No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Saturday 13 April 2013

A message to Awramba Times editor Dawit Kebede

A message to the “professional Journalist” turned into “a TPLF Camelion” otherwise known as Dawit Kebede
by Kirubeal Bekele
We are going through a very depressing time in our whole existence as a society and as Ethiopians. TPLF is throwing outA message to Dawit Kebede of Awramba Times innocent people of ours that include children and women into the wild, making them victims of hunger, disease and dinners for wild animals. TPLF is working hard to destroy the concept of “Ethiopianism” by targeting the Amhara ethnic group in its quest to establish the dream of “Greater Tigray”. I have no doubt within fiver years, the size of Tigray’s territory would probably be twice as much as it is now. And the dream of “Greater Tigray” may become a reality right in front of our eyes. In the

Friday 12 April 2013

ምክትል ጠ/ሚ/ር ደመቀ መኮንን እና ሕላዊ ዮሴፍ ሲዋረዱ ተመልከቱ (Video)


የለንደን ደብረጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን የሰሞኑ ሁኔታ (ቪዲዮ) አልአዛር ታረቀ



የለንደን ደብረጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን በምእመናንና በካህናት መካከል በተነሳ ውዝግብ ስትናጥ ድፍን አንድ ዓመት አለፋት። ይህንን አለመግባባት ለማስወገድና ምእመናን እንደቀድሞዋቸው በሰላምና በፍቅር ጸሎታቸውን አድርሰውና ቤተ ክርስቲያናቸውን ተሳልመው በየቤታቸው እንዲሄዱ ለማድረግ ይረዳ ይሆናል ተብሎ፤ ብዙ ስብሰባዎች ተካሄዱ፤ ብዙ ኮሚቴዎች ተዋቀሩ። ነገር ግን ነገሩ እንደመብረድ ጭራሽ እየባሰበትና እያገረሸበት ሄደ። ቤተ ክርስቲያኗ በሁለት ጎራዎች ተከፈለች። በአንድ በኩል የአገልግሎት ዘመኔን ብጨርስም ከያዝኩት ሥልጣንና ኃላፊነት አልነሳም ብለው የሚሟገቱት የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ግርማ ከበደና ደጋፊዎቻቸው፤ በሌላ በኩል ደግሞ የአገልግሎት ዘመናቸውን የፈጸሙት የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪና የተለያዩ ኮሚቴዎች ወርደው በአዲስ ኮሚቴዎችና አስተዳዳሪ ይተኩ፤ ከቤተ ክርስቲያኗ ዕድገት ጋር የሚመጥን አዲስ የመተዳደሪያ ደንብም ይተካ የሚሉ ወገኖች።

! ….. ትንሽ ስለ Privacy መብት ……….! By Abraha Desta


ትናንት በዩኒቨርስቲያችን ስለ ተደረገው የኢንተርኔት ፕሮክሲ ለውጥ (Intenet use proxy change) ለመረጃ ፍሰት information flow (በሙሁሩ ኣከባቢ) ቁጥጥርና ለፍርድቤት ማስረጃነት (ክስ ለመመስረት ወይ ለማሳሰር) እንዲያስችላቸው ታልሞ የተደረገ ስለመሆኑ ጠቁሜ ነበር። 

የገዢው ፓርቲ ሙሁራን ደጋፊዎች (ወይ ሌሎች የሚመለከታቸው ኣካላት) ኣስተያዬቴን ተችተዋል። ሙሁራኑ ያቀረቡት ምክንያት (እኔ የኮምፒተር ወይ ሳይበር እውቀት እንደሚያንሰኝ ጠቁመው) ይሄንን በመቐለ ዩኒቨርስቲ የተደረገው ኢንተርኔት ለመጠቀም በፓስዎርድ (password) subscribe ማድረግ ‘በመላው ዓለም’ (በተለይ በምዕራባውያን) ዩኒቨርስቲዎች የተለመደ ኣሰራር መሆኑና እኔ ግን መረጃ እንደሌለኝ ገልፀውልኛል።


