No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.

Saturday 21 December 2013

ትንሽ ስለ ‘መለሲ-ዝም’: ከኢህአዴጎች የምስማማበት ነጥብ by Abraha Desta


ሳስበው ሳስበው ስለ ‘መለሲዝም’ ሰበካ የተጀመረ ይመስለኛል። በመለስ ማመናቸው ችግር የለብኝም። ግን መለስ ፈጣሪያቸው መሆኑ እየነገሩን ነው። ብዙ ነገሮች በሱ ስም እየተሰየሙ ናቸው። እነሱ እንደሚነግሩን ከሆነ የኢህአዴግ ፖሊሲ የመለስ ነው፣ መለስ ወታደራዊ መሃንዲሳቸው ነበር፣ መለስ አንቀሳቃሽ ሞተራቸው ነበር፣ የኢህአዴግ ሓሳብና ተግባር የመነጨው ከመለስ ነበር፣ ባጠቃላይ መለስ ሁለመናቸው ነበር።
...
ለዚህም ነው የኢህአዴግ አባላት አውቀውም ሳያውቁም መለስ የተናገረውን እንደ ፓሮት የሚደግሙት። በራሳቸው ማየት ሳይችሉ መለስ በመራቸው ይጓዛሉ። ለዚህም ነው መለስ ያወጣውን ፖሊሲ መተግበር የማይችሉ። ፖሊሲው መተግበር ያልቻሉበት መንገድ ማየት ስለሚሳናቸው ፖሊሲው ጥሩ መሆኑ ተናዘው ችግሩ ያለው ግን አፈፃፀሙ ላይ መሆኑ ይለፍፋሉ።

ግን አንድ ትክክል ወይ ጥሩ የሆነ ፖሊሲ እንዴት ላይፈፀም ይችላል? ፖሊሲ’ኮ አፈፃፀም ነው። ፖሊሲ ከህልም የሚለይበት ዋነኛው መስፈርት ስለሚፈፀም ነው። ስለዚህ አንድ ፖሊሲ አፈፃፀም ላይ ችግር ካጋጠመው ፖሊሲው ትክክል አይደለም ማለት ነው። ግን የመለስ ልጆች ‘ፖሊሲው ስህተት ነው’ ብለው የማጋለጥ ዓቅሙና ድፍረቱስ አላቸው? አይመስለኝም። ምክንያቱም ፖሊሲው የመለስ ነው። ፖሊሲው ስህተት እንደሆነ መናገር ማለት መለስ እንደሚሳሳት መመስከር ነው። መለስ ደግሞ ፈጣሪያቸው ነው። ለዚህም ነው ከነ ስህተቱ ‘የመለስ ሌጋሲ ወይ ራእይ’ እያሉ የመለስን የተሳሳተ የፖለቲካና የኢኮኖሚ አቅጣጫ ለማስቀጠል የሚባዝኑ።

ከኢህአዴግ አባላት የምስማማበት ነጥብ አለኝ፤ መለስ ሁለመናቸው ነው። እሱ የተናገረውን ያደርጋሉ፣ ይፈፅማሉ። ከነሱ ጋር የምስማማበት ነጥብ ይሄ ነው። ይሄንን ነጥብ ትርጓሜ እንስጠው።

የኢህአዴግ አባላት (እነሱ ራሳቸው እንደሚነግሩን) መለስ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዕይታ ምንጫቸው ነው። አዎ! ነው። ይህ ማለት አባላቱ ምን መስራት እንዳለባቸውና እንደሌለባቸው መለስ ይነግራቸው ነበር ማለት ነው። እነሱም ‘የታላቁ ባለራእይ መሪ’ ትእዛዞች ተቀብለው ይተገብሩ ነበር ማለት ነው።

የመለስና የአባላቱ ግንኙነት እንዲህ ከነበረ መለስ dictate ያደርጋቸው ነበር ማለት ነው። በእንግሊዝኛው አጠራር ሌሎችን dictate የሚያደርግ መሪ Dictator ይባላል። ስለዚህ ከተግባራዊ ትርጓሜው ተነስተን መለስን ስንገልፀው Dictator ነበር ማለት ነው። “Dictator’ ወደ አማርኛ ስንመልሰው ‘አምባገነን’ (ብትግርኛ ‘ዉልቀ መላኺ’) የሚል ትርጓሜ ይይዛል። ስለዚህ ‘ሁሉም ወይም አብዛኞቹ የፓርቲው ስራዎች የመለስ ነበሩ’ በሚል ከተስማማን ‘መለስ አምባገነን ነበር’ በሚልም መስማማት ይኖርብናል።

Friday 20 December 2013

ስትራቴጂ አልባ ተቃዋሚዎችን ማዳመጫቸውን ወያኔ እና ዲያስፖራው ደፍነውታል!!! by ========= ምንሊክ ሳልሳዊ ============




ለላሸቀው የዲያስፖራው ፖለቲካ የፈጠረው ጫና ስለ ፖለቲካ እውቀት ያሌላቸው ሰዎች በደመነፍስ ፖለቲከኛ እየሆኑ መምጣት በሃገር ውስጥ ትግል የፖለቲካ ስትራቴጂ እና ታክቲክ እንዳይኖር አድርጓል::
                                   =========  ምንሊክ ሳልሳዊ ============
የወያኔውን ጁንታ አተኩረን በብዛት የምንተቸው የህዝብ አደራ ተቀብያለሁ ብሉ በተጭበረበረ ፖለቲካ ለግላዊ እና ቡድናዊ ጥቅሞች በመቆም አገን እና ህዝብን ወደ ገደል ከቶ በሙስና ተዘፍቆ ህዝብን በድህነት አለንጋ እየገረፈ መሆኑ በቅርበት እያየን ሲሆን ይህንን የትግል ስልት እንደ ህዝብ ስንከታተል የስትራቴጂ አልባ ተቃዋሚዎችን በሰበ አስባብ መንደፋደፍ ደሞ እየታዘብን ነው::

'ኢትዮዽያዊነት' ምንድነው? by Abraha Desta


የህወሓት በስልጣን የመቆየት ስትራተጂ መከፋፈል ነው። ለመከፋፈል ወዳጆችና ጠላቶች መለየት ነው። ህወሓት ከትግራይ ህዝብ ድጋፍ ለማግኘት "ሸዋ አማራ" ጠላቱ እንደሆነ ይሰብካል ('ዓረና ከጠላቶቻችን ጋር እያበረ ነው' የሚል ፕሮፓጋንዳ መሰረት እናድርግ)።
...

እንዴት ነው አንድ ህዝብ ለሌላ ህዝብ ጠላት የሚሆነው? የህዝብ ጠላት ሊሆን የሚችለው ገዢ መደብ ነው። ህዝብን የሚጨቁን ገዢ የህዝብ ጠላት ነው። ስለዚህ መወገድ ይኖርበታል። ህዝብ ግን የሌላ ህዝብ ጠላት ሊሆን አይችልም።

'የሸዋ አማራ' የትግራይ ጠላት መሆኑ የሚነግሩን ደርግ በትግራይ ህዝብ ላይ የፈፀመውን ግፍ በማጣቀስ ነው። ደርግ ጨካኝ የነበረው ለትግራይ ህዝብ ብቻ አይደለም፤ አማራውም፣ ኦሮሞውም ሌላውም ተጨቁኗል። የአማራ ህዝብም "ደርግ አማራ ነው፣ የኛ ነው" ብሎ ከሌሎች ህዝቦች የተለየ ድጋፍ ለደርግ አልሰጠም። ደርግም "ለአማራ ህዝብ የቆምኩ ነኝ" አላለም። ደርግ "ለኢትዮዽያ የቆምኩ ነኝ" እያለ ሁሉም ኢትዮዽያውያንን በደለ።

ህወሓት ከስልጣን የሚወርድ ከሆነ ትግራይ ኢትዮዽያ እንዲሆን የሚፈልግ አይመስልም። ህወሓትና የትግራይ ህዝብ በተመሳሳይ ዕድሜ መመዘን ግን ስህተት ነው። ምክንያቱም የህወሓት የስልጣን ዕድሜ አጭር ነው። የትግራይ ህዝብ ግን ለዘላለም ይኖራል። በሌላ ስርዓት ሌላ ታሪክ ያስመዘግባል። ህወሓት ግን በምርጫ ወይ በጠመንጃ በቅርብ ግዜ መውደቁ አይቀርም፤ የተፈጥሮ ሕግ ነውና።

"ኢትዮዽያዊ ነኝ" ካልክ "የሸዋ ልሂቃን ደጋፊ ነህ" ይሉሃል። ኢትዮዽያ የሸዋ ፖለቲከኞች ብቻ የግል ንብረት ነች እንዴ? ኢትዮዽያኮ የሁላችን ነች። የትግራዮች፣ የአማራዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ቤኑሻንጉሎች፣ ጋምቤላዎች፣ ዓፋሮች፣ ደቡቦች ... የሁሉም ናት።

ኢትዮዽያዊ ማንነት ለተወሰኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ከሰጠነው ተሳስተናል። የፖለቲካ ተፎካካሪዎቻችን "ኢትዮዽያውያን ነን" ስላሉ እነሱን ለመቃወም "ኢትዮዽያውያን አይደለንም" ካልን ችግሩ የኛ ነው። ምክንያቱም ኢትዮዽያዊነታችን በራሳችን ፍቃድ ለሌሎች አሳልፈን ሰጥተናል ማለት ነው። ኢትዮዽያዊነት ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ ማን ሰጠው? ኢትዮዽያውነት'ኮ የጋራ

Wednesday 18 December 2013

'I Wanna be a Billionaire!' ግን የኛ ሰው ድንገት የአንድ ቢልዮን ዶላር ባለቤት ቢሆን ምን ይሆናል?


‘I wanna be a billionaire so freakin' bad
Buy all of the things I never had
I wanna be on the cover of Forbes magazine
Smiling next to Oprah and the Queen’       .  .  .  .  .  .  . 
ይላል የዘፈኑ ስንኝ፡፡

 ********

ግን የኛ ሰው ድንገት የአንድ ቢልዮን ዶላር ባለቤት ቢሆን ምን ይሆናል?

ግልጽ ነው፡፡ 

Friday 13 December 2013

ሌላው ኢትዮጵያዊ የተዋረደበት፤ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን – በኦጋዴን!

