ እንዲውል መፍቀዳቸውንና ውሳኔው ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ኢህአዴግ ዘንድ መረጃው ደርሶ መታገዱን ውስጥ አዋቂዎች ያስታውሳሉ።
ከምርጫ 97 በኋላ ደግሞ መላ ሰውነታቸውን የተሸፋፈኑ ሙስሊሞች እየበዙ በመሆኑ ጉዳዩ ሥር ሳይሰድ፣ ከጀርባው እነማን እንዳሉበት ክትትል እንዲደረግ በታዘዘው መስረት የብሔራዊ የመረጃና የደህንነት አገልግሎት አስገራሚ ሪፖርት አቅርቦ እንደነበር እነዚሁ ክፍሎች ይናገራሉ። በክትትሉ የተገኘው መረጃና የመጨረሻ ድምዳሜ ተሸፋፍነው የሚለብሱት እህቶች አብዛኞቹ ሴተኛ አዳሪዎችና የገንዘብ ችግር ያለባቸው የሌላ ሃይማኖት ተከታዮች መሆናቸውን ነበር።

Did Guesh Abera acted alone? FBI urged to probe ‘the sword of terror’ Bisrat Amare

The Horn Times Newsletter 7 February 2013
by Getahune Bekele- South Africa

Few weeks after terror suspect Guesh Abera was cought by the FBI for  plotting to kill exiled Ethiopian journalist Abebe Gellaw in the US, another rogue and wellnigh pro Zenawi terrorist, Mulugeta Kahsay yet again exposed the genocidal and murderous nature of the ruling junta by openly threatening to kill Abebe and burn his property in the land of freedom and justice, the US.
Shocked by Mulugeta Kahsay’s complete disregard for the law of the land and feeling encompassed by danger, Ethiopians are now urging the FBI to dismantle all Tigre People Liberation Front, TPLF, terror cells and spy rings strewn across the United States of America.

የህወሃት መሪዎች “የኢትዮጵያ ታሪክ እንደገና መፃፍ አለበት!” ይላሉ:: ለምን? ገብረመድህን አርአያ

አቶ ገብረመድህን እርአያ
ህወሃት ከጥንሥሱ ጀምሮ እንደተልዕኮ እና መመሪያው ለዘመናት ከብዙ የውጭ ወረራዎች እና ያልተሳኩ የቅኝ ግዛት ጥረቶች በአባቶቻችን ጽኑ ተጋድሎ የቆየውን ኢትዮጵያዊነት ለማፍረስ ፤ ህዝብን በአለም ታይቶ በማይታወቅ የቋንቋ እና የዘር ልዩነት ከፋፍሎ ለብቻው የትግራይን ሪፖብሊክ ለማቋቋም ፤ ኤርትራን መገንጠል ፤ ትግራይን ከአማራ ቅኝ ገዢዎች ነጻ ማውጣት ፤ ኢትዮጵያ የምትባል በአጼ ምኒሊክ የተፈጠረችን አገር ከአለም ካርታ ላይ ማጥፋት ፤ የሚሉ እና ሌሎች ዝርዝር ግቦችን እና አላማዎችን አንግቦ የተነሳ ድርጅት እንደነበር ባለፉት በርካታ አመታት እኔ በግሌ ስገልጽ እና ሳስረዳ ህወሃትም አንዳንድ ጊዜ በግልጽ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በግብር ይህንን እኩይ ምግባሩን ሲያሳየን ቆይቷል:: ይኸው ኢትዮጵያዊነትን ከፊት በመሆን ከውጪ ወራሪዎች በጽናት ተጋድሎ አቆይቷል ብሎ የሚወነጅለውን የአማራ ብሄርን የተመቸው ሲመስለው ከ1971 አንስቶ  በቀጥታ በሰሜን ጎንደር በወልቃይት ፣ በጠገዴ ፣ በጸለምት እንዲሁም በሚቆጣጠራቸው የትግራይ ቦታዎች እንዳደረገው በዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ ፤ ሳይመቸው ሲቀር ደግሞ በተላላኪዎቹ አማካይነት በጉራ ፈርዳ እንዳደረገው ከአካባቢው አማራን የማጽዳት ስራ ሲያደርግ ይኸው ብዙ አመታት ተቆጠሩ::
ወያኔ ህወሃት የደርግ ስርዓት መዳከምን ጨምሮ ከሌሎች ጉዳዮች መገጣጠም ጋር ተያይዞ በተፈጠረለት እጅግ አሳዛኝ ታሪካዊ ኹነቶች ታግዞ በ1983 ዓ.ም. አዲስ አበባን

