No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Saturday 1 September 2012

“እንትናም እኮ ሞቱ…!” ከአቤ ቶኪቻው

የጠቅላይ ሚኒስትሩን መሞት ከሚዲያዎች ሁሉ ቀድሞ ያረዳን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (ኢሳት) ነበር። በርግጥ ዶክተር ፍስሀ እሸቱ ያዋቀሩት “የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሽግግር መንግስት” ከሁሉም በፊት ምሎ ተገዝቶ “ጠቅላዩ ተጠቅልለዋል” ብሎን ነበር። ነገር ግን ይሄ “ብሄራዊ የሽግግር መንግስት” የሚዲያ ተቋም ካለመሆኑ ጋር ተያይዞ ወሬውን ይዞ መምጣቱ እውነቱን ነው አይደለም? ከሚለው ክርክር ይልቅ እንደ ፖለቲከኛ ይሄንን ወሬ ብሎ ማውራት ተገቢ ነው አይደለም… የሚለው መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። (ያው የኛ ሰው መነጋገር ይወድ የለ..!? ብለን እንቀጥላለን…)
ኢሳት ወሬውን ካደረሰን በኋላ ግን ብዙዎቻችንን በወሬ ቅብብሎሹ ትጋት አሳየን። በጋተውም አቶ በረከት ስምዖን

Friday 31 August 2012

ESAT DC Daily News August 31, 2012


Why are they making us cry? By Yilma Bekele

The Ethiopian people have been told to show grief regarding the death of Meles Zenawi. This is sadness by government decree and it is not unique to us. We just witnessed it happen in North Korea but it always is a little strange when what you feared happen to you. There is no question the regime under the control of the TPLF party is orchestrating this drama. They are not even trying to hide it. The truth of the matter is they are going the extra mile to make sure the citizen understands it is official government policy.It took the regime over four weeks to announce the death of the dictator. It looks like they took their time time to plan what to do and how to do it. They are perfectly aware that the individual is not liked let alone loved by the Ethiopian

Thursday 30 August 2012

ESAT News Washington D.C. August 30 (the latest)


ውሸት ሲደጋግሙ እውነት የመሰላቸው ወያኔዎች

ጌዲዮን ደሳለኝ ከኖርዎይ
Forcing people to mourn Meles Zenawi's death in Ethiopiaይገርማል እኔ በበኩሌ ይኀው ነፍስ ካወኩ ጀምሮ ከወያኔ እውነት የሰማሁበት ቀን አንድም ግዜ ትዝ አይለኝም፥ ውሸታቸው ለራሳቸውም እውነት እስኪመስላቸው ድረስ ነው፥፥
ታድያ ሌላውም የኢትዮጵያ ህዝብ እንደነሱ ውሸትን እውነት አድርጎ እንዲቀበል ይፈልጋሉ፥ እስከማስገደድ ድረስ፥፥
ሰዎችን የተለያየ የውሸት ማስረጃ እያቀረቡ ማሰር ከመዘውተሩ ብዛት እውነት እየሆነ ማቷል፥
ሲሳይ አጌና ለእትም ያቀረበው ያቃሊቲው መንግስት የሚለው መፅሃፉ ለዚህ በጣም ብዙ ማስረጃ ይሰጠናል፥
በመጀመርያ ለሲሳይ ትልቅ ምስጋና ይቅረብልኝ፥፥
የወያኔ መንግስት ምን ያህል ለተንኮል ቆርጦ እንደተነሳ፥ስልጣኑን ላለማጣት የት ድረስ እንደሚቆፍር ለመረዳት አያዳግትም፥ የሚያቀነባብሩአቸው ውሸቶች ደሞ ከትልቅ ውሸት እስከ ተራ ውሸት ሊሆን ይችላል፥ ይሄ ለወያኔዎች Normal ነው፥፥
የሚገርመው ግን ህዝቡ ሊጠረጥር ይችላል ብለው እንኩአን አለማፈራቸው ነው፥፥
እስቲ ወደሲሳይ አጌና መፅሃፍ መለስ ላርጋችውና  ገፅ 372 ተመልከቱ፥

Woyane Cadres are saying “Meles Zenawi is Jesus Christ”