የራስን እድል በራስ መወሰን፣ እርስ በርስ እስከ ማጣላት…
ዘንድሮ በኢትዮጵያ ተከበረ የተባለውን የብሄሮች  ቀን ምን ያህሎቻችሁ እንደተከታተላቹህ አላቅም። ላላያችሁት ግንዛቤ ለመፍጠር ያህል… ዘንድሮ በአሉ የተከበረው ሱማሌ ክልል፣ በኦጋዴን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን በመንገር ወጋችንን እንጀምራለን። ይህ ዝግጅት እስከዛሬ በትግራይም፣ በአማራውም ክልል ተደርጓል… ሆኖም በአሉ ላይ ሁሉም የየብሄሩን ባህል ለማሳየት ሲጥር እንጂ፤ አንደኛው ብሄር ሌላውን ሲሰድብ ያየንበት አጋጣሚ አልነበረም። የዚህ አመቱ የብሄር ብሄረሰቦች ወይም የብሄረተኞች ቀን ሌላውን ኢትዮጵያዊ በመውቀስ ላይ የተመሰረተ ነበር።
“አማራው፣ ደገኛው፣ የመሃል አገር ሰው…” እያሉ ቀጠሉ አስተያየት

Thursday 12 December 2013

ሰበር ዜና መንግስቱ ሃይለማሪያም ከኢሳት ጋራ ቃለ መጠይቅ አደረገ/ጉ

mmm
Former ‪#‎Ethiopia‬-n President Mengistu Hailemariam holds an interview with ESAT Tv/Radio. He told the media Station from his residence today that the late South African President Madela was invited by the current Ethiopian regime to visit Ethiopia and recieve honorary Doctorate so many times but had refused saying that he would not like to visit a Country that “is divided”.

Tuesday 3 December 2013

የኢህአዴግ የድርድር ጥያቄና የግል እይታዬ – ከፋሲል የኔዓለም (ጋዜጠኛ)


አንድ፣ ኢሳት ፣ ኢህአዴግን እና ግንቦት7ትን የተመለከተ ዘገባ ካቀረበ በሁዋላ አንዳንዶች ዜናውን ሲጠራጠሩት ተመልክቻለሁ፣ ያሽሟጠጡም አልታጡም። መጠራጠርም፣ ማሽሟጠጥም የሰውልጅ ባህሪ በመሆኑ አልገረመኝም። ትንሽ የገረመኝ አንዳንድ “ጋዜጠኞች” መረጃውን ካገኙ በሁዋላ በራሳቸው መንገድ አጣርተው ሀቁን ማውጣት ሲችሉ እነሱም እንደሌላው መልሱን በማንኪያ እንዲቀርብላቸው መፈለጋቸው ነው። ጋዜጠኛ “ጥቆማ” ከተሰጠው ተመራምሮ፣ የምርምር ስራውን ይጽፋል እንጅ እንደ አንባቢ መልሱ ተዘጋጅቶ እንዲቀርብለት አይጠብቅም፣ ጥያቄ መጠየቅማ ማንም ይጠይቃል፣ ጋዜጠኛን ጋዜጠኛ ወይም ተመራማሪ የሚያደርገው ለጠየቀው ጥያቄ ላይ ታች ብሎ መልስ ማቅረብ ወይም በአሰባሰባቸው መረጃዎች ላይ ተንተርሶ ትንተና መስጠት ሲችል ነው ( በሁለተኛው መስፈርት መሰረት ተመስገን ደሳለኝን እና በእስር ላይ የሚገኘው ውብሸት ታየን አደንቃለሁ)።

Friday 8 November 2013

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላትላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ።

          

በጠቅላይ ሚንስትር ተብየው ሃይለማሪያም ደሳለኝ እውቅናና ትእዛዝ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ታጋዮች በሚገኙበት ቦታ ድረስ በመሄድ አመራሩን ለመግደል ሙከራ ቢደረግም ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት በሕዝባዊ ሃይሉ መረጃና ደህንነት ክፍል ከፍተኛ ክትትል ሙከራው መክሸፉን ሕዝባዊ ሃይሉ ገለጸ። ይህ ልዩ ትእዛዝ ጥቅምት 30 2006 ዓ/ም ተፈጻሚ እንዲሆን እቅድ የነበረ ቢሆንም ሕዝባዊ ሃይሉ ጥቅምት 27 2006 ዓ/ም ሊያከሽፈው ችሏል። ዝርዝሩን ይዘን እንመለሳለን።
ምንጭ :- http://www.ginbot7pf.org/

Thursday 7 November 2013

ስየ አብርሃ የኢትዮዽያ ሰራዊት አሰባስቦ የህወሓት/ኢህአዴግ መንግስት ለመገልበጥ እያሴረ ነው በሚል ህወሓቶች ተሸብረዋል



ህወሓቶች ባስቸኳይ ስብሰባዎች ተወጥረዋል። ሰሞኑ በመቐለ ከተማ የደህንነቶች፣ የታማኝ ካድሬዎችና የምክርቤት ስብሰባዎች ነበሩ/አሉ። የተጨናነቁበት አንድ ጉዳይ አለ።
ህወሓቶች ካድሬዎችን ሰብሰበው የሆነ ግለሰብ ወይ አካል ዒላማ አድርገው ስሙ በማጥፋት ከህዝብ ለመነጠል ጥረት ያደርጋሉ። ቀደም ሲል “አብርሃ ደስታ የሚፅፋቸው ነገሮች ዉሸት ናቸው እያልን ህዝብ እንዳይሰማው እናድርግ” በሚል አብርሃ ደስታ በመላው ትግራይ በራሳቸው አንደበት አስተዋውቀውታል።
አሁን ደግሞ በመላው ትግራይ ስለ ስየ አብርሃ መጥፎ በመናገር ስሙ ለማጥፋት ታቅዷል። በህወሓት መንደር ዋነኛ ስጋት የፈጠረው (ባሁኑ ሰዓት) አብርሃ ደስታ ወይ ዓረና ፓርቲ አይደለም፤ ስየ አብርሃ እንጂ። ስየ እንዴት ለህወሓቶች ስጋት ፈጠረ? ‘ስየ ከፖለቲካ ራሱ አግሏል’ እየተባለ አልነበረም?

Monday 4 November 2013

Mining Corruption in Ethiopia November 3, 2013 by Alemayehu G. Mariam


The Shame of a Nation
In my seventh commentary on corruption in Ethiopia this year, I focus on the mining sector. For other commentaries on the subject, visit my blog site at “Al Mariam’s Commentaries”.
corruption in Ethiopia is not a simple problem limited to a few rogue
I continue to offer commentaries on corruption in Ethiopia to keep public attention sharply focused on the structural nature of the issue. In the past few months, the ruling regime has been grandstanding its “anti-corruption” efforts by corralling a few officials of the “Revenue and Custom’s Authority” and businessmen on charges of corruption. The kangaroo court corruption drama for those suspects is an amusing political theater staged for the entertainment of international loaners and donors who have recently intensified their pressure on the regime to show greater transparency and public accountability. For the domestic crowd, the regime’s grandstanding

Sunday 3 November 2013

ወይዘሮ አዜብ መስፍን የፓርቲ መልቀቂያ አቀረቡ:


ወይዘሮ አዜብ መስፍን የፓርቲ መልቀቂያ አቀረቡ: ተቀባይነት አላገኘም::#Ethiopia
ሕወሓት ለወይዘሮ አዜብ ስልጣን በመስጠት በስልት ልታጠምዳቸው ነው::#TPLF

"ለእኔ ስም የሚያወጡልኝ ተቃዋሚዎች ሳይሆኑ የሕወሓት ሹሞች ናቸው::" የሚሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ባለቤት የሆኑት እና የሙስናዋ ወይዘሮ በመባል የሚታወቁት ወይዘሮ አዜብ መስፍን ለፓርቲያቸው ያቀረቡት የፖ
ለቲካ በቃኝ ማመልከቻ ተቀባይነት ማጣቱ ሲገለጽ የሕወሓት ከፍተኛ ሰዎች ወይዘሮ አዜብን ለማጥመድ በሚያስችል ስልጣን ላይ ሊያስቀምቷቸው እንዳሰቡ ምንጮቹ ጠቁመዋል::የደህንነት ሹሙ አቶ ጌታቸው በወይዘሮ አዜባ ጋር በዋዛ አንላቀቅም በማለት ቂም በቀላቸውን ሊወጡባቸው ይችላሉ የሚል ግምቶች በሕወሓት አከባቢ እየተነገሩ ነው::

ለወይዘሮ አዜብ የታሰበው ስልጣን የትኛው እንደሆነ ባይታወቅም በስልት ከፖለቲካ ለማፈግፈግ እና ለመልቀቅ ከአገር ለመውጣት እንደማይቻል ተነግሯቸዋል:: ወይዘሮ

ዶላር ለመሰብሰብ ወደ ሙኒክ ያቀናው የህወሀት ቡድን አልቀናውም November 3, 2013


በአባይ ግድብ ስም ቦንድ በመሸጥ ጠቀም ያለ ዶላር ለመሰብሰብ አቅዶ ወደ ጀርመን፣ ሙኒክ ከተማ የተንቀሳቀሰው የህወሀት/ኢህአዴግ መልዕክተኛ ቡድን ከኢትዮጵያውያን የደረሰበትን ከፍተኛ ተቃውሞ መቋቋም ሳይችል ቀርቶ ያሰበውን ዶላር ሳይሰበስብ ቀርቷል።
ኢትዮጵያውያኑ የእለቱ መሪ መፈክራቸው አድርገውት የዋሉት እየተለመደ የመጣውን “ወያኔ ሌባ” የሚለውን መፈክር ሲሆን የታሰሩ ጋዜጠኞችና የፖለቲካ እስረኞችም እንዲፈቱ ጠይቀዋል።

“ይህን ጉዳይ አይቶ የኢትዮጵያ ህዝብ ይፍረደኝ፤ ልጆቼም እኔም ፍትህ እንሻለን”

“ልጆቼም እኔም ፍትህ እንሻለን”          
(የሟች ኢ/ር ጀሚል ባለቤት፤ ወ/ሮ ፋጡ የሱፍ)
“ለመጀመሪያ ጊዜ የባሌን መታመም በስልክ ነው የሰማሁት፡፡ ሌላ ጊዜ ወገቡን ያመው ስለነበር ያው ህመሙ ነበር የመሰለኝ። ተኝቷል ወደተባለበት አሚን ጀነራል ሆስፒታል በፍጥነት ስሄድ ያጋጠመኝ ሌላ ታሪክ ነው፡፡ ባለቤቴ ጭንቅላቱ ተጐድቷል፤ አንድ የቀረ የሰውነት ክፍል የለውም፡፡ ተደብድቧል፡፡ ራሱን ስቶ እየቃዠ ነበር ያገኘሁት (… ከፍተኛ ለቅሶ …) ነገሩን ሳጣራ በብዙ ሰዎች ተደብድቦ ከቡታጅራ ነው ወደ አሚን ጀነራል ሆስፒታል የመጣው”