Tuesday 5 February 2013

የመለስ ራዕይ በ‹‹አዲስ ታይምስ›› መፅሄት ተተገበረ!!! – ከተመስገን ደሳለኝ


ምንም ጥርጥር የለውም መለስ ዜናዊ ፍፁም አምባገነን ነበር፡፡ ምንም ጥርጥር የለውም ከአንድ ክፍለ ጦር በላይ የተለየ ሀሳብን እና ነፃ ሚዲያን ይፈራል፡፡ ምንም ጥርጥር የለውም ወራሾቹም ሀሳቡን በነፃነት የሚገልፅን ከመለስ በባሰ መልኩ ይፈራሉ፡፡ ይህ ፍራቻቸው ወደ ጭፍን አምባገነንነት ስለቀየራቸው መላ ሀገሪቷን ወደ ድቅድቅ ጨለማ እየገፏት ነው፡፡
የሆነ ሆኖ መለስ ከአደባባይ ከራቀ በኋላ በፍትህ ቤተሰቦች የሚመራ ትልቅ ሚዲያ ሲዘጋ ‹‹አዲስ ታይምስ›› ሁለተኛዋ ናት፡፡ ለ‹‹አዲስ ታይምስ›› መዘጋት መንግስት የሰጠው ሶስት ምክንያት፡-
1. የባለቤትነት ድርሻ ከአንዱ ወደ ሌላው ሲዞር በ15 ቀን ውስጥ አላሳወቃችሁም፣
2. ህትመቱ ሲወጣ ለቤተ-መዛግብት ሁለት ሁለት ኮፒ በነፃ አልሰጣችሁም እና
3. የገንዘብ ምንጫችሁ አይታወቅም የሚሉ ናቸው፡፡
በቃ፡፡ ህዝብን መናቅ ሙያ ብሎ የያዘው ገዥው ፓርቲ መፅሄታችንን ለመዝጋት የሰጠው ምክንያት እነዚህ ናቸው፡፡ አስገራሚው ጉዳይ የባለቤትነት ድርሻ ሲዞር በጊዜው ማስታወቃችን፣ ለቤተ-መዛግብትም ህትመታችን ሲወጣ ሁለት ሁለት ሳይሆን አምስት አምስት ኮፒ በነፃ የሰጠንበትን ማስረጃ ማቅረባችን እና ምንጩ አይታወቅም ለሚለው ደግሞ የመፅሄቱ ኮፒ 35 ሺህ በመሆኑ ምንጩ ህዝባችን (አንባቢያን) መሆናቸውን ብሮድ ካስት አብጠርጥሮ ማወቁ ነው፡፡
ይሁንና እነዚህ የተጠቀሱት ምክንያቶችስ ተፈፅመው ቢሆን እንኳ አዋጁ የሚለው አስራ አምስት ሺህ ብር ያስቀጣል ነው፡፡ ታዲያ መዝጋትን ከየት ያመጡት ህግ ነው? ማንአለብኝነት እና ጉልበተኝነት ካልሆነ በቀር፡፡ በነገራችን ላይ ‹‹ብሮድ ካስት›› በሚል ስያሜ የተመሰረተ ተቋም ከቴሌቪዥንና ራዲዮን ውጭ ያልተፈቀደለትን የ‹‹ህትመት ሚዲያ››ንም ጨምሮ መቆጣጠሩ ከበረከት ስምዖን ውጪ ለማንም ግልፅ አይደለም፡፡ ለቤተ-መፅሀፍት መፅሄት ማስገባትን እና አለማስገባትንም እንዲሁ ከሙያ ብቃት ጋር ያላቸውን ግንኙነት በረከት ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡
… አሁን የመለስ ራዕይ ግልፅ ነው፤ አፈናውን አጠናክሮ ማስቀጠል፡፡
መቼም ሃያ አንድ ዓመት ሙሉ በስልጣን ላይ ተቀምጦ ምንም ያልፈየደን መሪ፣ ልክ ስልጣን በያዘ ማግስት ህይወቱ እንዳለፈ ሰው ሁሉ ‹‹ራዕይ ነበረው፣ እናስቀጥለዋለን…›› ጂኒ ቁልቋል ማለቱ በህዝብ ላይ ማላገጥ ነው፡፡ ለሀገር የሚጠቅም ራዕይ ቢኖረው ኖሮ፣ በስልጣን ላይ ያሳለፋቸው ሃያ አንድ ዓመታት ከበቂ በላይ ነበሩና፡፡
ጥያቄው ግን ‹‹ይህ የቀልድ ዘመን ዕድሜው ስንት ነው?›› የሚል ነው፡፡ ስድስት ወር፣ አንድ ዓመት ወይስ ሁለት ዓመት? ….በጣም… በጣም በቅርቡ የምናየው ይሆናል፡፡ (በዓለም አቀፍ መድረክ የተሸነፈበትንም ታላቅ ዜና ጊዜው ሲደርስ እንሰማለን፡፡)