ኣንደኛ

ጉዳዩን ሳነሳ ፕሮክሲውን ለምን መቀየር እንዳስፈለገ (ለምን ሊቀይሩት እንደወሰኑ) መረጃው ስለደረሰኝ እንጂ መቀየራቸው ጥርጣሬ ውስጥ ከቶኝ ወይም የሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ልምድ ስለማላውቅ ኣይደለም። ስለዚ ፕሮክሲው የተቀየረው በምክንያት ነው። ለዚህም ነው የተቃወምኩት። የምቃወመው በፓስዎርድ ወይ በስማችን መጠቀማችን ሳይሆን ከኋላ ያለው ምክንያት (intention) ነው።

ሁለተኛ

በሌላ ሀገሮች ወይ የውጭ ዩኒቨርስቲዎች ኢንተርኔት ለመጠቀም subscribe ማድረግ የሚጠበቅባቸው በዩኒቨርስቲው ያለ resource እንደፈለጉ መጠቀም እንዲችሉ ተብሎ ነው። የዩኒቨርስቲውን ሃብት (resource) መጠቀም ለነሱ ብቻ የተሰጠ privilege በመሆኑ ነው። ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ውጭ በነፃ ስለማይሰጥ እንጂ እነሱን ለመሰለል ታስቦ ኣይደለም።

Thursday 11 April 2013

! ……. የትግራይ መምህራን እሮሮ ……………….!

በኢትዮዽያ ዩኒቨርስቲዎች እየሰለጠነ ያለው የሰው ሃይል (ከምረቃ በኋላ) ብዙ ችግሮች እንደሚፈታተኑት ይታወቃል። ከነዚህ ችግሮች አንዱ ‘ስራ ኣጥነት’ ነው። የስራ ኣጥነቱ ምንጭ ደግሞ የፖለቲካ ሙስና ነው።

ሙሁራን ዜጎች የመንግስት ስራ (በሚፈልጉት ዓይነት) የሚይዙት ባገኙት ውጤት ሳይሆን በዘመድ ኣዝመድ ነው። የስራ ዕድገት (የደመወዝ ጭማሪ) የሚያገኙት በስራ ብቃታቸው ሳይሆን በፖለቲካ ኣመለካከታቸው (ለገዢው ፓርቲ ባላቸው ቅርበት ወይ ታማኝነት) ነው።

ከዩኒቨርስቲ የተመረቁ ዜጎች የፖለቲካ ታማኝነታቸው ካላስመሰከሩ የኢኮኖሚ ሽብር ይደርሳቸዋል፤ ዕድገት ኣያገኙም ወይም ከስራ እስከማባረር ድረስ ይደርሳሉ። ይህም ሁኖ ግን ብዙ ‘ስራ ኣጦች’ ኣሉ። (በኢትዮዽያ ዉስጥ ያለው ስራ ኣጥነት ባብዛኛው በፍትሕ እጦት ምክንያት የሚፈጠር ነው።)

በትግራይ ክልል በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ መምህራን በፍትሕ ችግር፣ በኑሮ ውድነት እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ክልሉ ለዜጎች ስራ ፈጥርያለሁ ባይ ነው። ግን ብዙ መምህራን ቅሬታቸው እየገለፁ ይገኛሉ።

ባለፈው ሳምንት ነው። የትግራይ ክልል መንግስት ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በትግራይ ላሉ መምህራን በመማር ማስተማር (ፔዳጎጂ) ላይ ያተኮረ ስልጠና ለመስጠት ከመጋቢት 27 እስከ ሚያዝያ 1, 2005 ዓም ቀነ ቀጠሮ ይዞ ነበር። ስልጠናው በሽረ፣ ዓድዋ፣ ውቅሮና ኣላማጣ ነበር እንዲካሄድ የታቀደው።