Thursday 31 October 2013

የተበተኑ የኢትዮጵያ ፍርስራሾች October 31, 2013 ዳኛቸው ቢያድግልኝ

 
አገር ማለት ሕዝብ ነው ሕዝብም የሰዎች ስብስብ፡፡ መልክዐምድሩና የተፈጥሮ ሀብት ደግሞ የሰዎችን አኗኗርና አስተሳሰብ የሚቀርጽና ማንነትንም የሚያላብስ ነው። በየመንደሩና አካባቢው ያለው የተለያየ የአኗኗር ሁኔታ የቋንቋና የባህል መስተጋብር ደግሞ ትብብርንና አንድነትን የሚያወርስ እኔነትንና የእኔነትን የሚሰጥ ይሆናል። ኢትዮጵያዊነትም እንደዚያ ነው።
ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ግን በሁሉም አቅጣጫ ጥቃት ተሰንዝሮባቸው ያቺ የሰውን ዘር ትልቅ የመሆን ተስፋን የሰነቀች ምንጭ ትደርቅ ዘንድ የራስዋ ልጆች እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ እያሉ በፉክክር ሊያጠፏት ይሽቀዳደማሉ። የቀጨጨ ትውልድና የጫጨ አእምሮ ያለው ዘር ይጠፋ ዘንድ እውነት ነውና ኩራታችንን ተቀምተን አናሳና ሁዋላ ቀርነታችንን ተቀብለን እንድንጠፋ ተፈርዶብን መጥፋትንም ተለማምደን በዚህም ዳር እንቁም በዚያኛው እግር በእግር እየተጠላለፍን እንዘጭ እንዘጭ የምንልም በርካቶች ሆነናል። ከትናነንት በመማር ፈንታ በትናንቱ እያማረርን ቂም አርግዘን ሞት የምናምጥ በየጎጡ የሰፈርንም ብዙ ነን። “ለመጥፋት መጋፋታችን መቆም አለበት! መኖር ይገባናል! እኛ እኮ ምንጮች፤ የሰው ዘር፣ የእህል ዘርና የስልጣኔ ፈር ቀዳጆች ነን!” ብለን በነበረን ላይ ያለችንን አክለን “የነገን ተስፋ ብሩህ አድርገን ማለፍ የሚገባንና ጮክ ብለን የማሰብ ሃላፊነት ያለብን የኢትዮጵያ ልጆች ነን” የሚል መነሳሳት ያስፈልገናል። ኮሎኒያሊስቶች ባሻቸው ቀጣጥፈው የሰሯቸው አገሮች እንኳን አገር ነን ብለው በሚኮሩበት በዚህ ዘመን የፈረንጅ የእውቀት ቃርሚያ የቀመሱቱ የኛው ልጆች  ኢትዮጵያ የምትባል አገር እኮ አልነበረቺም እያሉን መቃብራችንን ሊያስቆፍሩን ይውተረተራሉ። ለመሆኑ ኢትዮጵያዊነት ምን ማለት ይሆን? ኢትዮጵያዊነት ለኔ እንዲህ ይገለፃል ወይም እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ስል የሚሰማኝ ስሜት እንዲህ ነው።

Monday 28 October 2013

Vi er alle like i mørket ,Aftenposten.

Flere mener det er for dyrt å ta imot flere flyktninger, at det øker kriminaliteten og at Norge burde prioritere de fattige her i landet. Jeg mener de tar feil.

Blikket glir over omgivelsene rundt ham. Livløse kropper, ruiner i gråt. Han skimter en svart røyk. Enda en bombe, enda flere liv tapt. Det er opplevelser, syn, urettferdigheter og elendigheter få nordmenn i det hele tatt kan forestille seg. Samtidig er dette hverdagen til flere millioner mennesker. Hva gjør vi for å hjelpe?

Hvert fjerde barn dør før de fyller fem

Vi hører om dem hele tiden. Flyktninger. De som er på flukt fra hjemlandet, i frykt for å bli forfulgt grunnet rase, religion, nasjonalitet eller politisk oppfatning. I dag er det over 42,5 millioner flyktninger i verden. Over halvparten av disse er under 18 år. Afghanistan og Syria er to av de landene med flest flyktninger i verden. Der blir flere barn og voksne drept og torturert daglig. De blir drept for sin tro, fordi de bruker ytringsfriheten, eller fordi de er på feil sted til feil tid. Flertall av disse er uskyldige. De fleste barna i disse landene har ingen fremtid å se frem til, de vet ikke engang om de overlever dagen.
I Afghanistan dør hvert fjerde barn før de fyller fem år. Norge sender likevel Afghanske flyktninger tilbake til Kabul, fordi vi mener at forholdene der er «trygge». Kan du tenke deg hvordan det er å være en av dem?

14 800 til Sverige, 600 til Norge

Flere mener det er for dyrt å ta imot flere flyktninger, at det øker kriminaliteten og at Norge burde prioritere de fattige her i landet. Jeg mener de tar feil. I 2012/2013 ønsket Sverige nærmere 14.800 flyktninger velkommen. Til sammenligning tok Norge imot 600! Hvert år bruker Staten milliarder på militær og våpen, men asylsøkere har vi ikke penger eller plass til. Hva vil skje med samfunnet når Norge, et land flere ser opp til, bryter etiske grunnprinsipper?
Jeg mener ikke at Norge skal ta imot ubegrenset med asylsøkere, men vi burde øke antallet! De trenger hjelp, og vi har ressursene til å hjelpe. Dessuten tror jeg vi har mye vi kan lære av dem, og omvendt.

En uønsket 18-årsdag

I Norge har ikke enslige asylsøkere over 18 år rett til oppholdstillatelse. For oss nordmenn er 18 årsdagen noe vi ser frem til. For de er 18-årsdagen porten tilbake til det de har flyktet fra. Det er dagen de mister sine rettigheter. En flyktnings største frykt er uvitenheten blant den norske befolkningen. Vi er alle like mye verdt, og burde behandles likt. Skal sårbare mennesker få hjelp og bli beskyttet fra krenkelse av deres rettssikkerhet og tvangsretur til farlige områder, må norske politikere endre holdning og få ut fingeren!
Verden trenger hjelp! I mørket er vi alle like – så hvorfor blir ikke alle behandlet likt?
 

Tuesday 22 October 2013

! ……. የገዢዎቻችን ነገር ……….!


ኣንድ

በ1993 ዓም የህወሓት ክፍፍል መለስ የነ ስየ/ተወልደ ቡድን ለማሸነፍ በህወሓት ሰነፎች (የራሳቸው ነፃ ሓሳብ ያልነበራቸው) የፓርቲው ሰዎች ኣሰባስቦ ‘እኔን መርጠዋል’ ብሎ በህወሓት ሊቀመንበርነቱና የጠቅላይ ሚኒስተር ስልጣኑ ይዞ እንደሚቆይ ኣሳወቀ። ኣቶ ኣባይ ወልዱም ይሄንን ‘የመለስ ራእይ’ (ሰነፎች ማሰባሰብ፣ ጎበዞች ማባረር) እየተገበረ ይገኛል።

ሰነፎቹ ስልጣን ተረካቢዎች ኣሁን የጠበቁት የህዝብ ድጋፍ ባለ ማግኘታቸው ግራ ተጋብተው የሚናገሩትን ነገር እስካለማወቅ ደርሰዋል። በተለይ ኣዜብ መስፍንና ኣባይ ወልዱ (እንዲሁም ስብሓት ነጋ) ለሚናገሩት ነገር ‘ይቅር’ እንበላቸው። ብቁ ፖለቲከኞች ኣለመሆናቸው እየነገሩን ነው። ጭንቀታቸው በኣደባብይ ሲናገሩ ያሳዝናሉ።

ሁለት

Sunday 20 October 2013

የ2013/2006 የአመቱ ምርጥ የኢትዮጵያ ሃብታሞች


1- ሼህ መሃመድ አላሙዲን
የወርቁን ማእድን አጠቃላይ ይዞታ በእጃቸው ያደረጉ እና በሟች መለስ ዜናዊ ትእዛዝ በመቶሺዎች የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ገበሬዎችን በማፈናቀል የአገሪቱን መሬት የያዙ....የሃብት መጠን 10 ቢሊዮን ዶላር
...

2-ወይዘሮ አዜብ መስፍን
የቀድሞ የሟች ጠቅላይ ሚኒስትር ባለቤት እና በህዝባዊ መጠሪያዋ "የሙስና እናት" የምትባለው ወይዘሮ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ ግዙፍ ካምፓኒዎች ያሏት እና በሌሎችን ካምፓኒዎች ውስጥ የራሷ ጥቅሞችን የሚያስከብሩ አክሲዮኖች ያሏት .....የሃብት መጠን 4 ቢሊዮን ዶላር

3-አቶ ብርሃኔ ገብረክርስቶስ
የሟች መለስ ዜናዊ እና የባለቤቱ የአዜብ የቅርብ ወዳጅ ሲሆን በውጪ ያላቸውን ሃብት ሲያመቻችላቸው የነበረ ወኪላቸው ነው የሃብት መጠኑ 2 ቢሊዮን ዶላር

Wednesday 2 October 2013

ሰበር ዜና፣ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል የገቢ ማሰባሰቢያ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ!September 29, 2013

ዛሬ ሴፕቴምበር 28 በኦስሎ ኖርዌይ ለግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል የታሳካ የገቢ ማሰባሰቢያ ተደረገ። በገቢ ማሰባሰቢያው ላይ በስጦታ እና ጨረታ ብቻ 408 ,633.85 የኖርዌጅያን ክሮነር የተገኘ ሲሆን ። ይህ ገቢ ከምግብ ሺያጭ ፣ ከመግቢያ ትኬት፣ ከቲሸርት ሺያጭ እንዲሁም ከተለያዩ ባህላዊ ቁሳቁሶች ሺያጭ ሳይጭምር መሆኑ ወዳጆችን ሲያስፈነድቅ ጠላቶችንን አንገት አስደፍቷል ። በፕሮግራሙ ላይ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እና ኮማንደር አሰፋ ማሩ በመገኘት ከሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያኖች ጋር ምክክር አድርገዋል። ሙሉ ዘገባውን በቅርብ ይዘን እንቀርባለን ።
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር !
ከኖርዌይ
Norway G7 fundrise