የመለስ ራዕይ በ‹‹አዲስ ታይምስ›› መፅሄት ተተገበረ!!!
ምንም ጥርጥር የለውም መለስ ዜናዊ ፍፁም አምባገነን ነበር፡፡ ምንም ጥርጥር የለውም ከአንድ ክፍለ ጦር በላይ የተለየ ብን እና ነፃ ሚዲያን ይፈራል፡፡ ምንም ጥርጥር የለውም ወራሾቹም ሀሳቡን በነፃነት የሚገልፅን ከመለስ በባሰ መልኩ ይፈራሉ፡፡ ይህ ፍራቻቸው ወደ ጭፍን አምባገነንነት ስለቀየራቸው መላ ሀገሪቷን ወደ ድቅድቅ ጨለማ እየገፏት ነው፡፡
የሆነ ሆኖ መለስ ከአደባባይ ከራቀ በኋላ በፍትህ ቤተሰቦች የሚመራ ትልቅ ሚዲያ ሲዘጋ ‹‹አዲስ ታይምስ›› ሁለተኛዋ ናት፡፡
ለ‹‹አዲስ ታይምስ›› መዘጋት መንግስት የሰጠው ሶስት ምክንያት፡-
1. የባለቤትነት ድርሻ ከአንዱ ወደ ሌላው ሲዞር በ15 ቀን ውስጥ አላሳወቃችሁም፣
2. ህትመቱ ሲወጣ ለቤተ-መዛግብት ሁለት ሁለት ኮፒ በነፃ አልሰጣችሁም እና
3. የገንዘብ ምንጫችሁ አይታወቅም የሚሉ ናቸው፡፡
በቃ፡፡ ህዝብን መናቅ ሙያ ብሎ የያዘው ገዥው ፓርቲ መፅሄታችንን ለመዝጋት የሰጠው ምክንያት እነዚህ ናቸው፡፡ አስገራሚው ጉዳይ የባለቤትነት ድርሻ ሲዞር በጊዜው ማስታወቃችን፣ ለቤተ-መዛግብትም ህትመታችን ሲወጣ ሁለት ሁለት ሳይሆን አምስት አምስት ኮፒ በነፃ የሰጠንበትን ማስረጃ ማቅረባችን እና ምንጩ አይታወቅም ለሚለው ደግሞ የመፅሄቱ ኮፒ 35 ሺህ በመሆኑ ምንጩ ህዝባችን (አንባቢያን) መሆናቸውን ብሮድ ካስት አብጠርጥሮ ማወቁ ነው፡፡
ይሁንና እነዚህ የተጠቀሱት ምክንያቶችስ ተፈፅመው ቢሆን እንኳ አዋጁ የሚለው አስራ አምስት ሺህ ብር ያስቀጣል ነው፡፡ ታዲያ መዝጋትን ከየት ያመጡት ህግ ነው? ማንአለብኝነት እና ጉልበተኝነት ካልሆነ በቀር፡፡ በነገራችን ላይ ‹‹ብሮድ ካስት›› በሚል ስያሜ የተመሰረተ ተቋም ከቴሌቪዥንና ራዲዮን ውጭ ያልተፈቀደለትን የ‹‹ህትመት ሚዲያ››ንም ጨምሮ መቆጣጠሩ ከበረከት ስምዖን ውጪ ለማንም ግልፅ አይደለም፡፡ ለቤተ-መፅሀፍት መፅሄት ማስገባትን እና አለማስገባትንም እንዲሁ ከሙያ ብቃት ጋር ያላቸውን ግንኙነት በረከት ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡
… አሁን የመለስ ራዕይ ግልፅ ነው፤ አፈናውን አጠናክሮ ማስቀጠል፡፡
መቼም ሃያ አንድ ዓመት ሙሉ በስልጣን ላይ ተቀምጦ ምንም ያልፈየደን መሪ፣ ልክ ስልጣን በያዘ ማግስት ህይወቱ እንዳለፈ ሰው ሁሉ ‹‹ራዕይ ነበረው፣ እናስቀጥለዋለን…›› ጂኒ ቁልቋል ማለቱ በህዝብ ላይ ማላገጥ ነው፡፡ ለሀገር የሚጠቅም ራዕይ ቢኖረው ኖሮ፣ በስልጣን ላይ ያሳለፋቸው ሃያ አንድ ዓመታት ከበቂ በላይ ነበሩና፡፡
ጥያቄው ግን ‹‹ይህ የቀልድ ዘመን ዕድሜው ስንት ነው?›› የሚል ነው፡፡ ስድስት ወር፣ አንድ ዓመት ወይስ ሁለት
ዓመት? ….በጣም… በጣም ….በጣም… በጣም በቅርቡ የምናየው ይሆናል፡፡ (በዓለም አቀፍ መድረክ የተሸነፈበትንም ታላቅ ዜና ጊዜው ሲደርስ እንሰማለን፡፡)