Meles Zenawi is Jesus ChristTPLF cadres are working hard to portray Dictator Meles Zenawi as a Jesus like figure soon after his death. At Awassa University in Southern Ethiopia, Eskindir Loha, a Wolayta Woyane cadre, has been telling students that “Meles is Jesus” and students needed to workship him as such. When two students refused to accept this ridiculous assertion by Eskindir Loha, they were beaten and put in prison.
Two days later, Mulugeta Jarso, a well known Ethiopian gospel singer, who refused to accept Meles as a Jesus like figure was told to sing about Meles in his gospel songs. When Mulugeta Jarso refused, he was also beaten and put in prison in the town of Leku in Southern Ethiopia. Several people in Yirgalem, Dila, Shebedino and Alata Wondo have refused to accept Meles as Jesus and they are currently suffering because of their stand against the TPLF cadres.
These are developing stories and we will update you with more information.
Abdissa Aga from Southern Ethiopia

Wednesday 29 August 2012

Bahir Dar University forced to attend Zenawi’s memorial services

Dear Editors, I hope you all are alright.
Bahir Dar University Zenawi’s memorial servicesI am certain that you are following the drama which is orchestrated by the shameless TPLF cadres. It is pretty obvious that tyrant Meless Zenawi is the most hated person in Ethiopia. However, as you can follow the everyday activity in Ethiopia now, the TPLF cadres are trying to paint the Butcher’s ugly picture in a positive way though it is a futile attempt. History know Meless not only as a tyrant, but also as the first leader in the world’s history who hates the country he rules. Thus far in world’s history there was no a leader who bitterly hated his own country that he ruled except tyrant Meles Zenawi. Even colonialists never hated their colonies and gave away their colony’s territories to its neighbours but Meless

ESAT Ethiopian News August 29, 2012


Ethiopia: Army Commits Torture, Rape


Gambella Atrocities Follow Attack on Commercial Farm;    New ‘Villagization’ Abuses

hrw (Nairobi) – The Ethiopian military responded to an April 2012 attack on a large commercial farm in Gambella region with arbitrary arrests, rape, and other abuses against scores of local villagers. Forced displacement, inadequate resources, and other abuses against Gambella’s population persist in the second year of the government’s “villagization” program.
On April 28, 2012, unidentified armed men attacked the compound of Saudi Star Agricultural Development Plc., a company that has leased thousands of hectares of land for rice farming in Gambella region. The gunmen killed at least one Pakistani and four Ethiopian

የመለስ ዜናዊ መርዶና ሰሜን ኮሪያዊው ዘዴ

(North Korean Style Mourners in Ethiopia)
በሰሎሞን ተሰማ ጂ. (semnaworeq.blogspot.com)
የአቶ መለሰ (ለገሠ ዜናዊን) መሞት ለመጀመሪያ ጊዜ የሰማሁት ሐምሌ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ነበር፡፡ ወዲያው ለማረጋገጥ ብዙ ጊዜ ወደማነባቸው ድረ-ገፆች አመራሁ፡፡ ከአንዱ በስተቀር ሁሉም ቸለል ብለውታል፡፡ ለምን እንዳሉት ማውጠንጠኔን ቀጠልኩ፡፡ መልሱንም አላገኘሁትም ነበር፡፡ የዚህ አይነቱ ክስተት በፍፁማዊ አንባገነን ሥርዓት ውስጥ እንደሚከናወን አንብቤያለሁ፡፡ በተለይም የHannah Arendtን “The Origin of Totalitarianism” የተሰኘውን መጽሐፍ ካነበብኩ በኋላ ቀልብ ገዝቻለሁ፡፡ Arendt ትልቅ ቁም ነገር ያለው፣ የዕፀ ዘይት አክሊል የሆነ መጽሐፍ ነበር የጻፈችው፡፡ በተለይም የሚቀጥሉት ሁለት ሃይለ-ሃሳቦች ዘወትር ድቅን ይሉብኛል፡፡

Tuesday 28 August 2012

በመለስ አጥንት ይሁንባችሁ፣ አለ በረከት ስሞኦን



ሄኖክ የሺጥላ
የሰሞኑ ዜና እንደ እስር ቤት ወጥ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ይፈጥራል አይደል? ካንዱ ዜና ወደ ሌላው ስሄድ በቃ ግራ ገባኝ… ETV በቃ ስራ ጀመረ:: እኔ እንደውም ከአሁን በሁዋላ ኢሳትን አልመለከትም:: ምክንያቱም ETV ይግደለኛ::
በመጀመሪያ አቡነ ጳውሎስ እንደ ልደት ኬክ መስታወት ውስጥ ሆነው ብቅ አሉ:: happy birth day የሚል ነገር ለማንበብ ሳተኩር… አንድ ኮስተር ብሎ የተኛ ነገር ተመለከትኩ… እንደ አጋጣሚ የኮምፒዩተሬ ድምጽ ማውጫ (Speaker) ስለተበላሸ… ምስሉን ብቻ ነበር የተመለከትኩት::

ESAT Ethiopian News August 28, 2012


የኢትዮጵያን ሕዝብ ማቅ አልብሶ በብሄራዊ ሃዘን ስም እያስገደዱ ማስለቀስ ገደብ ይበጅለት!