Friday 13 September 2013

አስገራሚ የሎተሪ ታሪኮችና ገጠመኞች

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከመቋቋሙ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የሎተሪ ጨዋታ በተለያየ መልኩ ይካሄድ ነበር፡፡ ህግ ከመውጣቱ በፊት የሚካሄዱት ቁማር መሰል ጨዋታዎች በህብረተሠቡ ዘንድ “ኪሳራ” በመባል ነበር የሚታወቁት፡፡ በ1938 ዓ.ም ህገወጥ ሎተሪዎችን የሚያግድ አዋጅ ከወጣ በኋላ፣ “ኪሳራ” የሚባሉት የቁማር ጨዋታዎች ቀሩ፡፡ ከዚያ በኋላ ደግሞ አንዳንድ ግለሠቦች ፈቃድ እያወጡ ሎተሪ ማጫወት ጀመሩ፡፡ አንዳንዴ ገንዘቡን እየሰበሰቡ የሚጠፉ ሁሉ ነበሩ፡፡ በ1945 ዓ.ም ነው መንግስት ሎተሪ እንዲያካሂድ የሚፈቅድ አዋጅ የወጣው፡፡ በመጨረሻ በ1954 ዓ.ም የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር ማቋቋሚያ አዋጅ ታወጀ፡፡ ብሔራዊ ሎተሪ ሲመሰረት የሠራተኞቹ ቁጥር አምስት ብቻ ነበር አሁንስ? የአዲስ ዓመት ዋዜማ እንግዳችን የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት አስተባባሪ አቶ ቴዎድሮስ ነዋይ፤ መ/ቤታቸው

Monday 9 September 2013

እንኳንለአዲሱዓመትአደረሰህ! ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደ-ማርያም

 
 


 የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል።...


“… ጋሼ ማረኝ ማረኝ፤ ጋሼ ማረኝ ማረኝ

ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ! …”

ተብሎ የተዘፈነበት ጊዜ መቶ ዓመት ሊሆነው ነው፤ ዛሬ እኛ ምን ብለን ልንዘፍን ይቃጣናል?

በስዊድን ጉተንበርግ ከተማ ሊደረግ የታሰበው የዓባይ ግድብ የቦንድ ሽያጭ ከሸፈ (ቪዲዮ አለው!)

ተቃዋሚው ከሰላሳ ደቂቃ በኋላ መድረኩን ተቆጣጠሮ ያዘ (ቪዲዮ አለው!)
 

“ይገርማል!” ብሎ መጀመር ይቻላል። አዎን ይገርማል! ከስቶክሆልም የሄድነው ወደ አዳራሹ የገባነው ጥሪ ባደረጉበት 13፡00 ሰዓት ነበር። እ.ኤ.አ ኦገስት 31 ቀን 2013.። ህዝቡ እስኪሰባሰብ ጥቂት ከተጠበቀ በኋላ ስብሰባው በአንድ የኢህአዴግ/ወያኔ ካድሬ ተከፈተ። እንዲህም አለ፤ “እዚህ እኛን ለመቃወም የመጣችሁ እንዳላችሁ እናውቃለን። ሃሳባችሁን እንድትናገሩ አንከለክልም፤ ነገር ግን ጩኸት፣ አላስፈላጊ ረብሻና ግርግር የምትፈጥሩ ከሆነ ወዮላችሁ! አስቀድመን ባዘዝነው የፖሊስ ኃይል እየተለቀማችሁ ትወጣላችሁ። መውጣታችሁ ብቻ አይደለም፤ ታሪካችሁ ይጠፋል፣ ውርደት ይከተላችኋል። በመለያ ቁጥራችሁም ላይ የሚጻፈው ወንጀል ዕድሜ ልካችሁን ይከተላችኋል።”

Saturday 7 September 2013

የቀድሞ ደህንነት ሃላፊ ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል እየተገረፈ ነው (ከኢየሩሳሌም አርአያ) የቀድሞ ሹም እየተገረፈ ነው

(ከኢየሩሳሌም አርአያ)
ከአዲስ አበባ ፖሊስ ምንጮች አሁን በደረሰኝ መረጃ የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው አረመኔው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል በማእከላዊ ወንጀል ምርመራ መገረፉን አስታውቀዋል። የአዜብና መለስ ቀኝ እጅ የነበረው ይህ ጨካኝ የደህንነት ሹም በስልጣን በነበረበት ወቅት እነ ጄኔራል አሳምነውን በመደብደብ፣ አይናቸውን በቦክስ በመምታት ከፍተኛ የጭካኔ ተግባር ይፈፅም እንደነበረ ምንጮች አስታውሰዋል። በ1997-98 ዓ.ም በሺህ የሚቆጠሩ ሰላማዊ ወገኖች እንዲገደሉ፣ እንዲታሰሩና አሰቃቂ ግፍ እንዲፈፀምባቸው ያደረገው ወ/ስላሴ መሆኑን አያይዘው ገልፀዋል። በርካታ ሰዎች ከመግረፍና ከማሰቃየት ባለፈ በጥይት ደብድቦ ይገድል እነደነበረ አመልክተዋል። የቤተመንግስት የጥበቃ ሃላፊ አቶ ዘርኡ መለስ አንገታቸውን በስለት በማረድ እንዲሁም የመንገድ ት/ሚኒስትሩን አቶ አየነው ቢተውልኝን በገመድ አንቆ የገደለው ወ/ስላሴ መሆኑን ከዚህ ቀደም መገለፁ ይታወሳል። ወ/ስላሴ በትላንትናው እና በዛሬው እለት ሁለት ጊዜ መገረፉን ምንጮች አረጋግጠዋል

የአብዮቱ የምፅአት ቀን ምልክቶች! (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ)

የአብዮቱ የምፅአት ቀን ምልክቶች! (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ)September 3, 2013
Journalist Temasgan Desaleg‹‹በአፍሪካ ትልቁ አምባገነን›› የሚል ተቀፅላ የተሰጣቸው የሊቢያው ኮሎኔል መሀመድ ጋዳፊ እና የግብፁ ሆስኒ ሙባረክ በህዝባዊው እምቢተኝነት ከስልጣን መነሳታቸው በመሰል አገዛዞች ስር ያደሩ ሕዝቦችን ለለውጥ ማነቃቃቱ የሚጠበቅ ነው፡፡ በተለይም ከራሳቸው መንግስት ተኳርፈው አስተማማኝ የዲሞክራሲ ተቋማትን በገነቡ የምዕራብ ሀገራት በብዛት የሚኖሩ ዜጎች ላሏት ኢትዮጵያ ንቅናቄው የፈጠረው ተመሳሳይ መነሳሳት ቀላል ባለመሆኑ ኢህአዴግን ሊወጣው ከማይችለው ቅርቃር ውስጥ ከቶታል፡፡ የዚህ ተጠየቅም ቀድሞ እንዲህ አይነት ችግሮች ሲፈጠሩ ድርጅቱ ‹እሳት ማጥፊያ› ያደርጋቸው የነበሩ አጀንዳዎቹ ያለፈባቸው (Expired) መሆናቸውን ማሳየት ነው፡፡
ሰባቱ ‹‹ቀኖና››ዎች
ስርዓቱ ከሃያ ሁለት ዓመታት በላይ በስልጣን የመቆየቱ ምስጢር ከሁለት ምንጭ የሚቀዳ ነው፡፡ አንዱ የታዘዘውን ሁሉ ያለ ምንም ማንገራገር የሚፈፅመው ጠመንጃ አንጋቹ (መከላከያ ሰራዊት፣ ፌደራል ፖሊስ እና የደህንነት መዋቅሩ) ሲሆን፤ ሌላኛው ደግሞ ከፖለቲካው ፍልስፍና የሚወረሱ አጀንዳዎቹ ናቸው፤ ይሁንና ለጊዜው የታጠቀውን ኃይል ወደ ጎን ብለን ስርዓቱ ‹‹የፖለቲካዬ መገለጫዎች›› ብሎ እንደ ቀኖና ይዟቸው የነበሩትን ሰባት ጉዳዮች በደምሳሳው ብንቃኝ የመቃብር አፋፍ ላይ የቆመ ስርዓት ስለመሆኑ የማመላከት አቅም አላቸው ብዬ አስባለሁ፡፡

Thursday 29 August 2013

Tigrai Online’s hatemonger Mikael Abai unmasked August 25, 2013 by Abebe Gellaw

Mikael Abai1Many have wondered who the publisher behind the divisive and hatemongering website called Tigrai Online is. In fact, it is important for anyone who ventures into the publishing business to have an established identity so that people would be able to hold him or her accountable for what he or she does. So the question has been legitimate.
Addis Voice can now reveal that the supremacist hatemonger hiding behind computer screens and spreading the tyranny and venoms of the Tigrai People’s Liberation Front (TPLF). He is none other than Mikael Abai, a resident of Denver, Colorado. Mikael Abai is a devout foot soldier of the TPLF, the ethno-fascist tyrannical group that is robbing, abusing, killing, jailing and torturing Ethiopians.
Like Aiga Forum’s Isayas Abaye, the supremacist Mikael Abai has one narration. “Ethiopia is

የሕወሐት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ፤ የከዱ አሉ ከኢየሩሳሌም አርአያ

በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የሕወሐት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ቡድኑ በዋሽንግተን ኢትዮጲያ ኤምባሲ በጀመረውና በመቀጠል በላስቬጋስ፣ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ “አላማ” አድርጎ የያዛቸው ጉዳዮች እንደነበሩ የጠቆሙት ምንጮች፣ እነሱም፥ “የመለስ ፋውንዴሽን፣ የአባይ ግድብና የ40/60 የቤቶች ግንባታ.” ሲሆኑ፣ ለነዚህ ማስፈፀሚያ “ገንዘብ አዋጡ” የሚለው ዋናው ግብ እንደነበር አስረድተዋል። በተለይ ደግሞ « በትግራይ ተወላጁ ዘንድ ሕወሐት የለም፣ ተከፋፍሏል፣ ተዳክሟል፣ ፓርቲው ሰው የለውም፤» የሚለውን እራሱ ቡድኑ በማንሳት ለገዛ ጥያቄው መልስ ሲሰጥ « ሕወሐት አሁንም ሃይል አለው፤ አልተዳከመም» በማለት አድራጊ- ፈጣሪ በመሆን ስልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሮ እንደያዘና ቡድኑ የመጣውም “አይዟችሁ” ለማለት እንደሆነ መገለፁን በቅርብ የተከታተሉት ምንጮች አስታውቀዋል። ቡድኑ በተጨማሪም ፥ « ልማት አልምተናል፤ ትግራይ እየለማ ነው፤ ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረገነው ነው» ከማለቱ ባሻገር « በትግራይ ተወላጁ ላይ አደጋ ተደቅኗል፤ የሙስሊሙ፣ የትምክህተኞችና የሽብርተኞች አደገኛ እንቅስቃሴ እያንዣበበ መሆኑን፣…የተደቀነብህን አደጋ ከጎናችን

ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ ሮቤል የእስራኤል ታዋቂ ቴሌቭዥን ጣቢያ ያዘጋጀው ”የቢግ ብራዘርስ” ውድድር አሸነፈች

ኢትዮጵያውያን በእስራኤል ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል!
በ2011 ዓም እኤቆጣጠር ኢትዮጵያዊቷ ሃጊት የመላዋ እስራኤል ”አይዶል” ሙዚቃ የአመቱ አሸናፊ ሆነች።
በ 2013 ዓም እኤቆጣጠር ኢትዮጵያዊቷ ይታይሽ የዓመቱ ”ወይዘሪት እስራኤል” የቁንጅና ውድድር አሸናፊ ሆነች።
ዛሬ ደግሞ የ 2013 እኤቆጣጠር የእስራኤል ታዋቂ ቴሌቭዥን ጣቢያ ያዘጋጀው ”የቢግ ብራዘርስ” ውድድር ከጠቅላላ ተወዳዳሪዎች ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ ሮቤል አሸናፊ ሆና ከ ሁለት መቶ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ አሸናፊ ሆናለች።
የትሁኔን የድል ዜና ከእዚህ በታች ባለው ፊልም ላይ ይመልከቱ።

የእኛ “መንግስት” (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ)

Journalist Temasegan Dasaleg“በእያንዳንዱም መንግስት የሚያድሩ ብዙ ልዩ ልዩ ነገዶች ይኖሩ ይሆናል፡፡ ስለ ሆነ መንግስት አንዱን ነገድ አጥቅቶ ሌላውን ነገድ ለመጥቀም ሥራው አይደለም፡፡ አስተካክለን ካሰብን ዘንድ መንግስት መቆሙ ለሕዝቡ ሁሉ ጥቅም ነው፡፡ ጥረቱም ህዝቡን ሁሉ በትክክል ለመጥቀም ያልሆነ መንግስት ሊቆም አይችልም፡፡ ለአንዱ ነገድ ወይም ለጥቂት ሰዎች ብቻ ማድላት ለመንግስት የሚገባ ሥራው አይደለም” ይህንን መግቢያ የወሰድኩት በልዑል የኢትዮጵያ መንግስት አልጋ ወራሽ ተፈሪመኮንን ማተሚያ ቤት የካቲት 1 ቀን 1917 ዓ.ም ከታተመው የነጋ ድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ‹‹መንግስትና የሕዝብ አስተዳደር›› መፅሀፍ ነው፤ ዛሬም ያለንበትን ዘመን ይዋጃልና፤ በተለይ ስለ‹‹ነገድ›› የተጠቀሰውን አርቀን ሰቅለን፣ ‹‹ለጥቂት ሰዎች ብቻ ማድላት›› የምትለዋን ሀረግ በወጉ ካጤንናት ለጊዜያችን በልክ የተሰፋች መሆኗን ለመረዳት አስቸጋሪ አይደለም፡፡

Tuesday 27 August 2013

Too crowded to train: The dire state of medical schools in Ethiopia. By M.H. Idriss, M.D.

On a bright monday morning, I was breezing through my routine lecture for a group of medical students spending a few weeks of clinical training in the hospital I work in. As I began the last part of my lecture detailing the treatment of a very common disease I was teaching for the day, I popped a question asking how many of the students had observed or perhaps done a very common procedure commonly used to treat the disease. I scanned through the group looking for an answer but to my surprise, not a single student among the 40 (about one eighth of the typical total medical school class size) or so students had ever done or seen the medical procedure being performed. As the students were on their last week of training in my department, I decided to demonstrate the procedure.

የህዝብ ተወካዩ ህዝብ እያስፈራራ ነው


በሐውዜን ከተማ እየተፈፀመ ያለው ያስተዳደር ብልሹነትና የልማት አድልዎ የህዝብ ቁጣ ከቀሰቀሰ ሰንብቷል። ሐውዜን የከተማነት ደረጃ ተነፍጓታል። ህዝቡም ከወረዳ አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን፣ ክልልና ፌደራል መንግስት ድረስ የልማት ጥያቄውን ያስተጋባ ቢሆንም አግባብ ያለው መልስ የሚሰጥ የመንግስት አካል ግን ፍፁም አልተገኘም።

ጥያቄውና መነሳሳቱ ቀጥሏል። በጉዳዩ የሐውዜን ወረዳ ባለስልጣናት በሁለት ተከፍሏል፤ (1) የወረዳው ስራ አስፈፃሚ አባላትና (2) የወረዳው የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አባላት። የስራ አስፈፃሚዎቹ ቡድን አቶ አሕፈሮም ወ/ገብርኤል በሚባል የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን የህዝቡ ጥያቄ 'የጠላቶች ፖለቲካዊ መነሳሳት ነው' በሚል ሰበብ የወረዳው ህዝብ በማስፈራራት፣ በማሰርና በጥቅማጥቅም ለመደለል በመሞከር የልማት ጥያቄው ለማዳፈን የሚጥር ነው።

Friday 16 August 2013

The Heroic Ethiopian Journalist Eskinder Nega by Betre Yacob

August 15, 2013

Ethiopian prominent Journalist and blogger Eskinder Naga is one of those who have been arrested, interrogated, and threatened in Ethiopia, for exercising freedom of expression. He is currently serving his jail sentence in Kality, a notoriously brutal prison in Addis Ababa, where dozens of political prisoners are suffering. Judged a “terrorist” by the regime’s kangaroo court, he was sentenced to 18 years in prison in 2012, along with other critical journalists and bloggers.
Ethiopia is one of the leading repressive nations in the world. Particularly, the repression of freedom of expression is the most severe in this poor East African nation more than any other country. According to Amnesty International, during the past three years only, over 100 prominent journalists and influential political activists were prosecuted on fabricated charges of terrorism, and too many others were also subjected to harassment, intimidation, threat, and other violence.

Amnesty International: Ethiopian repression of Muslim protests must stop

August 8, 2013

Amnesty International on Ethiopian Muslims
Young Ethiopian Muslim girl, attacked by Ethiopian government forces during Eid al-Fitr celebrations in Addis Ababa. August 08, 2013
The Ethiopian government must end its use of repressive tactics against demonstrators, following initial reports of widespread arrests of Muslim protestors during this morning’s Eid al-Fitr celebrations, said Amnesty International today.

Eritrea in Critical Defense Corruption By Betre Yacob

August 15, 2013

Eritrea, one of the smallest nations, is known to be most militarised country in Africa. According to different sources, the number of its army is estimated to be more than 600,000—which is approximately 20% of its total population. Many, for this reason, call the country the “North Korea of Africa”. To our surprise, a recent study has also revealed that this smallest nation has not only a huge defense force but also most corrupted. According to the study, titled “Government Defense Anti-Corruption Index 2013”, the Eritrean Defense Force is among the top 9 most corrupted defense forces in the world.

Tuesday 30 July 2013

የዘመኑ መንፈስ (በእውቀቱ ስዩም) July 29, 2013

በእውቀቱ ስዩም
Bewketu Seyoum is a young Ethiopian writerባገራችን ባሁኑ ጊዜ ብዙ ተከታይ ያለው ሃይማኖት ብሄርተኝነት ይባላል፡፡የብሄርተኝነት ምእመን ከሆንክ የነፍስ አባት ይኖርሀል፣በጭፍን የምትቀበለው ቀኖና ይኖርሀል፣ነገ የምትገባባት የተስፋ ምድር ይኖርሀል፣ከሁሉ በላይ ደግሞ ብርቱ ችግርህን የምትደፈድፍበት የመስዋእት በግ ይኖርሀል፡፡
ሃይማኖቶች ምእመናንን ብቻ ሳይሆን መናፍቃንንም ያፈራሉ፡፡ብሄርተኞች በስሜት የሚነድደውን ምእመን ብቻ ሳይሆን የኔ ቢጤውን መነፍቅም እንደሚያፈሩ አንርሳ፡፡በነገራችን ላይ ሃይማኖትን መካድ ማለት ሃይማኖት የሚያነሳቸውን አብይ ጥያቄዎች መካድ ማለት አይደለም፡፡እንዲሁም፣ ብሄርተኝነትን መካድ ማለት የኢትዮጵያን ብሄር ብሄረሰቦች ህልውና መካድ ማለት አይደለም፡፡በዚህ ጉዳይ ፣መናፍቅ መሆን ማለት፣ የብሄርተኛ ነቢያት ሰለ ጭቆና ስለ ነጻነት ብሎም ስለ ኢትዮጵያዊነት የሚያቀርቡትን አጉል እምነት መጠራጠር ማለት ነው፡፡
ከኢትዮጵያዊነት እንጀምር፡፡
ከዘመናችን የብሔርተኝነት ነቢያት አንዱ ጃዋር መሐመድ በቅርቡ ከእንቁ መጽሔት ጋር ባደረገው ቃለመጠይቅ ላይ ስለኢትዮጵያዊነት የሚከተለውን ይላል፡፡
‹‹…ኢትዮጵያን የመሠረታት የሶሰትዮሽ ጦርነት ግብግብ ነው፡፡በአማራው፣በኦሮሞው፣በትግሬው ግብግብ ውስጥ ወደ መጨረሻ ላይ በአመራር ስር የበላይነቱን የያዘው አማራው ነበር፡፡በዚህ የተነሳ አሁን የምናያት ኢትዮጵያ ማንነቷ በአማራ ባህላዊ ሥርጭት እና በአማራ ፖለቲካ የተገነባች ነች፡፡…የኢትዮጵያ አገራዊ ማንነት የምንለው የአማራ ባህላዊ ማንነት ነው››
ጃዋር የኢትዮጵያን መሠረት የሦስት ብሄረሰቦች የስልጣን ግብግብ አድርጎ ወስኖታል፡፡ በመጀመርያ፣ ሌሎች ብሄረሰቦች በግብግቡ ተሳትፎ እንዳልነበራቸው አድርጎ ማቅረቡ አንድ

