No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Friday 14 September 2012

የኢህአዴግ ምክርቤት ያለውጤት ተበተነ ፣ስብሰባው ነገም ይቀጥላል

የኢሃዴግ ምክርቤት በዛሬው እለት ባደረገው ስብሰባ ከአራቱ  ድርጅቶች ጋር በመሆን ስብሰባውን ያደረገ ሲሆን  በስብሰባው ላይ የተገኙት  ከደቡብ ህዝቦች (ደህዴግ)  ፣አማራ(ብአዴን) ፣አሮሞ (ኦህዴድ) ትግራይ (ህወሃት)የተውጣጡ የምክር  ቤት አባላት ስብሰባውን የመሩት ሲሆን  ሌሎችም አጋር ድርጅቶች በታዛቢነት ተገኝተዋል ::በስብሰባው መጀመሪያ ላይ በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ  ሞትን አስመልክቶ የህሊና ጸሎት በማድረግ ፣የቀድሞውን መሪያቸውን በታሳቢነት ሲያስታውሷቸው እና በጸሎታቸው ፣ሲወድሷቸው እንደነበር ፣የውስጥ ምንጮቻችን ከስፍራው ዘግበዋል።

Siye Abraha’s Seattle Speech Raised a lot of Eyebrows

by Kirubeal Bekele
Ato Siye Abraha’s speech at the recent Seattle meeting has raised a lot of eyebrows in the Ethiopian Diaspora. Most Ethiopians in the Diaspora think that Ato Siye have started sounding more like TPLF where he looks like a hybrid of the opposition and TPLF. No matter how hard is to imagine the chemistry of this kind of union, Siye seems to work hard on it to make it acceptable thereby confusing the opposition more than TPLF.

Swedish journalists say terror trial was a ‘sham’

STOCKHOLM — Back home after being imprisoned in Ethiopia for more than a year, two Swedish journalists dismissed
Sweden Journalists in Ethiopia
their trial on terror charges as a “sham,” saying they accepted 11-year prison terms to improve their chances of being released.
Martin Schibbye and Johan Persson also said in a news conference Friday that their apology on Ethiopian TV in connection with their release last week was not sincere but “part of the process” of being freed.
The two were arrested in summer 2011 while trying to cross from Somalia into Ethiopia’s Ogaden region along with fighters from the separatist Ogaden National

የሙስሊሞች ለተቃውሞ መሰባሰብ ያሰጋው ፍርድ ቤት ችሎቱን በመዝጋት የጊዜ ቀጠሮውን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘመ

ኢሳት ዜና:-ሀሙስ መስከረም 3 ቀን 2005 ዓም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ችሎት ዛሬ ከሰአት በሁዋላ በማእከላዊ እስር ቤት የሚገኙትን የኢትዮጵያን ሙስሊም ችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትና ሌሎች በእስር ላይ የሚገኙትን የተለያዩ መስኪዶች ኢማሞች እና የሙስሊሙ ማህበረሰብ አባላት ላይ ሊሰየም የነበረውን ዝግ ችሎት እጅግ በርካታ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን በጊዮርጊስ ዙሪያ በመሰባሰባቸው ህዝባዊ ቁጣ ይፈጥራል በሚል ስጋት ላልተወሰነ ጊዜ አራዘመው።
ከሰአት በሁዋላ ችሎት እንደሚቀርቡ ከጠበቆቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው የሰማው ማህበረሰብ ከጥዋት ጀምሮ በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ችሎቱ ዙሪያ እና ጊዮርጊስ አካባቢ በማጥለቅለቃቸው ስጋት የገባው የኢህአዴግ መንግስት በርካታ

Thursday 13 September 2012

Ethiopia: Automatically the chairperson will be the prime minister

(AFP)
The national flag of EthiopianADDIS ABABA — Ethiopia’s ruling coalition will hold a two-day governing council meeting from Friday to choose a leader to succeed former prime minister Meles Zenawi, who died last month, it said.
“The council assigns the chairperson of the organisation that replaces our great leader, who departed from us suddenly,” said an online statement Thursday by the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF).
During his 21 years in power, Meles was both EPRDF chairman and prime minister.
Government spokesman Bereket Simon told AFP that “automatically the chairperson will be the prime minister.”