በስልጠናው የሚሳተፉ መምህራን 1615 ሲሆኑ ሁሉም በዲግሪ መርሃ ግብር የተመረቁ ናቸው። ስልጠናው በሚሰጥበት ግዜ ታድያ ችግር ተፈጠረ። መምህራኖቹ ደስተኞች ኣይደሉም። “ ከስልጠናው በፊት ጥያቄዎቻችን ይመለሱልን” ኣሉ። ለካ እነኚህ በዲግሪ የተመረቁ ሙሁራን የተቀጠሩት በዲፕሎማ ማዓርግ ነው። ደመወዛቸው የሚከፈል በዲፕሎማ እርከን ሲሆን በወር 1233 (Monthly Gross Salary) ብር ብቻ ነው።

ይገርማል። እንዲህ ነው ምርቋኖቻችን ከዲግሪ ወደ ዲፕሎማ ሲያድጉ። 1233 ብር ግብር ሲቀነስበት ስንት ይቀራል??? 1233 ብር የጫማ ዋጋ ነው ወይ ከቤት ኪራይ ኣያልፍም። በ1233 ብር ደመወዝ ምን ሊሰራ ይችላል? (ኑሮ ውድነቱ ግምት ውስጥ ኣስገቡ)። ኣስተማሪዎቹ ዲግሪ ተምረው በዲፕሎማ ሲቀጠሩ ምን ዓይነት ሞራል ይሰማቸው ይሆን? ምን በልተውስ ያስተምራሉ?

Wednesday 10 April 2013

Jawar Mohamed speaks in Seattle


by Yilma Bekele: The selling of Ethiopia by Yilma Bekele


Actually that statement might not be true. We do know our country is being sold but we have no idea if the bidding has

We do know our country is being sold but we have no idea if the bidding has been open or closed.  been open or closed. We have sold almost all of Gambella, we have leased half of Afar and Oromia has been parceled out bit by bit. Our Beer factories are under new owners, our gold mines belong to the fake Ethiopian sheik, Telephone is under the Chinese and our Airlines is looking for a suitor. Have we always looked for outsiders to own us?
Not really when you consider that we celebrated the victory at the battle of Adwa a few weeks back and that was the mother of all wars that made it clear this African country is not for sale.  We might not have contributed much to the industrial revolution but we did manage to rely on our own ingenuity to follow along and do things our own

ESAT Daily News Amsterdam April 09 2013 Ethiopia


China in the heart of Africa by Kingsley Ighobor


Opportunities and pitfalls in a rapidly expanding relationship
by Kingsley Ighobor

“China’s gift to Africa.” The new headquarters of the African Union, a towering 20-storey building in Addis Ababa,A worker hauling a bag of rice at a Chinese-owned supermarket in South Africa Ethiopia, is so called because China picked up the $200 million tab for the state-of-the-art complex. Ethiopia’s tallest building, completed in December 2011 in time for an AU summit the following month, includes a 2,500-seat conference hall. The gift prompted Ethiopia’s late Prime Minister Meles Zenawi to refer to Africa’s current economic boom as a “renaissance,” due partly to China’s “amazing re-emergence and its commitments to a win-win partnership with Africa.”
Not all Africans have welcomed China’s gift. West African political commentator Chika Ezeanya

Tuesday 9 April 2013

Ethiopia: Bereket Simeon’s mother lavish funeral The Horn Times Newsletter April 8, 2013 by Getahune Bekele, South Africa


Demeke Mekonen stole the show at the lavish state funeral accorded to Bereket’s Mum

*Is he eying the PM’s post?

One of the main collaborators and loyal disciples of the genocidal minority Tigre Junta, Ethiopia’s Deputy Prime minister Demeke Mekonen was among thousands of mourners descended on the northern historic city of Gonder for the lavish funeral of top TPLF warlord and undisputed king maker Bereket Simeon’s late mother.
The old lady, said to be in her late 80s died in Bereket’s mansion next to Tewodros square in Addis Ababa on March28 2013, after long battle with cancer.

