No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Saturday 22 December 2012

ESAT Weekly News 23 December 2012


ከሶማሊያውያን የሚበልጡ ኢትዮጵያዊያን ተሰደዋል ኦሮሞ፣ ኦጋዴን፣ አማራና ትግራይ በደረጃ ተቀምጠዋል

የአራት ዓመት ማነጻጸሪያ የቀረበበትን የሪፖርቱ አንያንዳንዱ ክፍል ያስገርማል። የማነጻጸሪያው ማሳረጊያ አስደንጋጭ ነው። መረጃው በአሃዝ፣ በኩኔታ፣ በባህሪው ስደትን ይገልጻል። ትንታኔው በካርታ፣ በስደቱ መነሻና መድረሻ መካከል፣ እንዲሁም በስደት መዳረሻ ላይ የሚያጋጥመውን አፈና፣ ቶርቸር፣ አስገድዶ መደፈር፣ ስቃይ፣ የባህር ሲሳይ የሆኑ ወገኖችን ይጠቅሳል።
በተለይ በምስራቅ አፍሪቃ በኤርትራ፣ በኢትዮጵያ  በኬንያ፣ በጅቡቲ፣ በሶማሊያና፣ፑንት ላንድ፣ ሶማሊ ላንድ፣ ስደትና የስደትን አስከፊነት በሪፖርቱ ተዘርዝሯል። አገራችን ኢትዮጵያ በስደት የተለዩዋት ዜጎቿ ቁጥር አገር አልባ ከሆነችው ሶማሊያ የሚልቅበትን ሁኔታ ያመላክታል።

Friday 21 December 2012

ወደ ጠፈር ማዕከሉ የተደረገው ጉዞ


በሔኖክ ረታ

በቅርቡ አይከን ኢትዮጵያ በተሰኘ የግል ድርጅት አማካይነት ከተማ አቀፍ የጥያቄና መልስ ውድድር ከተዘጋጀ በኋላ ተማሪዎቹ በሒሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ ያላቸው ችሎታ ተገምግሞ በውጭ አገር ከሚገኙ ተማሪዎች ጋራም በአህጉር ደረጃ ከተወዳደሩ በኋላ አንድ መልካም አጋጣሚ ተፈጥሮላቸዋል፡፡
ይህም የኬኔዲ የጠፈር ማዕከልን በሎስአንጀለስ አሜሪካን ተገኝቶ መጎብኘት፡፡ ናሳ በሚል ምሕፃረ ቃል የሚታወቀው የአሜሪካ ብሔራዊ የጠፈር ማዕከል የነገዎቹን ጠፈርተኞች ከመፍጠርና ሳይንሱንም ከማስፋፋት አንፃር በየዓመቱ ከተለያዩ የዓለም አገራት የተውጣጡ ታዳጊ ተማሪዎችን ለጉብኝት ይጋብዛል፡፡ የእኛ ልጆችም ይህን ዕድል ያገኙት አስፈላጊውን የማጣርያ ውድድር አልፈው በመጨረሻው ዙር በሕንድ የተካሄደውን ዓለም አቀፍ ውድድር አሸንፈው ነው፤” ይላሉ የአይከን ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ሰናክሬም መኰንን፡፡

በተያዘላቸው መርሐ ግብር መሠረት አንድ ሳምንት በናሳ ቆይታ ያደረጉት ተማሪዎች በጉብኝቱ ምን ያህል እንደተደሰቱና ለወደፊቱም ትልቅ ተስፋ እንዲሰንቁ እንዳስቻላቸው ይናገራሉ፡፡ ከስድስቱ ተማሪዎች መካከል አንዷ

Ethiopia: 4 journalists win free speech prize


Friday, December 21, 2012 @ 04:12 AM ed
(New York) – Four Ethiopian journalists have received the prestigious Hellman/Hammett award for 2012 in recognition of their efforts to promote free expression in Ethiopia, one of the world’s most restricted media environments.
Eskinder Nega Fenta, an independent journalist and blogger; Reeyot Alemu Gobebo of the disbanded weekly newspaper Feteh; Woubshet Taye Abebe of the now-closed weekly newspaper Awramba Times; and Mesfin Negash of Addis Neger Online were among a diverse group of 41 writers and journalists from 19 countries to receive the award in 2012. Eskinder, Reeyot, and Woubshet are imprisoned in Ethiopia; Mesfin fled in 2009. All four journalists were convicted in 2012 under Ethiopia’s draconian anti-terrorism law.

Tuesday 18 December 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Dec. 18 2012 Ethiopia


MEPs demanded “unconditional release of (Eskinder) Nega”


Sent a letter to the Prime Minister

EU-Parliament
Washington, D.C.: Today, 16 members of the European Parliament issued a public letter to Ethiopian Prime Minster Hailemariam Desalegn expressing their grave concern regarding the continued detention of imprisoned journalist and blogger Eskinder Nega.

Monday 17 December 2012

ከእሁድ እስከ እሁድ (የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች)

 
ገበያ የደራላት ጅቡቲ
ታህሳስ 4 ቀን 2005 ዓም ከወደአገርቤት የተዘገበው ዜና መለስን በማስታወሻነት የሚዘክር ሆኗል። ዜናው እንዳለው ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በተገኙበት ጅቡቲ ታጁራ ላይ  አዲስ ወደብ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነስርዓት አከናውናለች። የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ  የወደቡ ግንባታ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ የምትፈልገውን የወደብ አገልግሎት በተሟላ ደረጃ እንድታገኝ ያስችላታል ሲሉ የ “ገበያው ደራ” ንግግር አድርገዋል።
በስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት ሃይለማርያም ደሳለኝ ፥ አዲሱ የወደብ ግንባታ የኢትዮጵያና የጅቡቲ ህዝብ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መሆኑንን ጠቅሰው መናገራቸውን የገለጸው ፋና ብሮድካስቲንግ “ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት በየብስና በባቡር ትራንስፖርት ፣ በሃይል አቅርቦትና በወደብ አገልግሎት የተቆራኘው የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በመልካም ደረጃ ላይ ይገኛል” ሲል