No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Saturday 10 November 2012

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 10 2012 Ethiopia


Bulcha Demeksa’s Exclusive Interview


Bulcha Demeksa, in his early septuagenarian age, is still an outspoken politician besides his role as a business figure. After

Served in different African countries before he made his way back to Addis Ababa
Bulcha Demeksa
Serving as a deputy minister of Finance in 1960s, he joined the World Bank and UNDP and served in different African countries before he made his way back to Addis Ababa after 20 years of staying abroad.
Following the coming of EPRDF to power Bulcha had also actively participated in the political and economic life of the country that ranged from forming an opposition political party to founding the first private commercial Bank in Ethiopia- Awash International Bank.
Though he is still taking part in the politics of the country, he says he is not really active these days. So he now prefers to look

Friday 9 November 2012

ኢህአዴግ ስንት ቦታ ሊሰነጠቅ ይችላል?

በተመስገን ደሳለኝ
ብርዱ የጥቅምት ነው፤ አጥንት ድረስ ዘልቆ የሚያንቀጠቅጥ ኃይለኛ ቅዝቃዜ፡፡ አዲስ አበባ ገና ከእንቅልፏ በመንቃት ላይ ነች፡፡ ለስራ የቸኮሉ መንገደኞች ትራንስፖርት ፍለጋ ወዲያ ወዲህ ይካለባሉ፡፡ ማክሰኞ ጥቅምት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 12 ሰዓት ከ50 ደቂቃ ላይ ብስራተ ገብርኤል አደባባይ ‹‹መገናኛ ራዲዮ›› በያዙ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

የትራፊክ ፖሊሶቹ ስራ የበዛባቸው ይመስላሉ፡፡ 12 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ሲል በሁለት የሞተር ብስክሌት በተፈናጠጡ የትራፊክ ፖሊሶች ፊት አውራሪነት አንዲት ሳይረን የተገጠመላት የፖሊስ ታርጋ የለጠፈች መኪና የ‹‹መንገድ ልቀቁልኝ›› ጩኸቷን እያንባረቀች አቋርጣ በማለፍ ወደ ሳር ቤት አቅጣጫ ከነፈች፡፡ ሶስት ‹‹ቪኤት›› መኪና ሰለሱ፡፡

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 09 2012 Ethiopia


The Obama victory versus fake change in Ethiopia


by Robele Ababya, 09 November 2012

Bravo to both rivals for the White House

congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney.begin this piece with my sincere congratulations to President Obama on his clear victory over his rival Governor Mitt Romney. I do so despite my repeatedly expressed vehement objection to the inaction of his Administration to stop gruesome human rights violations in Ethiopia on the excuse of giving priority to the US security interest.
I would also like to express my admiration for the Governor for graciously conceding defeat in his moving speech underlining that country comes first and calling on congressional leaders to

Wednesday 7 November 2012

የመከላከያ ሰራዊት አዲሱን መንግስት እንዲቀበሉ ለማሳመን የሚደረገው ግምገማ ቀጥሎአል


ኢሳት ዜና:-የኢሳት የመከላከያ ሰራዊት ምንጮች እንደገለጡት  የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ  ካረፉ እና አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ከተሾሙ በሁዋላ በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የሚካሄደው ግምገማ ተጠናክሮ ቀጥሎአል።
ከፍተኛ የጦር አዛዦች ግምገማ መጠናቀቁን የጠቆሙት ምንጮች፣ ግምገማው ወደ መካከለኛና ተራ ወታደሮች እየወረደ ነው።
በምስራቅ እዝ የሚገኙ እስከ ኮሎኔልነት ማእረግ ያላቸው መኮንኖች ሀረር ውስጥ ልዩ ስፍራው ቤተመንግስት በሚባለው ቦታ ከፍተኛ ግምገማ እያደረጉ ነው። የግምገማው ዋና አጀንዳ አቶ ሀይለማርያም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከመሾማቸው  በፊት ለ34 ወታደራዊ መኮንኖች ስለተሰጠው ማእረግ፣ ስለ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒሰትር እና ስለመለስ ራእይ መሆኑ ታውቋል።
ሀረር ውስጥ በሚካሄደው ግምገማ የአመለካከት ልዩነቶች መታየታቸውንና ግልጽ ሆኖ ባይወጣም ክፍፍል መፈጠሩን ምንጮች ገልጠዋል።

በቃሊቲ ግንቦት 7 እየተባሉ በሚጠሩ እስረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑ ታወቀ


ጥቅምት ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የኢሳት የቃሊቲ ምንጮቻችን  እንደገለጡት በተለምዶ የአማራ ተወላጅ የሆኑትንና ከፖለቲካ ጋር  በተያያዘ የታሰሩትን  በሙሉ  የማረሚያ ቤቱ ሀላፊዎች ግንቦት7 እያሉ እንደሚጠሩዋቸው ገልጸው፣ በእረኞች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶች እየተፈጸመ መሆኑንም ገልጸዋል።
ከዚህ ቀደም  በእነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ መዝገብ በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሰው በእስር ላይ በሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች ላይ እጅግ ኢሰብዓዊ የሆነ አሰቃቂ ድብደባ ( ቶርች) የተፈጸመባቸው መሆኑን ኢሳት የቃሊቲ ምንጮችን በመጥቀስ ለህዝብ ይፋ አድርጎ ነበር።
ዘገባው አለማቀፍ ትኩረትን በመሳቡ፣ በቃሊቲ የነበረው ሁኔታ በአንጻራዊ መልኩ ተሻሻሎ እንደነበር የጠቀሱት ምንጮች፣  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በእነ አቶ አንዱአለም አራጌ መዝገብ በተከሰሱትና በሌሎችም የፖለቲካ እስረኞች ላይ የሚደርሰው እንግልት እየጨመረ መምጣቱ ታውቋል።
በቃሊቲና ቂሊንጦ ማረማያ ቤቶች በሚገኙ እስረኞች ላይ ከሚተገበሩት የማሰቃያ መንገዶች መካከል ድብደባ አንዱ መሆኑ ታውቋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በሽብር ወንጀል ተከሶ ፍረደኛ የሆኑት አቶ አንዱአለም አባተ ትናንት እኩለ ቀን ላይ ይግባኝ ሰሚ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
አቶ አንዱአለም በግላቸው ጠበቃ ለመቅጠር እንደማይችሉ በመግለጻቸው መንግስት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።
ፍርድ ቤቱም መንግስት ለእስረኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ትእዛዝ ሰጥቷል።  ይግባኙን ለማየትም ለህዳር 24 ፣ 2005 ዓም የጊዜ ቀጠሮ በመስጠት ችሎቱን አጠናቋል።

ESAT Daliy News-Amsterdam Nov. 07 2012 Ethiopia


President Barack Obama Victory Speech 2012: Election Remarks From Chicago Illinois


as

asdfg

Monday 5 November 2012

በመከላከያ የጄኔራሎች ፍጥጫ ከኢየሩሳሌም አርአያ


በመከላከያ ያለው ሽኩቻ እየበረታ ሄዶዋል። በጄ/ል ሳሞራ ትዕዛዝ የአየር ሓይል አዛዥ የነበሩት ጄ/ል ሞላ ሃ/ማሪያም ከሃላፊነት እንዲነሱ ተደርጎዋል። በምትካቸው ደግሞ ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ እንደሚቀመጡ ታውቓል። በቅርቡ የሜ/ጄኔራልነት ሹመት ያገኙት እና ወዲ ዘውዴ በሚል የሚጠሩት ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ ከበረሃ አንስቶ ከሳሞራ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው ከዚህ ቀደም ጠቁሜ ነበር። የሹመታቸው ምስጢሩ ሳሞራ ናቸው። ካኤርትራ የሚወለዱት ወዲ ዘውዴ ከሳሞራ ባለፈ ለመለስ ታማኝ አገልጋይ የነበሩ ናችው። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት « ፈሪ» ተብለው እንደተገመገሙ ታማኝ ምንጮች አስታውሰዋል።

መብት ጠያቂዎችን በአሸባሪነት መፈረጅ የሕግ የበላይነትን ይንዳል!


ድምፃችን ይሰማ
በዴሞክራሲያዊ ስርአት ውስጥ ዜጎች መሪያቸውን ከመምረጥ ባለፈ በአመራሩ ላይ የሚከሰቱ ችግሮችን የመከታተልና የማሳወቅ፣ ለመብቶቻቸውም የመታገል ሉአላዊ መብት አላቸው፡፡ የሚደርሱባቸውን አስተዳደራዊ በደሎች በሰላማዊ መንገድ መቃወምና እንዲስተካከልላቸውም አጥብቆ መጠየቅ አሌ ከማይባሉ መሰረታዊ መብቶቻቸው አንዱ ነው፡፡ ይህንን መርህ ህገ መንግስታችን በግልጽ ያጸደቀው መሆኑም ያለጥርጥር ይታወቃል፡፡ ህዝበ ሙስሊሙ ከሀምሌ 2003 ጀምሮ በመንግስትና በመጅሊስ ጥምረት በግድ እየተጫነበት የነበረውን አዲስ አህባሽ የተባለ አንጃ ‹‹አልቀበልም›› በማለት የችግሩ ምንጭ የሆነውን መንግጅሊስን (የመንግሰትና የመጅሊስ ይፋዊ ጥምረት) በመቃወም ያደረገው ትግል ከዚህ የዜጎች ሉአላዊ መብት የመነጨ ነበር፡፡ ይህንንም ከየካቲት 26 በፊት በነበረው ወቅት የመንግስት ባለስልጣናት በግልጽ እውቅና ሲሰጡት ታይተዋል፡፡