World Bank Must End its Support for Human Rights Abuses in Ethiopiaby David Pred


A multi-billion dollar aid program administered by the World Bank is underwriting systematic human rights abuses in
Ethiopia. Last September, Ethiopian victims submitted a complaint about the program to the World Bank Inspection Panel, which is tasked with investigating whether or not the Bank complies with its own policies to prevent social and environmental harm.  A meeting of the Bank’s board of directors to discuss the Panel’s preliminary findings was postponed on March 19th due to objections from the Ethiopian government.
Ethiopia is one the largest aid recipients in the world, receiving approximately US$3 billion

“ጥቁሩ ሰው” ይናገራል! ከጎልጉል የድረ-ገጽ ጋዜጣ የተወሰደ


Obang Metho Solidarity Movement for New Ethiopia
“ጥቁሩ ሰው” ይሉታል። ኢትዮጵያዊያን ለሚያሽከረከራት አስፈሪ ፈተና መፍትሄው ሰብአዊነትን ማስቀደም ብቻ ነው የሚል የጸና እምነት አለው። “ከጎሳ በፊት ሰብዓዊነት” በሚል መሪ ዓላማ ከሚመስሉት ጋር በመሆን ድርጅት አቋቁሞ መሥራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ባከናወናቸው ሥራዎች ከፍተኛ እርካታ እንደሚሰማው ያምናል። ኢትዮጵያዊያን ችግር ደርሶባቸዋል በሚባልበት ሁሉ ቀድሞ ደራሽ እንደሆነ ብዙዎች ይመሰክሩለታል። በዚህና በሰብዓዊ መብት ጉዳይ በሰራቸው ስራዎቹ ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ደጋፊዎችና አድናቂዎች ለማፍራት ቢችልም “ከጀርባው ድብቅ ዓላማና አጀንዳ አለው፣ ብቻውን ይሮጣል” የሚሉትን ጨምሮ በግል አቋሞቹ ዙሪያ ነቀፌታ የሚሰነዝሩበትም አሉ።
የወደፊት ዕቅዱና የሚነቅፉት እንደሚሉት መቼ ፖለቲካ ፓርቲ መስርቶ ይፋ ያደርጋል? በሚሉትና በተመሳሳይ ጉዳዮች ዙሪያ ኦባንግ ሜቶ ከጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል። ኦባንግ ሜቶ (ጥቁሩ ሰው) የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን ጋምቤላ ተማረ። ከዚያም ሁለተኛና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ካናዳ ተከታትሎዋል። በመጀመሪያ የጋምቤላ ልማት ኤጀንሲ (GDA) የሚባል ድርጅት አቋቁሞ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነበር፡፡ በኋላም በጋምቤላ የዛሬ 9ዓመት

ትግል… ሽንፈት፤… ድል፤ ሽንፈት… (ተመስገን ደሳለኝ)

ከምሽቱ አንድ ሰአት አልፏል፤ የእጅ ስልኬ ደጋግሞ ቢጮኽም ትኩረት አልሰጠሁትም፡፡ ከጥቂት ሰከንዶች ፋታ በኋላ የቢሮዬ ስልክ ጮኸ፤ አነሳሁት፡፡ ለካስ እንዲህ በአንዱ አልመልስ ስላት፣ በሌላው እያፈራረቀች የምትደውለው ዕድሜዋ ወደ ሰባ እየተጠጋ ያለው አሮጊቷ እናቴ ኖራለች፡-
‹‹አቤት! እናቴ››
‹‹ለምንድነው የዚህን ያህል ስልኩ ሲጮኽ የማትመልሰው?›› ቆጣ ብላ ጠየቀችኝ፡፡
‹‹አስቸኳይ ስራ ላይ ስለነበርኩ ነው››
‹‹ኤዲያ! አንተ ደግሞ ሁል ጊዜ ጠብ ለማይል ነገር፣ ችክ ማለት ትወዳለህ››
…በእርግጥ እናቴ እውነቷን ነው! ችክ ያልኩ ቸካካ ነገር ሳልሆን አልቀርም ፡፡
‹‹ልዕልና›› ጋዜጣ ታግዳለች፤ እንደ‹‹ፍትህ›› እና ‹‹አዲስ ታይምስ›› ሁሉ የስርዓቱ የአፈና ሰለባ ሆናለች፤ የሚገርመው ግን መታገዷ አይደለም፣ የታገደችበት መንገድ እንጂ፡፡ ከዚህ ቀደም ደጋግሜ እንደገለፅኩት አቶ መለስን የተኩት ሰዎች

Monday 8 April 2013

Abe tokichaw on Sibhat Nega and Bereket Simon


ድምፃችን ይሰማ አህባሽ በዞረበት ነውጥ አይጠፋም!