Dr. Berhanu Nega’s New Year Message (ESAT)


Wednesday 12 September 2012

ESAT Ethiopian News Sept. 12, 2012


የጌታቸውን ስድብ የተሞሉ በቀቀኖች

ከዳዊት ዋስይሁን
እንደተለመደው ሁሌም ጠዋት ከምሰራቸው ስራዎች አንዱ የማህበራዊ ገጽ ጓደኞቼን እንኳን አደራችሁ ማለት እና ባንዳንድ ጉዳዮች ላይ ኦንላይን መጻጻፍ ነው። በተለይ ከተወሰነ ጊዜ ወዲህ መልእክቶች በሰፊው ከማውቃቸውም ከማላውቃቸውም ሰዎች ይደርሱኛል ባብዛኛው ገንቢና ትግላችንን አጠናክረን ለውጡን ማፍጠን እንዳለበት የሚያሳስቡኝ ሲሆኑ አንዳንዶቹ ግን መረን የለቀቀ ከባህላችን ውጭ በሆነ መንገድ በሚያንቋሸሹና በጥላቻ የተሞሉ መልእክቶችን የያዙ ናቸው ይህም ከመገረም አልፌ ተደምሜባቸዋለሁ፣ በተለይ ከሰሞኑ የጻፍኳት መለስን የማልወድበት ምክንያት የምትል ጽሁፌን ያነበቡ ጥቂት /ይህንን ቃል ተውሼ ነው/ የመለስ ደጋፊዎች በመቅበጥበጣቸው አቋሜ በግልጽ እንዲያውቁ ይህንን ደግሜ ጽፌያሁ።

Ethiopian Government Fake Evidence against Swedish Journalists (video)

Swedish TV1 – Evidence against Schibbye and Persson was staged

Ogaden News Agency Editors Note: We’re pleased to share with our readers a translation of recent Swedish TV exposé of staged video showing what really happened when the two Swedish journalists, Johan Persson and Martin Schibbye, were caught by the Ethiopian army on their way to Ogaden in July 2011. This

Tuesday 11 September 2012

ወያኔ ለ34 ኮለኔሎችና ብ/ጄነራሎች ከፍተኛ ማዕረግ ሰጠ፤ (የሹመቱ የብሔር ተዋጽኦን ይዘናል)




የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት ፕሬዚዳንቱ ወታደራዊ ሹመት ይሰጣሉ ይላል። ሆኖም ግን በሞተ ጠቅላይ ሚኒስትር እስካሁን እየተመራን በምንገኝበት በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ህገመንግስት መሰረት 34 ኮሎኔሎች በብራጋዴር ጄነራል ማዕረግ ፣ ሶስት ብራጋዴር ጄነራሎች ደግሞ በሜጀር ጄነራል ማዕረግ ተሹመዋል፡፡ በሹመቱ ላይ የተሰተዋወለው የብሔር ተዋጽኦ አሁንም እጅግ አነጋጋሪ እንደሆነ ነው።
በተሰጠው ከፍተኛ ወታደራዊ ሹመት መሰረት

Happy New Year for the New Ethiopia (Abebe Gellaw)


by Abebe Gellaw (Meskerem 1, 2005 E.C.)
Ethiopian Journalist Abebe Gellaw
Abebe Gellaw
The ancient Greek philosopher Heraclitus is credited as saying: “The only thing that is constant is change.” This simple but profound statement is accepted as a universal truth. Those who have seriously grasped the meaning of life are always ready for change and challenge. While the majority of Ethiopians have been craving for drastic and radical changes to end their miseries under TPLF’s oppressive regime, the ruling elite appear to be resisting and frustrating change.
The just ended Ethiopian year (2004 E.C.) will undoubtedly go down in the annals of Ethiopian history as one of the most dramatic years ever. We