Monday 29 July 2013

ከ“ሙስና”ው ክስ በስተጀርባ ከተመስገን ደሳለኝ


  • የኢትዮጵያ ፖለቲካ ለትንተና አዳጋች መሆኑን የሚናገሩ ምሁራን መከራከሪያቸው ፖለቲከኞቹ ከርዕዮተ-ዓለም ይልቅ ‹‹ሴራ››ን ማስቀደማቸውን በመጥቀስ ነው፡፡ በርግጥም አብዛኛው የፓርቲዎቹ የአመራር አባላት ከክህሎት እና ርዕዮተ-ዓለም መራቀቅ ይልቅ በዘልማዱ ፖሊቲካ የተካኑ ናቸው፡፡ በተለይም የ1966ቱ ‹‹አብዮት›› ያሰረፀው የ‹‹ፓርቲ ፖለቲካ›› የተደራ ‹‹ሴራ›› ምን ያህል ኩነትንም ታሪክንም መቀየር እንደሚችል አሳይቷል፡፡
    የሁሉንም ፓርቲ የአመራር አባላት አመዳደብ መስፈርት ከምር ከፈተሽነው ከፊት መስመር ከምናገኛቸው አብዛኞቹ በዚህ አይነቱ የጨዋታ ህግ የተሻሉ ሆነው ስለተገኙ መሆኑን ለመረዳት አያዳግትም (ሻዕቢያ፣ ኦነግ፣ ደርግ፣ ኢህአፓ-እነጌታቸው ማሩንና ብርሃነመስቀል ረዳን፣ ህወሓት-እነስሁል፣ እነአረጋዊ፣ እነስዬ፣ ብአዴን-እነያሬድ ጥበቡንና ሙሉዓለም አበበን፣ ኢህአዴግ፣ መኢአድ፣ ኢዴፓ፣ ቅንጅት፣ አንድነት… የመርህና የህግ ተገዥ የሆኑ አመራሮቻቸውን ደግመው ደጋግመው በሴራ ፖለቲካ በጓሮ በር ሸኝተዋል) የዚህ ፅሁፍ ዓላማ አውራው ኢህአዴግ፣ በተለይም ከድህረ ትጥቅ ትግሉ ወዲህ ባለተፃፈ ህጉ በመሪዎቹ ላይ የፈፀማቸውን የሴራ ፖለቲካ ለመቃኘት መሞከር ነው፡፡ እንደ ሚታወቀው ስርዓቱ ወደስልጣን ከመጣ በኋላ ተአማኒነትን ያላገኙ ግዙፍ የፖለቲካ እርምጃዎችን በጉምቱ መሪዎቹ ላይ በተደጋጋሚ ሲወስድ አይተናል (በተጠመደ ፈንጅ ህይወቱ ያለፈውን የብአዴን መሪ ሙሉዓለም አበበንና የጄኔራል የሎም ግድያን ሳንጨምር)

Sunday 28 July 2013

ETHIOPIA: LEGALLY CORRUPT July 24, 2013 by Wondimu Mekonnen

Introduction

The simplest definition of state corruption is the self-enrichment of government officials through the use of the power bestowed on them and state mechanism. In Ethiopia, the TPLF is a mafia type gang that is running its own Mafiosi economic empire, not the country as a legitimate caring government.
The country itself is up for sale, as long as there are buyers out there. That is why people in Gambella were to evicted and their land sold to Indian and Arab, Turkish, Pakistani Billionaires. Recently, the Ethiopian Government refused to cooperate with the World Bank when it was asked to investigate whether the World Bank violated its own policies by funding, in which thousands of people were allegedly relocated to make way for agricultural investors. The British Government actually knowingly or unknowingly funded a programme that evicted the tribes of the Lower Omo Valley in south west Ethiopia – chief among them the Mursi, the Nyangatom, the Bodi and the Daasanach, who depend on a combination of flood retreat cultivation on the banks of the Omo

Thursday 18 July 2013

! …. ትንሽ ስለ ዓረና ትግራይ ፓርቲ …….! Abraha Desta


ዓረና ትግራይ ፓርቲ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ

ፓርቲው ለእሁድ ሓምሌ 14, 2005 ዓም በመቐለ ማዘጋጃቤት አዳራሽ ህዝባዊ ስብሰባ መጥራቱ ተሰምቷል። ፓርቲው ‘አሉ’ በሚላቸው የህዝብ ችግሮች (ኑሮ ውድነት፣ የወጣቶች ስደት፣ የግብር አከፋፈል ችግሮችና የሙስና ሁኔታ፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና የመሳሰሉት የህዝብ ችግሮችና በዓረና ትግራይ የሚቀርቡ አማራጭ መፍትሔ ሓሳቦች ከመቐለና አከባቢው ህዝብ ነዋሪዎች መወያየት እንደሚፈልግ አስታውቋል። ሁላችን ተጋብዘናል፤ እንሳተፋለን።

ስንሳተፍ ግን ምን እንጠብቃለን? ዓረናዎች የህዝብ ችግሮችና የመፍትሔ አማራጫቸውን ሲነግሩን የህወሓት ደጋፊዎች (መሳተፋቸው አይቀርም ከሚል ነው) ደግሞ ‘ እናንተ ዓረናዎች እኮ ያው ናችሁ። ህወሓት ነበራቹ። ያኔ ለውጥ አላመጣችሁም።’ የሚል የተለመደ የፕሮፓጋንዳ ስትራተጂ መጠቀማቸው አይቀርም።

እኔም እላቸዋለሁ፡ አዎ! አብዛኛው የትግራይ ህዝብ የህወሓት ታጋይ ነበር፤ የህወሓት ፓርቲ አመራር አባል ግን አልነበረም። እነኚህ የዓረና አባላትም የትግራይ ህዝብ አባላት እስከሆኑ ድረስ የህወሓት ታጋዮች ነበሩ። የህወሓት ታጋይ መሆን በራሱ ስሕተት አይደለም። ህወሓት እንደ ትግልና እንደ ገዢ መደብ የተለያዩ ናቸው።

መንግስት ያደረሰበትን ሰቆቃ በፍኖተ ነፃነት ያጋለጠው ወጣት ተስፋዬ ተካልኝ የገባበት ጠፍቷል



ወጣት ተስፋዬ ተካልኝ የገባበት ጠፋ

ወጣት ተስፋዬ ተካልኝ መኮንን ፤ አርሲ አርባ ጉጉ ተወልዶ በ1998 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሶሲዮሎጂ ተመርቋል፡፡ በ2000 ዓ.ም በባህልና ቱሪዝም ሚ/ር በሲኒየር ካልቸራል ኤክስፐርትነት የስራ መደብ እስከ ሚያዝያ 2003 ሰርቷል፡፡ ሚያዝያ 12 ቀን 2003 ዓ.ም በግልፅ ባልተረዳው ምክንያት በመንግስት የደህንነት ሀይሎች ተያዞ ለ23 ወር በማዕከላዊና ዝዋይ እስር ቤት ከፍተኛ ስቃይ እየተፈፀመበት መቆየቱን ይናገራል፡፡ መጋቢት 26 ቀን 2005 ዓ.ም ከእስራት ሲለቀቅም አንድ ጊዜም እንኳን ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ለፍኖተ ነፃነት አስረድቷል፡፡ የደረሰበትን በደል ይፋ ቢያደርግ እንደሚገድሉት እንዳስጠነቀቁት ለፍኖተ ነፃነት አስረድቶ ነበር::

ግልጽ ደብዳቤ ለሃይሌ ገብረሥላሴ ከአበበ ገላው


ውድ አትሌት ሃይሌ፣ ከነመላው ቤተሰብህ እንደምን ከርመሃል? ልጆቹ እንዴት ናቸው፣ አለምስ እንዴት ሰንብታለች?
ሰሞኑን የወዳጅ የዘመድ ምክር አላዳምጥ ብለህ እንደነ ጋሼ ግርማና ጋሼ ሃይለማርያም ደሳለኝ የህወሃቶች አሻንጉሊት መሆን
እንዳማረህ ስሰማ በጣም ተገረምኩ። በመላው አለም ዝና ያተረፍክበትን እሩጫ ትተህ “ቤተመንግስት” ወይንም “ፓርላማ” ቁጭ ብለህ
ዝንብ ማባረር ምን ይጠቅመኛል ብለህ ነው? አንተም እንደነጋሼ ግርማና ሀይለማሪያም በቁምህ ከመሞትህ በፊት ምክሬን ባትሰማ
እንኳን ለማንኛውም ይቺን አጠር ያለች ጦማር ልጽፍልህ ወሰንኩ።
እኔ ያቺን “ሪከርድ” የሰበርክባትን ቲሸርት
ነፍሳቸውን ይማርና ለዛ ህዝብ ላፈኑ፣ ላሰቃዩ፣
ለረገጡና ለጨረሱ፣ እንኳን በቁማቸው ሞተውም
ላስመረሩን የሂትለርና የሞሶሊኒ ግልባጭ
በአደባባይ ስትሸልም መካሪ ማጣትህን
ገምቻለሁ። ግለሰቡ መሸለም ሳይሆን ተይዘው
እንደ ናዚዎቹ ኑረንበርግ ለፍርድ መቅረብ
ይገባቸው እንደነበር ጠፍቶህ ነበር ማለት
አይቻለኝም። ግን ሃያሉ ፈጣሪ ፍርዱን እንደማያዘገይ አሳየን።

Wednesday 17 July 2013

ከኦሮሞ ፖለቲካ ወደ ጃዋር ፖለቲካ? (ከመስፍን ነጋሽ )

01
ወንድሜ ጃዋር (Jawar Mohamed) ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኦሮሞ ፖለቲካ እና አሁን ደግሞ ስለኦሮሞ-ኢስላም ያቀረባቸው ንግግሮች ኮርኳሪ ሆነዋል። ኮርኳሪነታቸው የሚመነጨው ግን ሐሳቦች አዲስ ስለሆኑ አይደለም፤ በአቀራረባቸውም ቢሆን ያልተለመዱ አይደሉም። “የአግራሞቱ” ወይም የንዴቱ ምንጭ ጃዋር የገነባው ወይም እየገነባው የመሰለን የፖለቲካ ማንነት እና በቅርብ ያንጸባረቃቸው አቋሞቹ እጅግ የሚቃረኑ ስለሚመስሉ ነው።
የኢትዮጵያን ፖለቲካ ውስብስብ ከሚያደርጉት ቁልፍ ጉዳዮች አንዱ የኦሮሞ ፖለቲካ ነው። ኢትዮጵያ ዜጎች ቢያንስ በመጠኑ ሐሳባቸውን በነጻነት የሚለዋወጡባት አገር ብትሆን ኖሮ ጉዳዩን ነጋ ጠባ በተነጋገርንበት፣ በተከራከርንበት ነበር። ይህ ባለመሆኑ ግን ከትልቁ የኦሮሞ ጉዳይ ይልቅ ጃዋር የተነፈሳት አንድ አረፍተ ነገር የበለጠ ቁም ነገር ያላት ሆና ተቆጠረች። መፍትሔው ጃዋርን ማውገዝ አይመስለኝም፤ ስለኦሮሞ ፖለቲካ መነጋገርና መደማመጥ ያስፈልጋል።