ክፍል አንድ

አህባሽ የተባለው ሊባኖስ አፈራሽ አንጃ ከመንግስት በሚደረግለት ድጋፍ የኢትዮጵያ ሙሰሊሞችን ህይወት መበጥበጥ ከጀመረ ከአመት በላይ አልፏል። እስካሁንም ህዝቡ የሰላም አየር መተንፈስ አልቻለም። ይህ ነውጠኛ ሀይማኖት ቅብ አንጃ የሰላማዊ ሙስሊሞችን ህይወት ሲበጠብጥ የሚታየው በአገራችን ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገራት መሆኑ ደግሞ ይበልጥ የቡድኑን ባህሪ ግልጽ አድርጎ ያሳየናል። ለዛሬ የአህባሽ አንጃ ተከታዮች በሌሎች አገራት ከፈጸሟቸው የረብሻ ተግባሮች ጥቂቶቹን ለማስታወስ ያክል ከቀላል ወደከባድ በሚሄድ ቅደም ተከተል ለማንሳት እንወዳለን። አብረን እንያቸው።
ቤት ሰበራና ድብደባ በምድረ አሜሪካ

አሶሲየትድ ፕሬስ በማርች 25 – 1997 እንደዘገበው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በዚያው አመት ማርች 22 በአሜሪካ ቦስተን ማሳቹሴትስ፣ ቼልሲ በተባለው ቦታ በሚገኙት የአድሚራል ሂል ኮንዶሚኒየም ህንጻዎች የሊባኖሱ አህባሽ ድርጅት (AICP) አባላት የሆኑና በካናዳና አሜሪካ የተለያዩ 5 ከተሞች የሚኖሩ ዘጠኝ አህባሾች አህመድ አል አረብ የተባሉትን ግለሰብ ቤት ሰብረው ይገባሉ። ግለሰቡ የማሳቹሴትስ ኢስላማዊ ማህበር ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ከአህባሾቹ ድርጅት ጋር ኤቨሬት በተባለው ክልል በሚገኝ መስጊድ ግንባታ የተነሳ ጸብ የነበራቸው ናቸው።

መሬት ነጠቃ ለአሜሪካ ም/ቤት ሊቀርብ ነው


በመጪው ሰኞ ሚያዚያ7፤2005ዓም (April 15፣ 2013) በአፍሪካ ስለሚደረገው የመሬት ነጠቃ አስመልክቶ የአሜሪካ ም/ቤት የፖሊሲ አውጪዎችና በጉዳዩ ላይ የሚሟገቱ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎችን እንዲሁም ባለሙያዎችን ሃሳብ ለማዳመጥ ስብሰባ መጥራቱ ታወቀ፡፡
በአሜሪካ የተወካዮች ምክርቤት በአፍሪካ፣ በዓለምአቀፍ ጤና፣ በዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶችና ዓለምአቀፋዊ ድርጅቶች ንዑስኮሚቴ ሊቀመንበር የሆኑት ክሪስ ስሚዝ ከፍተኛ አማካሪና የአፍሪካ ኤክስፐርት የሆኑት ግሬጎሪ ሲምፐኪንስ ስብሰባውን እንደሚመሩትም ከወጣው መረጃ ለመረዳት ተችሏል፡፡
በአፍሪካ የሚካሄደውን የመሬት ነጠቃ አስመልክቶ በተጠራው ስብሰባ ላይ መግለጫ ከሚሰጡት አፍሪካውያን መካከል ጋናዊው ምሁር ዶ/ር ጆርጅ አዪቴ የሚገኙበት ሲሆን ከኢትዮጵያ ብቸኛው ተጠቃሽ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ናቸው፡፡ ከኦክላንድ ተቋም ጋር በመሆን አቶ ኦባንግ የሚመሩት የጋራ ንቅናቄ በቅርቡ በአማርኛ ተተርጉሞ ይፋ የሚሆነውን ጥናታዊ ዘገባ ማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ይህንኑ በመሬት ነጠቃ ላይ የተዘጋጀውን ዘገባ የጠቀሰው የስብሰባው መጥሪያ በጉዳዩ ላይ አኢጋን ያከናወነውን የምርመራ ሪፖርት ጠቅሷል፡፡

