by Tedla Asfaw
No one is born hating another person because of the colour of his sikn, or his background or his religion.
People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can
be tought to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite. Nelson Mandela.
Saturday, 29 September 2012
Ethiopia: Hailemariam Desalegn Unwelcome in New York City
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመንግስት ሃይሎች እና በዩኒቨርሲቲ መምህራን መካከል የተካሄደው ስብሰባ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው ። “ግንቦት ሰባት እና ግንቦት ሃያ እኩል ሊታዩ ይገባል” ተባለ
የሃይማኖት አክራሪነት እና ልማታዊ እንቅስቃሴዎች በሚል በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመንግስት ሃይሎች የተከናወነው ስብሰባ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠማቸው ።
በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት ከሰኞ እስከ ረቡእ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና ኮሌጅ ካምፓስ ሳይንስ አምባ አዳራሽ ውስጥ የተከናወነው አጠቃላይ የአክራሪነትን እና የልማታዊ እንቅስቃሴ ስብሰባን አስመልክቶ ስብሰባውን ይመሩት የነበሩት የወያኔ አባላት በሙሉ ተቃውሞ የገጠማቸው ሲሆን የስብሰባው ዋነኛ አቀንቃኝ እና የቀድሞው የትምህርት ሚንስትር ዶ/ር ስንታየሁ ወልደሚካዔል ባደረጉት ንግግር ከፍተኛ ተቃውሞ ሲገጥማቸው ፤በፕሮፌሰር ይግዛው ከበደ የተባሉት የዩኒቨርሲቲው መምህር ማለትም የቀድሞው ዩኒቨርሲቲው ፕረዚዳንት “ግንቦት ሃያ እና ግንቦት ሰባት እኩል ሊታዩ ይገባል” ሲሉ ገልጸዋል ።
በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት ከሰኞ እስከ ረቡእ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና ኮሌጅ ካምፓስ ሳይንስ አምባ አዳራሽ ውስጥ የተከናወነው አጠቃላይ የአክራሪነትን እና የልማታዊ እንቅስቃሴ ስብሰባን አስመልክቶ ስብሰባውን ይመሩት የነበሩት የወያኔ አባላት በሙሉ ተቃውሞ የገጠማቸው ሲሆን የስብሰባው ዋነኛ አቀንቃኝ እና የቀድሞው የትምህርት ሚንስትር ዶ/ር ስንታየሁ ወልደሚካዔል ባደረጉት ንግግር ከፍተኛ ተቃውሞ ሲገጥማቸው ፤በፕሮፌሰር ይግዛው ከበደ የተባሉት የዩኒቨርሲቲው መምህር ማለትም የቀድሞው ዩኒቨርሲቲው ፕረዚዳንት “ግንቦት ሃያ እና ግንቦት ሰባት እኩል ሊታዩ ይገባል” ሲሉ ገልጸዋል ።
university-of-gondar-stadium |
በስብሰባው ወቅት በተነሳው አምባጓሮ የስልጣን ማን አለብኝነታቸውን ለማሳየት የሞከሩት ዶ/ር ስንታየሁ ወልደሚካዔል አይናቸውን ወደ መምህራኑ በማፍጠጥ የማስፈራሪያ ዛቻ እስከመስጠት ድረስ ደርሰዋል።በሌላም በኩል ከተሰብሳቢዎች በተነሱ ጥያቄዎች እና መልሶች በመነሳት መንግስት አሸባሪ የሚለዉን ተራ ቃል እየተጠቀመበት እሱ እራሱ ዜጎቹን እያሸበረ እንደሆነም ተናግረዋል ለምሳሌም ያህልም የእስቴ ህዝቦች ተትቅሰዋል።ፕሮፌሰር ይግዛው ከበደ ከስልጣናቸው ዝቅ እንዲደረጉ የተደረገበት ዋነኛ ምክንያት የወያኔ አባል ሁን በሚለው የወያኔ ካድሬዎች ግብዣ ባለመቀበላቸው ከቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ማህበር እና ከአመራር አካልነታቸው እንዲነሱ አድርገዋቸዋል ። በዚህ
Friday, 28 September 2012
በደሴ ከተማ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተከናወነ !ዘግይቶ በደረሰን ዜና መሰረት ደግሞ በአንዋር መስጊድ ከፍተኛ የህዝብ ብዛት ያለው ሰው ተቃውሞውን ሲያሰማ እንደዋለ ተጠቁሞአል ።