“የአዲስ አበባ መሪ ፕላን የኦሮሞን መሬት ለመንጠቅና ለማፈናቀል የታቀደ ሴራ ነው” ኦፌኮ

ኦህዴድ በአዲስ አበባ መሪ ፕላን ላይ
የአመራሩን ብዥታ ሊያጠራ ነው
“የአዲስ አበባ መሪ ፕላን
የኦሮሞን መሬት ለመንጠቅና ለማፈናቀል የታቀደ ሴራ ነው”
ኦፌኮ
 
በዘሪሁን ሙሉጌታ
የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ከአዲስ አበባ መሪ ፕላን ጋር በተያያዘ በዙሪያዋ ካሉ ከተሞች ጋር በቀጣይ ሊኖር ስለሚችለው ግንኙነት በተመለከተ የድርጅቱ አመራርን ብዥታ ለማጥራት እንደሚንቀሳቀስ አስታወቀ። የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) በበኩሉ የአዲስ አበባ መሪ ፕላን የኦሮሞን መሬት ለመንጠቅና ለማፈናቀል የታቀደ ሴራ ነው ብሏል።

EU delegation: Ethiopia should release jailed journalists and activists

July 17, 2013
by Associated Press
A European Union parliament delegation in EthiopiaADDIS ABABA, Ethiopia — A European Union parliament delegation on Wednesday called on Ethiopia’s government to release jailed journalists and activists, but in a sign the call may not be heeded the delegation was denied from visiting a prison it had been approved to see.
The head of the delegation, Barbara Lochbihler, said Ethiopia is jailing journalists and activists for “exercising their legitimate right to freedoms of expression, association and religion.” The group is concerned by reports of misuse of the country’s anti-terrorism legislation to stifle dissent, she said.
“Despite the country’s excellent constitution, we note flaws in the impartiality of the judicial system,” Lochbihler told journalists at a press conference Wednesday.

Tuesday 9 July 2013

አቶ መለስ ዜናዊ ለትውልድና ለሀገራችን ጥለውት ያልፉት እኩይ፣ መራራና አሳዛኝ ሀቆች ከፊሊጶስ




የአቶ መለስ፣ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን ግንኙነት ሁሌም ይደንቀኛል። በሀገርና በትውልድ ላይ የፈጸሙትንና
ጥለውት የሄዱትን ከትውልድ ወደ ትውልድ ይሚትላልፍ መርዝ ሳስብ፤ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዊያን የነበራቸውንጥላቻ ስቃኝ ፤ በ’ርግጥ የሰው አዕምሮ ተመራምሮ ይደርስብት ይሆን? እላለሁ። አሁንም ከኢትዮጵያና ከዚች ዓለምተለይተው ሄደው ግፋቸውን ሳስታውስ እጅግ አድርጎ ይገርመኛል ። ዘፋኙ ምን ነበር ያለው?……’’….ግርም ያደርገኛል ያሰበኩት እንደሆንሰው በገዛ ሀገሩ ስደተኛ ሲሆን።….”እስቲ ባለፉት አመታት አቶ መለስ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊያን ላይ የሰሩትንና የፈጸሙትን መራራ ሀቆችና ለዚህትውልድ ጥለውት ያለፉትን ታሪክ እጅግ ባጭር ባጭሩ (የውቅያኖስን ውሀ በጭልፋ ጨለፎ ለመጨረስ እንደመሞከርይቆጠራል።) እናስታውስ።1ኛ/ አቶ

በረከት ስምዖን አደጉ ወይስ ተገፉ? ወርቅነህ ገበየሁ ለምን ወደ ትራንስፖርት ሚኒስትርነት?

workneh and bereket

ሰሞኑንን ይፋ የሆነውን የአዲስ የሚኒስትሮችና የ”ከፍተኛ” ባለሥልጣናት ሹመት ተከትሎ ከውስጥም ከውጭም የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ነው። ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ሹመቱን ይፋ ከማድረጋቸው በፊት ሪፖርተር “ምንጮቼ ነገሩኝ” በማለት አቶ በረከት ስምዖንን የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር የሚያደርጋቸው አዲስ ሹመት እንደሚሰጣቸው ዘግቦ ነበር። ይህንኑ ዜና ተከትሎ “ኢትዮጵያ በኦፊሴል በኤርትራ መመራት ጀመረች” በማለት ቅድመ አስተያየት የሰነዘሩ ጥቂት አልነበሩም።
ሚዲያውን መዳፋቸው ስር አኑረው የቆዩት አቶ በረከት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትርነታቸው ተነስተው የጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም የፖሊሲና ጥናት አማካሪ ሚኒስትር ተደርገው መሾማቸው “በረከት አደጉ ወይስ ተገፉ?” የሚል ጥያቄ አስነስቷል።

Friday 5 July 2013

ድምጻችን ይሰማ፡በደሴ የደሴ ሙስሊም አሁንም ድረስ ባልፈፀመው ወንጀል እየተሰቃየ ይገኛል!

ትላንት ማታ ሰኔ 27/05 ከኢሻ ሾላጽ በኋላ በሸዋበር ሸኽ ያቁት መስጂድ አካባቢ ሸኽ ኑሩ የተባሉት ግለሰብ በመገደላቸው ዛሬ የደሴ ሙስሊም ባልሰራው ወንጀል መሰቃየት ጀምሯል፡፡ ጧት በ06 ማእከል የከተማዋ ሚኒሻዎችና የፌደራል ፖሊሶች ዝግ ስብሰባ አድርገው የነበረ ሲሆን ከአሱር ሶላት በኋላ የጅምላ አፈሳ ጀምረዋል፡፡

እስከ አሁን ድረስ በደረሰን መረጃ አህመድ ኢንጂነር፣ አህመድ አሊ፣ ከድር አሊ እንዲሁም ሌሎች ወንድሞቻችን ከሚሰሩበትና ከቤታቸው ባልታወቁ የፌደራል ፖሊሶች ታፍሰው ተወስደዋል፡፡ከግድያው በኋላ ትላንት ምሽት መንገድ ላይ ካገኟቸው ሰዎች ሶስት ሰዎችን እንደያዙም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሰሞኑን ከደህንነት አካላቶች ጋር ግጭት ውስጥ መግባታቸው የሚታወቁትና በመንግስት አካሄድ ላይ ቅሬታና አስተያየት ሲሰጡ የነበሩት ሸኽ ኑሩ ትላንት ምሽት ተገድለው ለገኝተዋል፡፡ ግድያው በደህንነት አካላቶች እንደተፈፀመ የሚያሳዩ ምልክቶች የታዩ ሲሆን ይህ ነገር ተሸፋፍኖ እንዲያልፍ ሬሳቸው ሆስፒታል ቢሄድም አስክሬኑ ያለምንም ምርመራ ከሆስፒታል ወጥቶ ለቤተሰቦቻቸው በፌደራል ፖሊሶች መኪና ተመልሷል፡፡

Thursday 4 July 2013

! ...... What Is Missing In Egypt Politics? ....! Abraha Desta


 After having accumulated political grievances, Egyptians have already overthrown the Authoritarian Mubarek regime by a ‘popular uprising’. By doing so, Egyptians were expecting to have ‘more democratic’ government, elected by the peoples themselves.

Then a ‘new constitution’ was/is ratified. Egyptians had elected another president thereby a change from ‘authoritarian’ to ‘theocratic’ regime. Yet, Egyptians are still unhappy about the changes. As a result, the ‘uprising’ resumed.

Now, Egyptians turned against the president whom they had elected themselves. President Morsi was ‘democratically’ elected. Yet, the ‘elected president’ has recently been removed from his position by another ‘popular revolt’ accompanied with a ‘military coup’.

Wednesday 3 July 2013

አቶ ታምራት በንግድ ተሰማሩ፤ ቢተው ስልጣን ያዙJuly 3, 2013 ከኢየሩሳሌም አርአያ

 
Former Prime Minister Tamrat Layneበአሜሪካ ዴንቨር ከተማ ከቤተሰባቸው ጋር የሚኖሩት አቶ ታምራት ላይኔ የጋዝ እስቴሽን በመክፈት በንግድ ስራ መሰማራታቸውን ምንጮች ገለፁ። በሙስና ወንጀል ተከሰው ለአስራ ሁለት አመት ታስረው የወጡት አቶ ታምራት ከተፈቱ በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ፥ አማኝ ሆነው እንደሚቀጥሉና ነገር ግን በማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከማንም ፖለቲካ ድርጅት ጋር ሳይወግኑ ለአገር ይጠቅማል የሚሉትን ሃሳብ እንደሚያካፍሉ፣ መፅሃፍ እንደሚያዘጋጁ…ገልፀው እንደነበር ያስታወሱት እነዚህ ወገኖች፣ ታምራት ያንን ቢናገሩም በቃላቸው ግን እንዳልተገኙ አስረድተዋል። « የኢየሱስ አገልጋይ ሆኜ እኖራለሁ» ያሉት ታምራት አሁን ወደ ንግድ አለም መግባታቸው እንዳስገረማቸው ምንጮቹ ጠቁመዋል። ሌላው ቢቀር በስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ለሰሩት ጥፋት ህዝብን ይቅርታ ያለመጠየቃቸው አስገራሚ ነው ያሉት እነዚህ ወገኖች፣ በይፋ አደባባይ ወጥተው ህዝብን ይቅርታ የጠየቁት ዶ/ር ነጋሶና አቶ ገብሩ ብቻ እንደሆኑ አስታውቀዋል። አቶ ታምራትና አቶ ስዬ ግን ይህን ለማድረግ ጨርሶ እንደማይፈልጉ ከያዙት አቋም በቀላሉ መረዳት ይቻላል ብለዋል።

የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አዋጅ ጸደቀ ኢሳት ዜና


 ሰኔ ፳፭ (ሃያ አምት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና :-በሚኒስትር ማእረግ ደረጃ እንዲቋቋም የታሰበው የብሔራዊ የመረጃና ደህንነት መ/ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ከአንድ ሳምንት ዕይታ በኋላ ዛሬ ለፓርላማው ቀርቦ ...
እምብዛም ውይይት ሳይደረግበት መጽደቁ ታውቋል፡፡