Oromo Democratic Front (ODF) Declares Commitment to Work with Others towards a Democratic, Multi-national Ethiopia:

Is this the Same “New Ethiopia” We in the SMNE Envision?
April 6, 2013
At the meeting
On March 30, 2013, I had the privilege of watching history in progress while attending the first meeting of the newly formed Oromo Democratic Front (ODF) as an observer. Those involved includedmost of the founding leaders of the Oromo Liberation Front (OLF). As they announced their new vision, direction and organization to more than 500 people attending the meeting in St. Paul, Minnesota, I was deeply struck with the vastly different message I was hearing that day—calling Oromo to work together for one Ethiopia—from what I had heard at their 2006 OLF meeting where their secessionist goals and strictly Oromo agenda dominated every aim. I can only think that this transformation has been brought about by a renewed hope among its leadership that the great people of Oromia can contribute to the creation of an Ethiopia for all its precious people.    

Sunday 7 April 2013

በማሳጅ ቤቶች ውስጥ የሚሠሩ የወሲብ ንግዶች ተበራክተዋል



ጉዳዩ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማን እንደሆነ አይታወቅምClick to show "sensual massage" result 10
በአዲስ አበባ ከተማ ከሥነ ምግባር ውጭ ገንዘብ ለማግኘት ብቻ ሲባል በማሳጅ ቤቶች ውስጥ የሚሠሩ ፀያፍና ኢሞራላዊ ድርጊቶች የማኅበረሰቡን እሴት የሚያጠፉና የውበት ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ዝቅ የሚያደርጉ በመሆኑ ድርጊቱን ለማስቆም መንግሥት ዕርምጃ እንዲወስድ፣ የኢትዮጵያ ሥነ ውበት ሥራ ማኅበር ጥያቄ አቀረበ፡፡
ማኅበሩ ይህንን ጥያቄ ያቀረበው መጋቢት 26 ቀን 2005 ዓ.ም. በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባደረገው ስብሰባ ነው፡፡
“ሙያው በዱርዬዎች ተጠልፏል” የሚሉት የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ዘሚ የኑስ፣ ሃያ አራት ሰዓት አገልግሎት እንሰጣለን የሚሉ ማሳጅ ቤቶች እዚህም እዚያም እየተከፈቱና ድርጊቱም ወረራ እየሆነ መምጣቱን አስረድተዋል፡፡ ጥቂት ድርጅቶች የሃያ አራት ሰዓት አገልግሎት በሚሰጡበት ከተማ ውስጥ ሙሉ ቀንና ሌሊት የሚሠሩ ማሳጅ ቤቶች ቁጥር በየዕለቱ መጨመር አሳሳቢ ነው ብለው፣ ወጣት ሴቶችን እያጠመደና የማኅበረሰቡን ደኅንነት እያናጋ ያለው የማሳጅ ቤቶች ውስጥ ነውር ተግባር ሥር እየሰደደ ለመሆኑ አመላካች መሆኑንም ገልጸዋል፡፡