የጐንቻው!
በኢትዮጵያ ቤተመንግሥትና ቤተ መቅደስ ባሳለልፈነው ሳምንት የተፈጸመውን እጅግ አስደናቂ መቅስፍት ( የአባ ጳውሎስ እና የጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ህልፈተ-ሞት) ቋንቋ ሊገልጸው በሚችለው መንፈሳዊና ፓለቲካዊ ትንተና ጠቢባን፤ሊቃውንት፤ ወጣት፤አረጋዊት፤ምዕመናን ሁሉ እንደየስሜታቸው የተገለጸላቸውን ያህል የሚፈላሰፉበት፤ የሚደሰኩሩበት፤የሚቃኙበትም እጡብ ድንቅ ክስተት ነው።
ለ21 ዓመት በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት በትረ ስልጠን የተቀመጡት አቶ መለስ ዜናዊ ሕመማቸው ከኢትዮጵያዊያን በረቀቀ በሚስጥር ተደብቆ ሲያወዛግብና ሲያደናብር ከርሟል፤በሰበቡም ሃገሪቷ የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ በሚል የሞኝ ብሂል መንጋዎች ለባሰ ዝርፊያ ተጋልጣ በአየር፤በመኪናናን በግመልም እየጫኑ ሰርቀው ወደ ባዕድ ሃገራት በሚያሸሹ ቀማኞች እርቃኗን ቀርታ በብሄራዊ በባንክ ያለው የውጭ ምንዛሬ ገንዘብ ሳይቀር ተሟጦ እንደነበር በይፋ የተነገረ ለወደፊቱ የሃግራችን የንግድና

ሰበር ዜና፡ የፍትሕ ዋና አዘጋጅ ክስ ተቋረጠ

BY TAMIRU TSIGE
የፌደራል ዓቃቤ ሕግ በመሠረተበት ሦስት ክሶች ምክንያት ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. ዋስትና ተከልክሎ በማረሚያ ቤት እንዲቆይ የተደረገው የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ በዛሬው ዕለት ክሱ እንዲቋረጥ ተደረገ፡፡
ክሱ እንዲቋረጥ ያዘዘው ከሳሹ የፌደራል ዓቃቤ ሕግ ሲሆን፣ ለክሱ መቋረጥ በምክንያትነት ያቀረበው ተጨማሪ ምርመራ አደርጋለሁ በማለቱ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ዓቃቤ ሕግ በዛሬው ዕለት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ የወንጀል ችሎት በጻፈው ደብዳቤ በጋዜጠኛ ተመስገን ላይ ያቀረባቸውን ክሶች ማቋረጡን አስታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት ተመስገን በዛሬው ዕለት ከእስር እንደሚለቀቅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ክስ የተመሠረተበት በ2003 እና በ2004 ዓ.ም. ራሱ በዘገባቸውና በጋዜጣው ዓምደኞች በተዘገቡ አመፅ ቀስቃሽ ናቸው በተባሉ ሦስት ጽሑፎች ሳቢያ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
ፍትሕ ጋዜጣ ሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. ከጠቅላይ ሚኒስር መለስ ዜናዊ ሕመም ጋር በተገናኘ ዘገባው ምክንያት ከታተመ በኋላ እንዳይሠራጭ በፍትሕ ሚኒስቴር መታገዱም ይታወሳል፡፡ ጋዜጣው ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አላትምም በማለቱ ምክንያት ሕትመቱ ተቋርጧል፡፡

Comment on Haile Gebrselassie


Monday 27 August 2012

ESAT Daily News, Washington D.C. August 27 (the latest)


የ21 ዓመታት መከራን ያላገናዘበ የወ/ሮ አዜብ መስፍን መሪር ሀዘን፡ በፍቅሬ ዘለቀው (ኖርዎይ)