በደሴ ከተማ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተከናወነ
ከስምንት ወር በላይ የያዘው የእስልምና ተከታዮች ይሄው የድምጻችን ይሰማ ፣የምንፈልገውን እኛው እንመርጣለን መንግስት በሃይማኖቶች ጉዳይ ጣልቃ አይግባብን የሚለው ጥያቄ አሁንም እንደቀጠለ ዉሏል በዛሬው ዕለት በደሴ ከተማ ከፍተኛውን የተቃወሞ ሃሳባቸሃንውን ሲያሰሙ የዋሉ ሲሆን ከባለፈው ሳምንት በተሻለ መልኩ ድምጻቸውን ለማሰማት እንደቻሉ ሪፖርተራችን ያሬድ ከስፍራው ዘግቦአል ።የባለፈውን ሳምንት የፌደራል ፖሊሶች በንጹን ዜጎች ላይ ያደረሱትን ዘገባ ጠቅሶ ሁለት ወጣቶች በከፍተኛ ደረጃ ከመደብደባቸውም በላይ በአሁን ሰአት አንደኛው በደሴ ሆስፒታል በህክምና ላይ ሲሆን አንዱ ግን የደረሰበት አልታወቀም ሲል በዘገባው ላይ ገልጿል።በተመሳሳይ ዜና ሲገልጽ በነዚህ ወጣቶች ላይ የተፈጸመው ድብደባ ሰበአዊነት እና ርህራሄ የጎደለው ከመሆኑም በላይ ራሳቸውን ስተው መንገድ ላይ ለሁለት ሰአታት ሲደበድቧቸው ተመልክቼአለሁ ከዚያም በኋላ በፖሊስ መኪና ጭነዋቸው ወደ
የአቶ መለስ ኑዛዜ
በሀብተጊዮርጊስ ለገሰ፣ ከኦስሎ ኖርዌይ
አንዲት እርጉዝ ሴት የመዉለጃዋ ጊዜ እየደረሰና በቅርቡም ልጅዋን እንደምትታቀፍ እንደምታዉቅ ሁሉ ሟች ሰዉም በደመነፍስ ሞት ሊወስደዉ እየመጣ መሆኑን እንደሚያዉቅ
የስነልቦና ምሁራን በተለያየ ጹሁፎቻቸዉ ገልፀዋል ፣ ፣ነገር ግን የቤተሰብም ሆነ የህብረተሰብ ባህል ስለሞት
እንዳይወራ ስለሚከለክል አብዛኛዉ ሰዉ የእሱ መሞቻ እንደተቃረበ የእሱ ወዳጆችም ሆነ ጠላቶች በገሀድ እንዲያዉቁ
ባይፈቅድም በድብቅ ግን ታዋቂ ግለሰቦችን ሽማግሌዎችን ወይም የነፍስ አባት በመጥራት ኑዛዜ እንዲፈጸም ይደረጋል፣ ፣
ይህን በአገራችን ኑዛዜ የምንለዉን የስነልቦና ምሁራን ደግሞ የሟች ተግባራት (tasks of dying) ብለዉ
ይጠሩታል።
ዶር ኢራ ቢዮክ (Dr Ira Byok) አራቱ አስፈላጊ ነገሮች(four things that matter) በሚለዉ መጽሀፋቸዉ አንድ ሟች የሚወዳቸዉን ከመሰናበቱ በፊት አራት በጣም አስፈላጊ ነገሮች መፈጸም
ዶር ኢራ ቢዮክ (Dr Ira Byok) አራቱ አስፈላጊ ነገሮች(four things that matter) በሚለዉ መጽሀፋቸዉ አንድ ሟች የሚወዳቸዉን ከመሰናበቱ በፊት አራት በጣም አስፈላጊ ነገሮች መፈጸም
Thursday, 27 September 2012
Wednesday, 26 September 2012
ኢህአዴግና የተዳፈነው ፍም (ደረጀ ሀብተወልድ-ሆላንድ)
(ደረጀ ሀብተወልድ-ሆላንድ)
የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ በኢህአዴግ ውስጥ የሥልጣን ሽኩቻ እና ሊፈነዳ የደረሰ ቂም እንዳለ በስፋት ይወራል። እርግጥ ነው፤ ባለፉት ዓመታት በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በተለይም በህወሀት እና በብአዴን መካከል ተዳፍነው የቆዩት የቂም እሳቶች በገሀድ የሚነድዱበት ጊዜ ላይ የደረስን ይመስላል።ስፍር ቁጥር ከሌላቸው የነ አቶ በረከት እና የህወሀቶች ቁርሾዎች መካከል ለዛሬ አንዱን እንመልከት።
በህወሀት ውስጥ በነ ስዬ እና በነ መለስ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል በአቶ መለስ ቡድን አሸናፊነት በተጠናቀቀ ማግስት በክፍፍሉ ወቅት ለአቶ መለስ ታማኝነታቸውን ያስመሰከሩት ብአዴናውያን ፤ከአለቃቸው- ቱባ ቱባውን ስልጣን “ጀባ” መባላቸው ይታወሳል። ኢትኦጵ መፅሔት በወቅቱ የቡሔን በዓል አስታክኮ በፊት ገፁ ላይ ያወጣው ካርቱን እስካሁን ትዝ ይለኛል።
የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ በኢህአዴግ ውስጥ የሥልጣን ሽኩቻ እና ሊፈነዳ የደረሰ ቂም እንዳለ በስፋት ይወራል። እርግጥ ነው፤ ባለፉት ዓመታት በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በተለይም በህወሀት እና በብአዴን መካከል ተዳፍነው የቆዩት የቂም እሳቶች በገሀድ የሚነድዱበት ጊዜ ላይ የደረስን ይመስላል።ስፍር ቁጥር ከሌላቸው የነ አቶ በረከት እና የህወሀቶች ቁርሾዎች መካከል ለዛሬ አንዱን እንመልከት።