Monday 4 February 2013

Ethiopia: TPLF agent who made terrorist threats exposed

A TPLF agent named Mulugeta Kahsay has been exposed after he made a series of death threats against Ethiopian journalist Abebe Gellaw and his family. Mulugeta threatened that “they” will kill Abebe and his family. He also talked about plans to set alight houses owned by the journalist.

Ethiopia: They Shall Inherit the Wind by Alemayehu G. Mariam

The Sandcastles and Dams of African Dictators
All dictators on the African continent have sought immortality by leaving a legacy that will outlive them and endure for the ages. But all have inherited the wind.
Kwame Nkrumah led the first sub-Saharan African country to gain independence from colonialism in  1957. Nkrumaism sought to transform Ghana into a modern socialist state through state-driven industrialization. He built the Akosombo Dam on the Volta River, at the time considered the “largest single investment in the economic development plans of Ghana”. He promoted the cult of personality and was hailed as the “Messiah”, “Father of Ghana and Pan Africanism” and “Father of African nationalism”.  He crushed the unions and the opposition, jailed

Ethiopia: ‘Judas of Wollayta’ shattered as pagan TPLF warlords cancelled his bizarre Sunday mass

The Horn Times breaking news, 3 Feb 2013.
by Getahune Bekele-South Africa

Due to security concerns and the sectarian nature of Wollayta pastors, the TPLF has officially stopped the Sunday mass weekly held at the grand palace and  those arrived today 3 Feb 2013,  including old as a hill self-made historian  Dr Lapeso Gedelebo are all turned away by federal police. The Ethiopian ruling minority junta instead appointed Tigray republic’s protestant high priest, Daniel Gebresilssie to conduct the service for one hour    with no outsiders allowed in except the immediate family members of PM Hailemariam Desalegn, unimpeachable sources told the Horn Times from Addis Ababa

To Dawit Kebede, Awramba Times Editor Where are the Ethiopian people in this discussion?

Dear Ato Dawit Awramba Times Editor,
Melkam Timket, I followed a one hour of your recent guest appearance on “Civility” Room posted on YouTube. The tape stopped on the questions and answers time from the audience. You claim that the attack on you by diaspora journalists is because of your Tigrean identity, you went on and say some Tigreans like Abrah Belai even distance themselves from being a Tigre. To defend your claim you brought Abrah Belai, Ethiomedia Editor interview on which you alleged Abrah said he was born in Raya very close to Amhara speaking area of Wello, Is that not true?