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (ኢሳት) እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት ታማኝ ምንጮችን ጠቅሰው የአቶ መለስ ዜናዊን ዜና እረፍት ካወጁ እነሆ ከአርባ ቀናት በላይ አለፈው። ይሁን እንጂ አቶ በረከት ስምዖን የሚመሩት የኮምኒኬሽን ሚኒስቴር ቢሮ ሲያቀናብረውና ሲያሰራጨው ከነበረው የውሸት ድራማ፣ አይቀሬነቱ ደርሶ እነሆ በ15/12/04 ዓ.ም ውዥንብር ውስጥ ከተውት ለነበረው የኢትዮጵያ ህዝብ ይፋ ተደርጓል። ይህንንም ተከትሎ የአቶ መለስ ቤተሰቦች፣ ዘመዶች፣ ወዳጆች፣ ደጋፊዎችና የስርዓቱ ተጠቃሚዎች መሪር ሀዘናቸውን እየገለፁና በማስገደድ እያስለቀሱን ይገኛሉ።

የኢህአዲግ አጋር የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የክልል መስተዳድር አካላት፣ በአምሳላቸው ተጠፍጥፈው የተሰሩ የተለያዩ የሲቪክ ማህበራት ሐላፊዎች፣ የመንግስት ሠራተኞች፣ ታዋቂ ነጋዴዎች፣ ግለሰቦችና ከመቼውም በላይ በሥርዓቱ ተጠቂ የሆኑውን

በመለስ ዜናዊ ሞት ደስታዋን የገለጸችው ወጣት በአደባባይ ተገደለች

ባሳለፍነው ሳምንት የህይወት እልፈታቸውን የሰማነው የህወሃት ኢህአዴግ ከፍተኛ አመራር እና የኢትዮጵያ የቁጭ በሉ ጠቅላይ ሚንስትር የሆኑትን የአቶ መለስ ዜናዊን ሞት አስመልክቶ ከፍተኛ እና ሳዛኝ ዜና ከሃገራችን የደረሰን ሲሆን በደጋፊዎች እና በተቃዋሚዎች መካከልም ከፍተኛ ቅራኔን እየፈጠረ ነው ። በተለይም  የጠቅላይ ሚንስትሩን ሞት የዜናን እወጃ ስመልክቶ እንኳን ሞተ ጨካኝ ነበር በማለት የውስጥ ፍላጎቷን በድንገተኛ ሰሜት የገለጸችውን ወጣት ከሜሪካ ለጉብኝት የሄደው የወያኔ ቀንደኛ ደጋፊ እየተዝናኑ ባሉበት ካፍቴሪያ ውስጥ  በጠርሙስ ጭንቅላቷ ላይ በመምታት የገደላት መሆኑን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ ያመለክታል ።በ21ኛው ክፍለ ዘመን የፖለቲካ ልዩነታቸውን አቻችለው መኖር ሲገባቸው በግልፍተኝነት እና በማን አለብኝነት የሚደረገው የግፍ

There You Go Again – Another Example of TPLF’s Violation of Its Own Constitution


by Tsinat Haile
Let me start off with the disclaimer that I am not a constitutional lawyer. I do not want to pretend to be one either.  The
Ethiopian Deputy Prime Minister Hailemariam Desalegn
Hailemariam Desalegn
purpose of this short comment is to point out from the common sense stand point that TPLF’s flagrant disdain for its own constitution is once again in full display for everyone to see. My subliminal intention or ulterior motive, if you will, is to give a cause for thought to our constitutional lawyers and to inspire them to say more on it so that we can learn from their expertise.
Turning to the main issue at hand, we all know that TPLF violates its own constitution at every turn and twist whenever it feels like it.  This time around, the TPLF has materially breached the constitution by refusing to swear in H/Mariam Desalegn or someone else for that matter for the vacant position of the Prime Minister as soon as technically possible thereby creating a power vacuum. The creation of

Sunday 26 August 2012

Ethiopia: Grieving the Death of Ato Meles

by Shiferaw Abebe
I have to admit I was somewhat surprised by the emotional outpouring from Addis residents for the death of Ato Meles, particularly following the arrival of the coffin from Brussels. I am though very curious, to say the least, why the coffin arrived under the cover of darkness. Why didn’t they keep it in Brussels for a while so that it could arrive in Addis in the morning in broad day light? The TPLF enterprise is weird in death as in life.
As for the outpouring of grief from the Addis populace, there could be a few rationalizations. One is that Ato Meles has undoubtedly strong support from some section of the society who have benefited from the system

ESAT Weekly News August 26