‹‹አንዳንድ መገናኛ ብዙኀን ለቀቅ አድርጉን የመንግሥት ባለሥልጣናትንም አትጨቅጭቋቸው›› ሼክ መሐመድ አል አሙዲ


    ከዚች አገር አንድ ሚሊ ሳንቲም አልወሰድኩም ብለዋል

•    ሪፖርተር እንዳይዘግብ ተከልክሏል
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ አንዳንድ የመገናኛ ብዙኅን ኩባንያዎችና ድርጅቶች የሚሠሩትን በመከታተል አሉታዊ ነገሮችን እንደሚዘግቡ በመጠቆም፣ የመንግሥትን ባለሥልጣናትን እንዳይጨቀጭቋቸው አስታወቁ፡፡
ሼኩ ይህንን ዓይነቱን አስተያየት ያቀረቡት ከፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የገዟቸውን የላይኛው አዋሽ አግሮ ኢንዱስትሪ፣ የጐጀብ እርሻ ልማትና የቡና ማደራጃና ማከማቻ ድርጅት የርክክብ ፊርማ በሆቴላቸው ሸራተን አዲስ መጋቢት 26 ቀን 2005 ዓ.ም. በፈጸሙበት ወቀት ነው፡፡
‹‹አንዳንድ የመገናኛ ብዙኅን እባካችሁ ለቀቅ አድርጉን እንሥራበት፡፡ አሁን ጊዜው የሥራ ነው እንጂ የአሉባልታ አይደለም፡፡ የመንግሥት ባለሥልጣናትንም አትጨቅጭቋቸው፡፡ ውጤቱን የሚያውቁት እነሱ ናቸው፡፡ ለእናንተ በሬ እንኳ ዝግ ነው፡፡ እባካችሁ በአገር ልማት ላይ እወቁበት፡፡ ነገር ፍለጋ፣  ቁስቆሳና አሉባልታ አያዋጣም፤ አገራችንን እንገንባ፤›› በማለት ማሳሰቢያ ይሁን ግሳፄ መሰል መልክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

አቶ መለስን የተኩት ሰዎች ከእረሱም የባሱ ጭፍን አምባገነኖች ናቸው፡፡ (ከተመስገን ደሳለኝ )


ከምሽቱ አንድ ሰአት አልፏል፤ የእጅ ስልኬ ደጋግሞ ቢጮኽም ትኩረት አልሰጠሁትም፡፡ ከጥቂት ሰከንዶች ፋታ በኋላ የቢሮዬ ስልክ ጮኸ፤ አነሳሁት፡፡ ለካስ እንዲህ በአንዱ አልመልስ ስላት፣ በሌላው እያፈራረቀች የምትደውለው ዕድሜዋ ወደ ሰባ እየተጠጋ ያለው አሮጊቷ እናቴ ኖራለች፡-
‹‹አቤት! እናቴ››
‹‹ለምንድነው የዚህን ያህል ስልኩ ሲጮኽ የማትመልሰው?›› ቆጣ ብላ ጠየቀችኝ፡፡ ‹‹አስቸኳይ ስራ ላይ ስለነበርኩ ነው››
‹‹ኤዲያ! አንተ ደግሞ ሁል ጊዜ ጠብ ለማይል ነገር፣ ችክ ማለት ትወዳለህ›› …በእርግጥ እናቴ እውነቷን ነው! ችክ ያልኩ ቸካካ ነገር ሳልሆን አልቀርም ፡፡
ተመስገን ደሳለኝ
‹‹ልዕልና›› ጋዜጣ ታግዳለች፤ እንደ‹‹ፍትህ›› እና ‹‹አዲስ ታይምስ›› ሁሉ የስርዓቱ የአፈና ሰለባ ሆናለች፤ የሚገርመው ግን መታገዷ አይደለም፣ የታገደችበት መንገድ እንጂ፡፡ ከዚህ ቀደም ደጋግሜ እንደገለፅኩት አቶ መለስን የተኩት ሰዎች ከእረሱም የባሱ ጭፍን አምባገነኖች ናቸው፡፡ ማንንም አይፈሩም፡፡ እግዚአብሄርንም ቢሆን ‹‹በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ካልተጠመቅህ አምላክ ሆነ እንድትቀጥል አንፈቅድልህም›› ከማለት አይመለሱም፡፡
የሆነ ሆኖ የስርዓቱ አይን አውጣነት የደረሰበትን ደረጃ ለመገንዘብ የሚከተለውን በጥሞና አንብቡ፡፡