በህወሀት ውስጥ በነ ስዬ እና በነ መለስ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል በአቶ መለስ ቡድን አሸናፊነት በተጠናቀቀ ማግስት በክፍፍሉ ወቅት ለአቶ መለስ ታማኝነታቸውን ያስመሰከሩት ብአዴናውያን ፤ከአለቃቸው- ቱባ ቱባውን ስልጣን “ጀባ” መባላቸው ይታወሳል። ኢትኦጵ መፅሔት በወቅቱ የቡሔን በዓል አስታክኮ በፊት ገፁ ላይ ያወጣው ካርቱን እስካሁን ትዝ ይለኛል።
Tuesday, 25 September 2012
Monday, 24 September 2012
Sunday, 23 September 2012
በቂ የውጪ ምንዛሬ ያለው በወጋገን ባንክ ብቻ ነው ተባለ
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የአገሪቱ ባንኮች በውጪ ምንዛሬ እጥረት በተጠቁበት በአሁኑ ጊዜ የወጋገን ባንክ ደንበኞች ብቻ ያለምንም እጥረት ንግዳቸውን እያቀላጠፉ መሆናቸው ተጠቆመ።
የአይ.ኤም.ኤፍ የ ኢትዮጵያ ተወካይ አገሪቱ ለሁለት ወራት የሚበቃ የውጪ ምንዛሬ እንዳላት በቅርቡ ቢገልጹም ዋናውን ንግድ ባንክ ጨምሮ በ አገሪቱ የሚገኙ ባንኮች በሙሉ በከፍተኛ እጥረት በመጠቃታቸው ደንበኞቻቸውን ማገልገል እንደተሳናቸው የአዲስ አበባ የ ኢሳት ወኪሎች ከተለያዩ ባንኮች ያሰባሰቧቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
እቃ ከውጪ ለማስመጣት የሚፈልጉ ነጋዴዎች ወደ ባንኮች በመሄድ የውጪ ምንዛሬ ሲጠይቁ እስከ ስድስት ወራት ድረስ ወረፋ ጠብቁ እንደሚባሉ ለዘጋቢዎቻችን ገልጸዋል።
በዚህም ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴያቸው ክፉኛ በመዳከሙ ሥራቸውን ለማቆም የደረሱበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን እነዚሁ በአስመጪና ላኪነት ሥራ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
ኢሳት ዜና:-የአገሪቱ ባንኮች በውጪ ምንዛሬ እጥረት በተጠቁበት በአሁኑ ጊዜ የወጋገን ባንክ ደንበኞች ብቻ ያለምንም እጥረት ንግዳቸውን እያቀላጠፉ መሆናቸው ተጠቆመ።
የአይ.ኤም.ኤፍ የ ኢትዮጵያ ተወካይ አገሪቱ ለሁለት ወራት የሚበቃ የውጪ ምንዛሬ እንዳላት በቅርቡ ቢገልጹም ዋናውን ንግድ ባንክ ጨምሮ በ አገሪቱ የሚገኙ ባንኮች በሙሉ በከፍተኛ እጥረት በመጠቃታቸው ደንበኞቻቸውን ማገልገል እንደተሳናቸው የአዲስ አበባ የ ኢሳት ወኪሎች ከተለያዩ ባንኮች ያሰባሰቧቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
እቃ ከውጪ ለማስመጣት የሚፈልጉ ነጋዴዎች ወደ ባንኮች በመሄድ የውጪ ምንዛሬ ሲጠይቁ እስከ ስድስት ወራት ድረስ ወረፋ ጠብቁ እንደሚባሉ ለዘጋቢዎቻችን ገልጸዋል።
በዚህም ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴያቸው ክፉኛ በመዳከሙ ሥራቸውን ለማቆም የደረሱበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን እነዚሁ በአስመጪና ላኪነት ሥራ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
ወያኔን የማስገደድ አሊያም የማስወገድ ትግላችን ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ኃይለማርያም ደሣለኝና ደመቀ መኮንን የህወሓት አባላት አይደሉም፤ የታላቋ ትግራይ ሪፑብሊክ እቅድ ሲነደፍም በቦታው አልነበሩም። የእነዚህ ሁለት ሰዎች የኢሕአዴግ ዋናና ምክትል ሊቀመናብርት ሆኖ መመረጥ እና በቅርቡም ጠቅላይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ሊሰየሙ የሚችሉ መሆኑ በኢትዮጵያ ፓለቲካ ውስጥ የሚኖረው አንድምታ ምንድነው? የእነዚህ ሰዎች ወደ ፊት መምጣት በገዢዎች ቡድን ውስጥ የአስተሳሰብ ለውጥ መምጣቱን የሚያመለክት ነውን? እነዚህና እነዚህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች ከየአቅጣጫው እየቀረቡ ነው።
Subscribe to:
Posts (Atom)