የኣመቱ ሥራውን ሰኔ 30 የሚያጠናቅቀውና ለዕረፍት የሚዘጋው ኢህአዴግ መራሹ ፓርላማ በተጣደፈ አሰራር ያጸደቀው በዚሁ አዋጅ መሰረት የሚቋቋመው መ/ቤት መረጃዎችን የመሰብሰብ፣ የመተንተንና የማቅረብ እና የደህንነት አገልግሎት የመስጠት እንዲሁም በአገር ውስጥ የጸረ ሸብርተኝነት እና የበረራ ደህንነትን የማስጠበቅ ሥራዎችን በኃላፊነት
ይሰራል።

መ/ቤቱም ካለበት ህገመንግስታዊና አገራዊ ሃላፊነት እንዲሁም ካለው ስልጣንና ተግባር በመነሳት በሚኒስቴር መ/ቤት ፕሮቶኮል ደረጃ እንደሚሰራ በአገሪቱም የተለያዩ ቅርንጫፍ መ/ቤቶችን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ አዋጁ ያስረዳል፡፡

ማንኛውም ሰው በመ/ቤቱ መረጃ ሲጠየቅ የመተባበር፣ የሠጠውንም መረጃ በሚስጢር የመያዝ ግዴታ የተጣለበት ሲሆን ይህንን የተላለፈም በወንጀል እንደሚጠየቅ ደንግጓል፡፡

Tuesday 2 July 2013

“Ethiopia After Meles” Testimony of Berhanu Nega , Ph.D

June 26, 2013

Dr. Berhanu Nega's SpeechTestimony of Berhanu Nega,
Ph.D Associate Professor of Economics, Bucknell University
Before the House Committee on Foreign Affairs
Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights, and International Organizations
June 20, 2013

“Ethiopia After Meles: The Future of Democracy and Human Rights”

Good Morning Chairman Smith, Ranking Member Bass, Distinguished Members of the House Africa Subcommittee. Thank you for inviting me to speak with you today. It is indeed a great honor and privilege to have the opportunity to appear before you to discuss issues related to the future of Democracy and Human Rights in Ethiopia.

ኢትዮጲያ ፍረጂ!!….(ከኢየሩሳሌም አርአያ)



ኢትዮጲያ ፍረጂ!!
እነዚህ ሁለት ሕፃናት በቅዳሜና እሁድ የእረፍት ቀን ከወላጆቻቸው ጋር « አንበሳ ግቢ፣ ህፃናትና ወጣቶች ትያትር፣ መጫወቻ ባለባቸው የመዝናኛ ስፍራዎች…» ወዘተ ለመሄድ አልታደሉም። ይልቅስ በነዚህ ቀናት ሕፃናቱ ቃሊቲና ዝዋይ እስር ቤቶች እንዲመላለሱ ተፈርዶባቸዋል። ንፁሃን በሆኑት የሁለቱ ሕፃናት አባቶች ላይ ሕገ-ወጥና ጭርሶ ተቀባይነት የሌለው የፈጠራ ክስና ፍርድ በማሳለፍ – በነዚህ ሕፃናትም ላይ በቀጥታ ፍርዱ እንዲያርፍ ተደርጓል። ሕፃናቱ የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ልጆች ናቸው። እነዚህን ሕፃናት የሚቀጡት ወይም የሚያሰቃዩት የገዢው ባለስልጣናት በአንፃሩ ልጆቻቸውን ከአገርና ህዝብ

!...... ወይ የሀገር ባህል .............! Abraha Desta

'ኦሾ' የተባለው ህንዳዊ ፈላስፋ ግሪክ ሀገር ሂዶ ለማስተማር በሚዘጋጅበት ሰዓት የሀገሪቱ ዋና ዋና የሃይማኖት አባቶችና ሽማግሌዎች ተሰብስበው መንግስት ኦሾ የተባለውን ሰው ከሀገራቸው ባስቸኳይ እንዲያስወጣ ወተወቱ። ያቀረቡት ምክንያት "የልጆቻችን አስተሳሰብ ይቀይራል፣ ባህላችን ያበላሽብናል" የሚል ነበር። ኦሾ ከግሪክ ሀገር እንዲወጣ ታዘዘ። ኦሾ አስተያየት ሰጠ። "ግሪካውያውን ከሁለት ሺ ዓመት ቆይታም ለውጥ አላመጡም። ለሶቅራጠስ መርዝ ያጠጡበት ምክንያታቸው እስካሁን ድረስ አለ። ይሄው ለኔ ትምህርትም ተመሳሳይ ምክንያት ሰጡ" አለ።

ከሁሉም በላይ የከፋ ዕንቅፋት የሰው አስተሳሰብ ነው። አይሁዳውያን ኢየሱስ የተለየ ሓሳብ ስላራመደ ሰቀሉት። የኢየሱስ ተከታዮችም በክርስትና ስም የስንት ንፁህ ሰዎች ህይወት ማለፍ ምክንያት ሆኑ። ዓረቦች ነብይ መሓመድን ከሀገር አባረሩ (ከባህላቸው ውጭ ስላስተማረ ነበር)። ባህል ዕዳ ነው።

ቤቲ ስለተባለች ልጅ ለመክሰስ ዓቃብያን ሕግ እንቅስቃሴ እንደጀመሩ ሰማሁ። እነዚህ ሰዎች ይህን ያህል ስራ አጥተው ነው? በኢትዮዽያ ክስ ለመመስረት የሚያስችል ብዙ የፍት ሕ ችግር የለም? ብቻ ይገርማል።

ለማንኛውም ሰሚር ዓሊ የፃፈውን ልጋብዛቹ።

Monday 1 July 2013

አቶ ስዬ በተመድ ተቀጠሩ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)




አቶ ስዬ አብርሃ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አሰከባሪ ተቋም ውስጥ በወታደራዊ አማካሪነት በጥሩ ደመወዝ መቀጠራቸውን ምንጮች ጠቆሙ። በሙስና ወንጀል ተከሰው ከወንድሞቻቸው ጋር ለስድስት አመት ታስረው የተፈቱት ስዬ በተፈቱ ማግስት የአሜሪካን ድምፅ ራዲዬን ጨምሮ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ « ፖለቲካ ከልጅነቴ ጥርሴን የነቀልኩበትና አብዛኛው እድሜዬን ያሳለፍኩበት በመሆኑ ከትግሉ መድረክ ልርቅ ጨርሶ አልችልም» በማለት አስረግጠው መናገራቸውን እነዚሁ ወገኖች ያስታውሳሉ። « መድረክ » የሚል የፖለቲካ ስብስብ ከፈጠሩና የአንድነት አባል መሆናቸውን በይፋ ካወጁ በኋላ «ለትምህርት» በሚል ወደ አሜሪካ የመጡት ስዬ ከአንድነት ፓርቲ ሪፖርት እንዲያደርጉ የቀረበላቸውን ተደጋጋሚ ጥያቄና ማስጠንቀቂያ ችላ በማለት መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን አመልክተዋል። በመጨረሻ « በቅርቡ አገር ቤት ተመልሼ ትግሌን እቀጥላለሁ » ማለታቸውን ያልሸሸጉት ምንጮቹ ስዬ ይህን በተናገሩ ሰሞን በሲያትል በተደረገ ስብሰባ ላይ « ለ21 አመት የተጀመረውን ልማትና ዲሞክራሲ እናስቀጥላለን» በማለት ብዙዎችን አንገት ያስደፋና ያሳዘነ ንግግር ማሰማታቸውን አስታውሰዋል። በአቶ መለስ ዜናዊ ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ለመግለፅ አደባባይ መውጣታቸው ብሎም « ያሰራቸውን ስርአት ዲሞክራሲያዊ » አድርገው ለማቅረብ መሞከራቸው አስገራሚ ነበር ብለዋል።

Sunday 30 June 2013

ተመስገን ደሳለኝ ለማን ደስ ይበለው ብሎ ጠፋ!? (ከአቤ ቶኪቻው)

ተመስገን ደሳለኝ ለማን ደስ ይበለው ብሎ ጠፋ!?
ባለፈው ጊዜ አንድ ወዳጄ ጋር አዲሳባ ስልክ ደውዬ ሳናግረው በአካባቢው ከእርሱ ድምጽ ጎልቶ የሚሰማ የመኪና ጥሩንባ ሰማሁና ይሄ ሁሉ የመኪና ጥሩምባ ምንድነው… ብዬ ጠየኩት፡፡
Journalist Temasegan Dasalegሃይለማሪያም ደሳለኝ እየገቡ ወይም እየወጡ ነው መሰለኝ መንገድ ተዘጋግቷል፡፡ አለኝ፡፡
ወዲያውም ቀጠል አድርጎ፤ እንደ ሀቁ ቢሆን ኖሮ መንገድ መዘጋጋት የነበረበት ለሀይለማሪያም ደሳለኝ ሳይሆን ለተመስገን ደሳለኝ ነበር… አለኝና በቁጭት፤ ይሄው የሚያጅቡትን አያቀውቁምና… እልኩ እያታዘብኩ ነው…! ሲል አወጋኝ!
ተመስገን ደሳለኝ ገዢውም ተገዢውም ፓርቲ ሊያመሰግነው የሚገባ ጋዜጠኛ ነው፡፡ ነገር ግን ገዢዎቻችን ማመስገን የሚቆጥር ይመስል ሰውን ማመስገን አይወዱም፡፡ ስለዚህ ተሜንም በማመስገን ፈንታ ከሰሱት፡፡ ጎሽ በማለት ፈንታ እንደ ጎሽ ሊወጉት ቀንዳቸውን አሾሉበት፡፡ እሰይ በማለት ምትክ ሰይ ባንከረባብት ብለው ለሁለቱም አሰቡት፡፡ (ለማሰርም ለማሰደድም) (ሰይ ባንከረባብት በልጅነታችን ብይ ጨዋታ ላይ ተወርዋሪዋ ብይ ጉድጓዳ ውስጥ ብትገባም የተቃራኒውን ብይ ብትመታም ነጥቡ እንዲያዝልን ውል የምንገባባት ቃል ነበረች፡፡)
ተመስገን ደሳለኝ እንዲሰደድ መንግስት ከፀሎት ጀምሮ ሁሉንም አይነት የትግል ስልቶችን እንደተጠቀመበት ትዝ ይለኛል፡፡ ለምሳሌ ባለፈው ጊዜ ምንም የቀጠሮ ወረቀት ወይም መጥሪያ ሳይሰጠው በራዲዮን፤ “ተመስገን ደሳለኝ በሌለበት የፍርድ ሂደቱ ታየ