Monday 10 September 2012

ESAT Ethiopian News September 10, 2012


Two Swedish Journalists released

By William Davison -
Sept. 10 (Bloomberg) — Two Swedish reporters jailed by Ethiopian authorities last year for supporting terrorism were among more than 1,900 prisoners pardoned today by the government, Justice Minister Berhan Hailu said.
The release of the prisoners on the eve of the Ethiopian New Year marks the end of a process started during the rule of former Prime Minister Meles Zenawi, Berhan told reporters in the capital, Addis Ababa, today.
“Regarding the Swedish journalists, they are among the ones who will be released soon,” he said. “The journalists submitted petitions accepting they committed the crime.”

እናንተ ወያኔዎች እንደ ቀትር እባብ መቅበዝበዛችሁን ትታችሁ እንደ ሰው አስቡ!

ከፍቅሬ ዘለቀው
የአንባገነኖች ቁንጮና የዘረኞች መሀንድስ መለሰ ዜናዊ ሞት ነሐሴ 14፣ 2004 ዓ ም ይፋ ከተደረገ ጀምሮ የመንግሰቱ አቀንቃኞች፣ ደጋፊዎች፣ ሆድ አደሮች፣ ካድሬዎችና ሹማምንቶች ድንጋጤ ከመጠን ያለፈ ሆኖ እንደታየ ለመታዘብ በቅተናል። እውን ይህ ሁሉ ድንጋጤና መርበትበት እነሱ እንደሚሉት አገሩን የሚወድ፣ አርቆ አሳቢ፣ የልማት መሀንድስ፣ የአፍሪካ አባት፣ ኢየሱስ፣ ወዘተ… የሆነውን ንጉሳቸውን በማጣታቸው ነውን? መልሱ ግን አይደለም ነው። በሕዝብ አገልጋይነት ስም፣ በጌታቸው አጋፋሪነት የሕዝብን ንብረትና ሀብት በመዝረፍ ያገኙት የነበረው ጥቅም ሲቀር እየታያቸው እንጂ።
በጣም የሚያሳዝነው ግን እነሱ ያዘኑትን ያህል፣ ይህን የተራበና በፍትህ እጦት የተሰቃየን የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእነሱ ተርታ በግዳጅና በጥቅም አሰልፈው እንዲያለቅስ ማድረጋቸው ሳያንስ አላዘናችሁም፣ የእዝን መዋጮ አላዋጣችሁም፣ የመለስን ካኒታራ አልገዛችሁምና የመሳሰሉትን ምክንያቶች በመፍጠር ማሰቃየታቸው፣ መደብደባቸውና ወደ ዘብጥያ ማጋዛቸው ነው። ከዚህም አልፎ በአቶ መለስ ሞት የተደሰቱትን በስሜታዊነት መግደላቸው፣ በተለያዩ የዜና ማሰራጫዎች መዘገባቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።

TPLF to Install Three Deputy Prime Ministers

by Tsinat Haile

 
Coming under pressure from different corners and mainly from the international community, TPLF had no choice left but to cave in to their demands including to the ones that are coming from its surrogate groups and various sections of the society. There are rumors that a final deal has been reached to an arrangement in which HD would become the PM and there would be three Deputy Prime Ministers (DPM’s).

Accordingly, Girma Birru of OPDO is mentioned as the frontrunner for the DPM position in charge of economic affairs and all the ministries in this sector report to him.