መለስ ዜናዊ ኤርትራን ለማስገንጠል ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የጻፈው የተማጽኖ ደብዳቤ


ይህን መለስ ዜናዊ ኤርትራን ተሎ እንድትገነጠልለትና በዚያን ግዜ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሃፊ ለነበሩት መለዝ ዜናዊ ደብዳቤ በመላክ የለመንበትን ደብዳቤ ያገኘሁት አቶ ተክሌ የሻው “ታደግ” በሚል ርዕስ በመጋቢት 2003 ዓ.ም በጻፉትና ባሳተሙት መጽሃፍ በገጽ 223-224 ነው።
TRANSITIONAL GOVERNEMENTOF ETHIOPIA OFFICE OF THE PRESIDENT
13 December 1991
Excellency, Mr. Secretary-Gener ­al,
As your Excellency is well aware, the transitional government period in Ethiopia highlights the task of redressing the causes of the 30-year civil war in Eritrea and of establishing the basis of permanent peace and stability.
It is to be recalled that the conference on peace and Democracy in Ethiopia, held inAddis Ababa from 1-5 July 1991, adopted a charter affirming that freedom, equal rights and self-determinat ­ion of all peoples are the cardinal principles governing state affairs in new Ethiopia. In light of this, the conference formally recognized that the people of Eritrea have the right to determine their own future

የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴአባላት በሃሰን ታጁ ድርጊት እጅግ አዝነዋል::


በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በግፍ ታስረው የሚገኙት የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች በኡስታዝ ሀሰን ታጁ የቀረበውን የመፍትሔ ሀሳብ ሳይቀበሉት እንደቀሩ ምንጮች አስታወቁ፡፡ ኡስታዝ ሀሰን ታጁ ህዝበ ሙስሊሙ የጀመረውን ሰላማዊ ተቃውሞ አሁን ባለበት ሁኔታ መቀጠሉ ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እንዲሁም ኮሚቴዎቻችንንም ከመንግስት ጋር በማስታረቅ በይቅርታ እንዲፈቱ ለማድረግ ትግሉ መቆም ይኖርበታል የሚል ሃሳብ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በግፍ ታስረው ለሚገኙት
ኮሚቴዎቻችን አቅርበው የነበረ ሲሆን ኮሚቴዎቻችን በጉዳዩ ላይ ከተወያዩ ቡሃላ በቀረበው የመፍትሄ ሃሰብ ላይ ሊስማሙ እንደማይችሉ መግለፃቸው ተሰምቷል፡፡ኡስታዝ ሀሰን ታጁ ይህን የመፍትሄ ሃሳባቸውን የሚያትት ፅሁፍ ያዘጋጁ ሲሆን ይህም ፅሁፍ የመጀመሪያው በየካቲት ወር ቀጥሎም የተለያዩ
ማሻሻያዎች እና ጭማሪዎች ተደርጎለት በስተመጨረሻም አሁን በምንገኝበት በመጋቢት ወር በመንታ መንገድ ላይ ነን የቱን አቅጣጫ እንከተል የሚል 33 ገፆችን የያዘ የመጨረሻ ፅሁፍ ለውይይት አቅርበዋል፡፡ ኡስታዝ ሐሰን ታጁ ህዝበ ሙስሊሙ እያደረገ ያለው ሰላማዊ ተቃውሞ ከዚህ በላይ መቀጠሉ ላልተፈለገ እልቂት ሊዳርግ ይችላል በሚል እሳቤ እና የተለያዩ መሬት ላይ ያልወረዱ ስጋቶችን በመጥቀስ በመላ ሀገሪቱ እየተቀጣጠለ የመጣውን የመብት ማስከበር ትግል

ESAT Yesamintu Engida Activist Tamagne Beyene April 2013 Ethiopia