Sunday 9 September 2012

አሜሪካ የተደበቀው ወንጀለኛ


ከኢየሩሳሌም አርአያ
የህወሃት አባል ነው ። ከትጥቅ ትግሉ ዘመን አንስቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ስልጣን እስከተቆናጠጠበት ጊዜ ድረስ ያለው የጀርባ ታሪክ በንጹሃን ደም የተጨማለቀ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። ይህ ግለሰብ ተስፋዬ መረሳ ይባላል። ህወሃት ጫካ በነበረበት ጊዜ ተራው ታጋይ ከሴት ጋር የፍቅርም ሆነ የግብረ ስጋ ግኑኝነት ማድረግ እንደማይፈቀድለት አስገራሚው የፓርቲው ህግ ይደነግጋል። ይህ ህግ እስከ 1981 አ.ም የቆየ ሲሆን የበላይ አመራሩ ግን የፈለገውን የማድረግ መብት ነበረው። ፆታዊ ግንኙነት ሲያደርጉ የተገኙ ተራ ታጋዮች ይፈፀምባቸው የነበረው ቅጣት በጥይት ተደብድቦ መገደል ነበር። በሺህ የሚቆጠሩ የፓርቲው ተራ አባላት የዚህ ቅጣት ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ ታጋዮች እንዲረሸኑ ሲወሰን ለመግደል ይጣደፉ ከነበሩት እና በርካታው የፓርቲ አባላት ከሚያስታዉሷቸው ገዳዮች አንዱ እና ቀንደኛው ተስፋዬ መረሳ ሲሆን ፣ ከእርሱ በተጨማሪ ኢሳያስ ወ/ጊዮርጊስ፣ ወ/ስላሴ ፣ሃይሉ (ሳንቲም) … በጭካኔ የግድያ ተግባራቸው ይጠቀሳሉ። ፊደል ያልቆጠሩት እነዚህ ወንጀለኞች የገዛ የትግል ጓዶቻቸውን ለመረሸን እጅ በማውጣት “እኔ… እኔ” እየተባባሉ ያሳዩ የነበረው ሰይጣናዊ ፉክክር እና ጥድፊያ ብዙ የፓርቲው አባላት አሁን ድረስ ያስታውሱታል።

ከመለስ በኋላስ?

ተመስገን ደሳለኝ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዕሁድ ዕለት ስርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል፡፡ ለሁለት ሳምንት ያህልም ለእልፍ አእላፍት አንገብጋቢ ጉዳዮቻችን ግርዶሽ ሆኖብን የነበረው ብሔራዊ ሀዘንም አብሮ አብቅቷል፡፡ ለቤተሰቦቻቸው እና ለዘመዶቻቸው መፅናናትን ከልብ እመኛለሁ፡፡ ስለዚህም ከቀብር መልስ ባሉ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መነጋገር መጀመር አለብን ብዬ አስባለሁ፡፡ (የአቶ መለስ ሞት በመንግስት በይፋ ከተነገረ በኋላ ጥቂት ባለስልጣናት እና አንድ ቱጃር ነጋዴም ህይወታቸው እንዳለፈ በማህበራዊ ድረ-ገፆች በስፋት ሲዘገብ ቢቆይም ‹‹ሟቾቹ›› በኢቲቪ እየቀረቡ በአቶ መለስ መሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀው አለመሞታቸውንም በገደምዳሜ አሳይተውናል፡፡ ይህ አንድ እውነት ነው፡፡ አልፎ ተርፎም ሞቱ የተባሉት ቱጃር ነጋዴ ከጥቂት ቀናት በፊት ሰራተኞቻቸውን ሰብስበው ‹‹መለስን ከአንድ ወር ከአስራአምስት ቀን በፊት ብራስልስ ሄጄ ጠይቄዋለሁ፡፡ አልጋው ላይ ተኝቶ በላፕቶፑ ስራውን እየሰራ ነበር፡፡ ረመዳን ነው አልዋሽም፣ ሞተ በተባለበት ጊዜ የውሸት ነው አልሞተም ነበር›› ብለዋል፡፡ እንግዲህ ነጋዴው አቶ

Yenemeles gemena be Araya Woldu sigalet. Aug 02,2012. part 01


ESAT Ethiopian News Sept. 08, 2012